ar
Feedback
​🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹

​🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹

قناة بسيطة

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
546
المشتركون
-224 ساعات
+177 أيام
+5730 أيام
أرشيف المشاركات
ጥብቅ ማሳሰቢያ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የቴሌግራም ሃከሮች (ጠላፊዎች) በሚሊኩት ሊንክ አትግቡ የሳይበር ጥቃት ሰለባ አትሁኑ; በሰሞኑ ብዙን ሰው ጠልፎ በግሩፖች ላይ አፀያ
ጥብቅ ማሳሰቢያ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የቴሌግራም ሃከሮች (ጠላፊዎች) በሚሊኩት ሊንክ አትግቡ የሳይበር ጥቃት ሰለባ አትሁኑ; በሰሞኑ ብዙን ሰው ጠልፎ በግሩፖች ላይ አፀያፊ ፋይሎችን እየለቀቁ ነው ተጠንቀቁ Share አዳርሱት

🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀 ያጀማዓ ጅዳ & መካ ያላቹህ ስራ ፈልጉ  እስኪ በዚህ @Locked_10 አሳዉቁኝ

❤️‍🔥❤️‍🔥❤️‍🔥❤️‍🔥❤️‍🔥❤️‍🔥 የሰዋ ሸሪሃ ያላችሁ ካርድ እምፈልጉ የተሞላ የባለ 100 "ካርድ የተነየተ የንያ ገንዘብ አለ ባረከላሁ ፊኩም የምፈልጉ ኑ @umureyan_33👇

አንዳንድ ጊዜ «ኡስታዝ» ወይም «ቀርተዋል»ከሚባሉ ወገኖች ይልቅ፣ የሸሪዓ እውቀት የሌላቸው ተራ ሰዎች ለአላህ ህግጋት ይበልጥ ሲጠነቀቁና ሲፈሩ ይስተዋላል። የዋሁና ተራው ማህበረሰብ ፣ ለአላህ ህግጋ
አንዳንድ ጊዜ «ኡስታዝ» ወይም «ቀርተዋል»ከሚባሉ ወገኖች ይልቅ፣ የሸሪዓ እውቀት የሌላቸው ተራ ሰዎች ለአላህ ህግጋት ይበልጥ ሲጠነቀቁና ሲፈሩ ይስተዋላል። የዋሁና ተራው ማህበረሰብ ፣ ለአላህ ህግጋት ያለው ታዛዥነት የንጹህ ልብ ውጤት ነው። «ይህ ነገር ሀራምነው» ሲባል፣ ለመሸሽ ቀዳዳ አይፈልግም፤ ህጉን ለማለፍ ሰበብ አይደረድርም። «ሀራም ነው» ከተባለ ሀራም ነው—አራት ነጥብ።ጥቂት እውቀት አለኝ የሚለው ግን፣ ሀራሙን ሀላል ለማድረግ ብዙ ኪሎ ሜትሮችን ይጓዛል። እንዲሁም በማህበረሰቡ እይታ «ዱርዬ» ተብሎ የተናቀው፣ ውጫዊ ምግባሩ ያልተስተካከለው ግለሰብ፣ የእምነቱ ክብር ሲነካ ግን እንደ አንበሳ ተቆጥቶ ከፊት ሲቆም ታየዋለህ። በእርግጥም፣ ጉዳዩ የልብ ነው! 🙌 ከማቃለ አቡ ሶፍያን

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ሰዋ ካርድ ከኔጋ አለ የምፈልጉ በዉስጥ አናግሩኝ የ20 የ57 አለ @Riiche1

Repost from N/a
የግል ቤት ቀብር በሚል አጭር ግጥም በወንድም  ሙስጦፋ https://t.me/abuhureyrahmedresa

ክፍል--7-- 📚 የኪታቡ ስም፦ ❞ذَمُّ قَسْوَةِ الْقَلْب❝ (የቀልብ መድረቅ አደገኝነት፣ መንስኤውና መፍትሔው) 🎙 በኡስታዝ፦ ዐብዱ ረዛቅ አል-ባጂ (ሐፊዘሁላህ) ➡️ t.me/Sle_qelbachn1

