es
Feedback
HaTrick sport 🇪🇹

HaTrick sport 🇪🇹

Ir al canal en Telegram

ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram HaTrick sport 🇪🇹

El canal HaTrick sport 🇪🇹 (@hatricksport) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 322 suscriptores, ocupando la posición 5 765 en la categoría Deportes y el puesto 2 949 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 322 suscriptores.

Según los últimos datos del 10 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -58, y en las últimas 24 horas de -2, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 8.52%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.59% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 965 visualizaciones. En el primer día suele acumular 859 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 2.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 11 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Deportes.

11 322
Suscriptores
-224 horas
-187 días
-5830 días
Archivo de publicaciones
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ
+4
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚወክለው ወልዋሎ ዛሬ ምሽት በካፒታል ሆቴል የመስኖ እና ቆላማ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሀም በላይ እና የክለቡ አመራሮች በተገኙበት ለቡድኑ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች ሸልሟል። ለቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ 120 ሺህ ፣ በቋሚነት ክለቡን ላገለገሉ የ63 ሺህ ከዛ በታች ላሉት ደግሞ የ30 እና የ20 ሺህ ብር ሽልማትን አዘርክቷል።

👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌 💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪 አድራሻ (ሀዋሳ) :- ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለ
👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌 💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪 አድራሻ (ሀዋሳ) :-   ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት። ለመረጃና ለትዕዛዝ 📱 +251960606099 ወይም ☎️+251462121221 ይደውሉ። ማህበራዊ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ። 👇👇👇 ፌስቡክ 👇 https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa ቴሌግራም 👇 https://t.me/omegasportwear ቲክቶክ 👇 https://www.tiktok.com/@omegagarment @omegasportwear

በጉዳት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዲስ ክለብ አመራ። https://www.hatricksport.net/transfer-news-67/

photo content
+2

የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከሦስት የተለያዩ ክለቦች ጋር ያነሱት አንጋፋው አሠልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ ኢትዮጲያ ቡናን ለመረከብ በቃል ደረጃ ከስምምነት ደርሰዋል። https://www.hatricksport.net/transfer-news-66/

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል። ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር መቻል 5 ሚልዮን ብር ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ
+8
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል። ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር መቻል 5 ሚልዮን ብር ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ 4.5 ሚልዮን ብር ቅዱስ ጊዮርጊስ 4.3 ሚልዮን ብር ወላይታ ድቻ 4 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ቡና 3.8 ሚልዮን ብር ሀዋሳ ከተማ 3.6 ሚልዮን ብር ሸገር ከተማ 3.5 ሚልዮን ብር ባህር ዳር ከተማ 3.3 ሚልዮን ብር ሀዲያ ሆሳዕና 3.2 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ መድን 2.9 ሚልዮን ብር አዳማ ከተማ 2.8 ሚልዮን ብር ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ 2.7 ሚልዮን ብር ምድረ ገነት ሽረ 2.7 ሚልዮን ብር ድሬዳዋ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር መቐለ 70 እንደርታ 2.6 ሚልዮን ብር አርባምንጭ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር ተሸልመዋል።

photo content
+9

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሽልማት አሸናፊዎች
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሽልማት አሸናፊዎች

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ። ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ። ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ
+1
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ መሻሩን የሚገልጸውን ደብዳቤ አያይዘናል ከስር!

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ። ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ። ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተ
+4
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተሸላሚ ሆነዋል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ። ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ። ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል3
+3
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል3

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል2
+9
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል2

የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል
የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል።
+9
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል።