HaTrick sport 🇪🇹
前往频道在 Telegram
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com
显示更多📈 Telegram 频道 HaTrick sport 🇪🇹 的分析概览
频道 HaTrick sport 🇪🇹 (@hatricksport) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 322 名订阅者,在 体育 类别中位列第 5 765,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 949 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 322 名订阅者。
根据 10 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -58,过去 24 小时变化为 -2,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 8.52%。内容发布后 24 小时内通常能获得 7.59% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 965 次浏览,首日通常累积 859 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 2。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ
¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች
¤ ቃለ መጠይቆች
¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ
ለሃሳብ አስተያየትዎ
+251993808668
https://www.Hatricksport.net
https://www.Hatricksport.com”
凭借高频更新(最新数据采集于 11 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 体育 类别中的关键影响点。
11 322
订阅者
-224 小时
-187 天
-5830 天
帖子存档
11 322
+4
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ
በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚወክለው ወልዋሎ ዛሬ ምሽት በካፒታል ሆቴል የመስኖ እና ቆላማ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሀም በላይ እና የክለቡ አመራሮች በተገኙበት ለቡድኑ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች ሸልሟል።
ለቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ 120 ሺህ ፣ በቋሚነት ክለቡን ላገለገሉ የ63 ሺህ ከዛ በታች ላሉት ደግሞ የ30 እና የ20 ሺህ ብር ሽልማትን አዘርክቷል።
11 322
👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌
💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪
አድራሻ (ሀዋሳ) :- ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለመረጃና ለትዕዛዝ
📱 +251960606099 ወይም
☎️+251462121221 ይደውሉ።
ማህበራዊ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።
👇👇👇
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment
@omegasportwear
11 322
የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከሦስት የተለያዩ ክለቦች ጋር ያነሱት አንጋፋው አሠልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ ኢትዮጲያ ቡናን ለመረከብ በቃል ደረጃ ከስምምነት ደርሰዋል።
https://www.hatricksport.net/transfer-news-66/
11 322
+8
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል።
ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር
ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር
መቻል 5 ሚልዮን ብር
ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር
ኢትዮ ኤሌክትሪክ 4.5 ሚልዮን ብር
ቅዱስ ጊዮርጊስ 4.3 ሚልዮን ብር
ወላይታ ድቻ 4 ሚልዮን ብር
ኢትዮጵያ ቡና 3.8 ሚልዮን ብር
ሀዋሳ ከተማ 3.6 ሚልዮን ብር
ሸገር ከተማ 3.5 ሚልዮን ብር
ባህር ዳር ከተማ 3.3 ሚልዮን ብር
ሀዲያ ሆሳዕና 3.2 ሚልዮን ብር
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3 ሚልዮን ብር
ኢትዮጵያ መድን 2.9 ሚልዮን ብር
አዳማ ከተማ 2.8 ሚልዮን ብር
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ 2.7 ሚልዮን ብር
ምድረ ገነት ሽረ 2.7 ሚልዮን ብር
ድሬዳዋ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር
መቐለ 70 እንደርታ 2.6 ሚልዮን ብር
አርባምንጭ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር ተሸልመዋል።
11 322
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች
ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።
11 322
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች
ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
11 322
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ
ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
11 322
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ።
ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
11 322
+1
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ
የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ መሻሩን የሚገልጸውን ደብዳቤ አያይዘናል ከስር!
11 322
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ።
ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።
11 322
+4
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች
ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተሸላሚ ሆነዋል።
11 322
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ።
ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