ናልኝ በማለዳ ሀላሌ ፅሀይ ስትወጣ ሲነጋ ማለዳ ወደቤቴ መተህ ሁንልኝ እንግዳ ደስ ያለችው ፅሀይ የጨረር ውበቷ ከበሬ ፊት ለፊት ሲሆን ጥልማሞቷ ወደ ፅሀይ ስታይ በደስታ ፈክተህ እኔም ልቁምና ደስ ብ
ናልኝ በማለዳ ሀላሌ ፅሀይ ስትወጣ ሲነጋ ማለዳ ወደቤቴ መተህ ሁንልኝ እንግዳ ደስ ያለችው ፅሀይ የጨረር ውበቷ ከበሬ ፊት ለፊት ሲሆን ጥልማሞቷ ወደ ፅሀይ ስታይ በደስታ ፈክተህ እኔም ልቁምና ደስ ብሎኝ ልይህ የናፈቁ አይኖቸ የተንከራተቱት እንደ ጅረት ውሀ ሁሌ የሚጓዙት ከደጀ ላይ ሁነህ ከበሬ ፊት ለፊት በደስታ ልይህ ናልኝ በወጋገት በስስት እያዬሁ በድምፄ ልጠራህ ናልኘ በማለዳ አይኖችህን ልይህ ናልኝ ልይህ እና ይውጣልኝ ናፍቆቴ በማለዳ መተህ ግባ ወደ ቤቴ *አለች አፍቃሪዋ🙌* https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

የጓደኝነት መስፈርቶች ——— አል ፈቂህ ኢብኑ ጁዚይ አል'ማሊኪይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- የጓደኝነት መስፈርቶችማ ሰባት ናቸው 1ኛ, በእምነቱ ሱኒይ ሊሆን ግድ ነው። 2ኛ, በዲኑ ላይ አላህን የሚፈራ ሊሆን ነው። እርሱ የቢድዐህ ሰው ከሆነ አለያም ፋሲቅ አመፀኛ ሰው ከሆነ ባልደረባውን ወዳለበት አካሄድ ሊጎትተው ይችላል፣ አለያም ሰዎች በዚህ ይጠረጥሩታል፣ አንድ ሰው በጓደኛው ዲን ላይ ነውና። 3ኛ, የጥሩ አዕምሮ ባለ ቤት ሊሆን ይገባል። የሞኛሞኝ ሰው ጓደኝነት በላእ ነው። 4ኛ, የጥሩ ስነ-ምግባር ባለ ቤት ሊሆን ይገባል። መጥፎ ስነ-ምግባር ያለው ሰው ጠላትነቱ አይታመንም፣ ይህንም በምታስቆጣው ጊዜ ትፈትነዋለህ፣ ከተቆጣ ጓደኝነቱን ተወው። 5ኛ, ከሀሜት፣ ከምቀኝነት፣ ከሸር ፈላጊነትና ከሁለት ፊትነት ልቡ ንፁህ መሆን አለበት። 6ኛ, በቃሉ የሚፀና የማይዋልልና የማይቀያየር መሆን አለበት። 7ኛ, ለእርሱ ሐቅ እንደምትቆመው ለአንተም ሀቅ የሚቆምልህ መሆን አለበት። በአንተ ላይ ሀቅ እንዳለው እየተመለከትከለት ለአንተም ሀቅ አለህ ብሎ የማይመለከትልህ (ለሀቁ እንደምትቆምለት ለሀቅህ የማይቆምልህ) ጓደኛ ኸይር የለውም። [አል-ቀዋኒን አል-ፊቅሂየህ ገፅ 460] ➥ በዚህ ዘመን እነዚህን መስፈርቶች ያሟላ ጓደኛ ያለው ሰው ምንኛ ታድሏል!! ዋና ዋና መስፈርቶችንም ያሟላ ማግኘት ትልቅ ነገር ነው!! https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ! ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል። ✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ! ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ  👇 👉 t.me/FKR_ESKE_JENET

