en
Feedback
HaTrick sport 🇪🇹

HaTrick sport 🇪🇹

Open in Telegram

ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel HaTrick sport 🇪🇹

Channel HaTrick sport 🇪🇹 (@hatricksport) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 322 subscribers, ranking 5 765 in the Sports category and 2 949 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 322 subscribers.

According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -58 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.52%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.59% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 965 views. Within the first day, a publication typically gains 859 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 2.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Sports category.

11 322
Subscribers
-224 hours
-187 days
-5830 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ
+4
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚወክለው ወልዋሎ ዛሬ ምሽት በካፒታል ሆቴል የመስኖ እና ቆላማ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሀም በላይ እና የክለቡ አመራሮች በተገኙበት ለቡድኑ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች ሸልሟል። ለቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ 120 ሺህ ፣ በቋሚነት ክለቡን ላገለገሉ የ63 ሺህ ከዛ በታች ላሉት ደግሞ የ30 እና የ20 ሺህ ብር ሽልማትን አዘርክቷል።

👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌 💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪 አድራሻ (ሀዋሳ) :- ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለ
👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌 💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪 አድራሻ (ሀዋሳ) :-   ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት። ለመረጃና ለትዕዛዝ 📱 +251960606099 ወይም ☎️+251462121221 ይደውሉ። ማህበራዊ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ። 👇👇👇 ፌስቡክ 👇 https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa ቴሌግራም 👇 https://t.me/omegasportwear ቲክቶክ 👇 https://www.tiktok.com/@omegagarment @omegasportwear

በጉዳት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዲስ ክለብ አመራ። https://www.hatricksport.net/transfer-news-67/

photo content
+2

የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከሦስት የተለያዩ ክለቦች ጋር ያነሱት አንጋፋው አሠልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ ኢትዮጲያ ቡናን ለመረከብ በቃል ደረጃ ከስምምነት ደርሰዋል። https://www.hatricksport.net/transfer-news-66/

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል። ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር መቻል 5 ሚልዮን ብር ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ
+8
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል። ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር መቻል 5 ሚልዮን ብር ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ 4.5 ሚልዮን ብር ቅዱስ ጊዮርጊስ 4.3 ሚልዮን ብር ወላይታ ድቻ 4 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ቡና 3.8 ሚልዮን ብር ሀዋሳ ከተማ 3.6 ሚልዮን ብር ሸገር ከተማ 3.5 ሚልዮን ብር ባህር ዳር ከተማ 3.3 ሚልዮን ብር ሀዲያ ሆሳዕና 3.2 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ መድን 2.9 ሚልዮን ብር አዳማ ከተማ 2.8 ሚልዮን ብር ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ 2.7 ሚልዮን ብር ምድረ ገነት ሽረ 2.7 ሚልዮን ብር ድሬዳዋ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር መቐለ 70 እንደርታ 2.6 ሚልዮን ብር አርባምንጭ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር ተሸልመዋል።

photo content
+9

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሽልማት አሸናፊዎች
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሽልማት አሸናፊዎች

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ። ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ። ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ
+1
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ መሻሩን የሚገልጸውን ደብዳቤ አያይዘናል ከስር!

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ። ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ። ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተ
+4
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተሸላሚ ሆነዋል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ። ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ። ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል3
+3
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል3

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል2
+9
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል2

የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል
የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል።
+9
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል።