🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹
Yopiq kanal
Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganToif belgilanmagan
546
Obunachilar
-224 soatlar
+177 kunlar
+5730 kunlar
Postlar arxiv
ጥብቅ ማሳሰቢያ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
የቴሌግራም ሃከሮች (ጠላፊዎች) በሚሊኩት ሊንክ አትግቡ የሳይበር ጥቃት ሰለባ አትሁኑ;
በሰሞኑ ብዙን ሰው ጠልፎ በግሩፖች ላይ አፀያፊ ፋይሎችን እየለቀቁ ነው
ተጠንቀቁ
Share አዳርሱት
❤️🔥❤️🔥❤️🔥❤️🔥❤️🔥❤️🔥
የሰዋ ሸሪሃ ያላችሁ ካርድ እምፈልጉ የተሞላ የባለ 100 "ካርድ የተነየተ የንያ ገንዘብ አለ ባረከላሁ ፊኩም የምፈልጉ ኑ
@umureyan_33👇
አንዳንድ ጊዜ «ኡስታዝ» ወይም «ቀርተዋል»ከሚባሉ ወገኖች ይልቅ፣ የሸሪዓ እውቀት የሌላቸው ተራ ሰዎች ለአላህ ህግጋት ይበልጥ ሲጠነቀቁና ሲፈሩ
ይስተዋላል።
የዋሁና ተራው ማህበረሰብ ፣ ለአላህ ህግጋት ያለው ታዛዥነት የንጹህ ልብ ውጤት ነው። «ይህ ነገር ሀራምነው» ሲባል፣ ለመሸሽ ቀዳዳ አይፈልግም፤ ህጉን ለማለፍ ሰበብ አይደረድርም። «ሀራም ነው» ከተባለ ሀራም ነው—አራት ነጥብ።ጥቂት እውቀት አለኝ የሚለው ግን፣ ሀራሙን ሀላል ለማድረግ ብዙ ኪሎ ሜትሮችን ይጓዛል።
እንዲሁም በማህበረሰቡ እይታ «ዱርዬ» ተብሎ የተናቀው፣ ውጫዊ ምግባሩ ያልተስተካከለው ግለሰብ፣ የእምነቱ ክብር ሲነካ ግን እንደ አንበሳ ተቆጥቶ ከፊት ሲቆም ታየዋለህ።
በእርግጥም፣ ጉዳዩ የልብ ነው!
🙌
ከማቃለ አቡ ሶፍያን
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ሰዋ ካርድ ከኔጋ አለ የምፈልጉ በዉስጥ አናግሩኝ
የ20 የ57 አለ
@Riiche1
Repost from ስለ ቀልባችን
ክፍል--7--
📚 የኪታቡ ስም፦
❞ذَمُّ قَسْوَةِ الْقَلْب❝
(የቀልብ መድረቅ አደገኝነት፣ መንስኤውና መፍትሔው)
🎙 በኡስታዝ፦ ዐብዱ ረዛቅ አል-ባጂ (ሐፊዘሁላህ)
➡️ t.me/Sle_qelbachn1
ናልኝ በማለዳ ሀላሌ
ፅሀይ ስትወጣ ሲነጋ ማለዳ
ወደቤቴ መተህ ሁንልኝ እንግዳ
ደስ ያለችው ፅሀይ የጨረር ውበቷ
ከበሬ ፊት ለፊት ሲሆን ጥልማሞቷ
ወደ ፅሀይ ስታይ በደስታ ፈክተህ
እኔም ልቁምና ደስ ብሎኝ ልይህ
የናፈቁ አይኖቸ የተንከራተቱት
እንደ ጅረት ውሀ ሁሌ የሚጓዙት
ከደጀ ላይ ሁነህ ከበሬ ፊት ለፊት
በደስታ ልይህ ናልኝ በወጋገት
በስስት እያዬሁ በድምፄ ልጠራህ
ናልኘ በማለዳ አይኖችህን ልይህ
ናልኝ ልይህ እና ይውጣልኝ ናፍቆቴ
በማለዳ መተህ ግባ ወደ ቤቴ
*አለች አፍቃሪዋ🙌*
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
የጓደኝነት መስፈርቶች
———
አል ፈቂህ ኢብኑ ጁዚይ አል'ማሊኪይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
የጓደኝነት መስፈርቶችማ ሰባት ናቸው
1ኛ, በእምነቱ ሱኒይ ሊሆን ግድ ነው።
2ኛ, በዲኑ ላይ አላህን የሚፈራ ሊሆን ነው። እርሱ የቢድዐህ ሰው ከሆነ አለያም ፋሲቅ አመፀኛ ሰው ከሆነ ባልደረባውን ወዳለበት አካሄድ ሊጎትተው ይችላል፣ አለያም ሰዎች በዚህ ይጠረጥሩታል፣ አንድ ሰው በጓደኛው ዲን ላይ ነውና።
3ኛ, የጥሩ አዕምሮ ባለ ቤት ሊሆን ይገባል። የሞኛሞኝ ሰው ጓደኝነት በላእ ነው።
4ኛ, የጥሩ ስነ-ምግባር ባለ ቤት ሊሆን ይገባል። መጥፎ ስነ-ምግባር ያለው ሰው ጠላትነቱ አይታመንም፣ ይህንም በምታስቆጣው ጊዜ ትፈትነዋለህ፣ ከተቆጣ ጓደኝነቱን ተወው።
5ኛ, ከሀሜት፣ ከምቀኝነት፣ ከሸር ፈላጊነትና ከሁለት ፊትነት ልቡ ንፁህ መሆን አለበት።
6ኛ, በቃሉ የሚፀና የማይዋልልና የማይቀያየር መሆን አለበት።
7ኛ, ለእርሱ ሐቅ እንደምትቆመው ለአንተም ሀቅ የሚቆምልህ መሆን አለበት። በአንተ ላይ ሀቅ እንዳለው እየተመለከትከለት ለአንተም ሀቅ አለህ ብሎ የማይመለከትልህ (ለሀቁ እንደምትቆምለት ለሀቅህ የማይቆምልህ) ጓደኛ ኸይር የለውም።
[አል-ቀዋኒን አል-ፊቅሂየህ ገፅ 460]
➥ በዚህ ዘመን እነዚህን መስፈርቶች ያሟላ ጓደኛ ያለው ሰው ምንኛ ታድሏል!! ዋና ዋና መስፈርቶችንም ያሟላ ማግኘት ትልቅ ነገር ነው!!
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ!
ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል።
✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ!
ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ 👇
👉 t.me/FKR_ESKE_JENET
እማዬ A
🌸 !እናቴ!🌸
ልቤንም በሀሴት መንፈሴን በደስታ፤
ህይወቴን የምትሞይ በሳቅ በፈገግታ።
ልክ እንደህፃን ልጂ ሁልጊዜ ቦርቄ፤
ደሞ እንደፈንድሻ ፈክቸ ፈንድቄ።
ከተሠጠኝ እድሜ አንድ የምጨምረዉ፤
አምሮብሽስትኖሪ ጥርሶችሽ ተከፍተዉ፤
ያንችን ዉብ ገፅታ ፈገግታሽን ሣይ ነዉ ።
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
*ትዳርሽ እንዴት አማረልሽ ከተባልሽ፣ በጥረቴ እንዲህ እንዲህ አድርጌ ነው ብለሽ ሳይሆን የጌታየ ችሮታ ነው ብለሽ መልሽ።*
*ትዳርሽ እንዴት ዘገየ ከተባልሽ ምክንያት ከመደርደር ጌታየ የወሰነው ጊዜ ስላልደረሰ ነው ብለሽ መልሽ።*
*ትዳርሽ እንዴት ፈረሰ ከተባለሽ ታሪክ ከመተረት አላህ ቢፈቅደው እኔንም እሱንም ማስተካከል ለእሱ ቀላል ነበር አብሮነታችንን ጌታየ ስላልፈቀደውና *ስላልወደደው ነው ብለሽ መልሽ።*
--- *ምክንያቱም በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጅ ማንም ሰው በራሱ ጥረት ህይወቱን በፈለገው መንገድ ማስኬድና ማስተካከል አይችልም።*
ፈጥኖ የመለሰ 🚀
ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው ብዙ ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ።
ጥያቄ 1፦ በቁርአን ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት 25 ነቢያት መካከል "ዑሉል ዓዝም" (የጽናት ባለቤቶች) ተብለው የሚጠሩት 7 ነቢያት ናቸው።
ማስረዳት ደክሞን ነው _ በዝቶ ቢያሰለቸን
እራስን እንዳጥፊ _ ቆጥሮ ዝም ያስባለን
የማንናገረው _ ከአፍ ቃል አውጥተን
በፍፁም አደለም
እውነት ስለሌለን _ ወይ ደግሞ ተረተን
አውቆ እንዳላወቀ
ነገር ስናሳልፍ _ ፀብ እንዳይጠነክር
መውደድ ብለን እንጂ _ ልናከርም ፍቅር
ሞኝ ስለሆንን _ ወይ ደግሞ ተታለን
ከቶውን አይደለም _ ከክብራችን ቀለን
እንደ ከዚህ ቀደም
የማንሟገተው _ ብለን ለምን እንዴት
ታክቶን አዝሎን ነው _ ተመሳሳይ ንዴት
ያቅታል አንዳዴ _ አቅም ይሟጠጣል
ያኔ ፀጥ ማለት _ ውስጥህ ግድ ይመርጣል
*አለች ገጣሚዋ🙌*
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
Repost from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
ሸይኽ ዐብድረዛቅ አል-በድር (ሐፊዘሁላህ) ለ20 ዓመታት ያህል በካንሰር በሽታ በጠና ታማ ወደ አኺራህ ስለሄደችው ውድ እህታቸው -ኑራህ ቢንት ዓብዱል-ሙህሲን አል-በድር- የጻፏት ልብ የሚነካ አጭር የሕይወት ታሪክ!
🖱ትርጉም ስራ፦ወንድም በአቡ ሱፍያን
t.me/AbuSufiyan_Albenan
t.me/AbuSufiyan_Albenan
ሀላሌ
ሀላሌ ንግስቷ ነግሰሻል በልቤ
አችን እያሰብኩኝ እኔ አንችን ተርቤ
የልጆቼ እናት የቤቴ ሙሶሶ
ለቤ አንችን ያስባል ከደጃፍሽ ደርሶ
➤ንግስቷ የኔ መረጋጊያ
ሲመሽም ሲነጋም ስላንች አስባለሁ
ከልቤም ማማላይ አስቀምጨሻለሁ
የኔ ሴት የሴቶቹ በላይ
አይኔንም ጋርዶኛል ካንች ሌላ እንዳላይ
አለ አፍቃሪው🙌
⬅️ቲለዋ:-በአቡ መርየም🎙