እማዬ A 🌸 !እናቴ!🌸 ልቤንም በሀሴት መንፈሴን በደስታ፤ ህይወቴን የምትሞይ በሳቅ በፈገግታ። ልክ እንደህፃን ልጂ ሁልጊዜ ቦርቄ፤ ደሞ እንደፈንድሻ ፈክቸ ፈንድቄ። ከተሠጠኝ እድሜ አንድ የምጨምረ
እማዬ A 🌸 !እናቴ!🌸 ልቤንም በሀሴት መንፈሴን በደስታ፤ ህይወቴን የምትሞይ  በሳቅ በፈገግታ። ልክ እንደህፃን ልጂ ሁልጊዜ ቦርቄ፤ ደሞ እንደፈንድሻ ፈክቸ ፈንድቄ። ከተሠጠኝ እድሜ አንድ የምጨምረዉ፤ አምሮብሽስትኖሪ ጥርሶችሽ ተከፍተዉ፤ ያንችን ዉብ ገፅታ ፈገግታሽን ሣይ ነዉ ። https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

*ትዳርሽ እንዴት አማረልሽ ከተባልሽ፣ በጥረቴ እንዲህ እንዲህ አድርጌ ነው ብለሽ ሳይሆን የጌታየ ችሮታ ነው ብለሽ መልሽ።* *ትዳርሽ እንዴት ዘገየ ከተባልሽ ምክንያት ከመደርደር ጌታየ የወሰነው ጊዜ
*ትዳርሽ እንዴት አማረልሽ ከተባልሽ፣ በጥረቴ እንዲህ እንዲህ አድርጌ ነው ብለሽ ሳይሆን የጌታየ ችሮታ ነው ብለሽ መልሽ።* *ትዳርሽ እንዴት ዘገየ ከተባልሽ ምክንያት ከመደርደር ጌታየ የወሰነው ጊዜ ስላልደረሰ ነው ብለሽ መልሽ።* *ትዳርሽ እንዴት ፈረሰ ከተባለሽ ታሪክ ከመተረት አላህ ቢፈቅደው እኔንም እሱንም ማስተካከል ለእሱ ቀላል ነበር አብሮነታችንን ጌታየ ስላልፈቀደውና *ስላልወደደው ነው ብለሽ መልሽ።* --- *ምክንያቱም በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጅ ማንም ሰው በራሱ ጥረት ህይወቱን በፈለገው መንገድ ማስኬድና ማስተካከል አይችልም።*

ፈጥኖ የመለሰ 🚀 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። ጥያቄ 1፦ በቁርአን ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት 25 ነቢያት መካከል "ዑሉል ዓዝም" (የጽናት ባለቤቶች) ተብለው የሚጠሩት 7 ነቢያት ናቸው።

ማስረዳት ደክሞን ነው _ በዝቶ ቢያሰለቸን እራስን እንዳጥፊ _ ቆጥሮ ዝም ያስባለን የማንናገረው _ ከአፍ ቃል አውጥተን በፍፁም አደለም እውነት ስለሌለን _ ወይ ደግሞ ተረተን አውቆ እንዳላወቀ ነገር
ማስረዳት ደክሞን ነው _ በዝቶ ቢያሰለቸን እራስን እንዳጥፊ _ ቆጥሮ ዝም ያስባለን የማንናገረው _ ከአፍ ቃል አውጥተን በፍፁም አደለም እውነት ስለሌለን _ ወይ ደግሞ ተረተን አውቆ እንዳላወቀ ነገር ስናሳልፍ _ ፀብ እንዳይጠነክር መውደድ ብለን እንጂ _ ልናከርም ፍቅር ሞኝ ስለሆንን _ ወይ ደግሞ ተታለን ከቶውን አይደለም _ ከክብራችን ቀለን እንደ ከዚህ ቀደም የማንሟገተው _ ብለን ለምን እንዴት ታክቶን አዝሎን ነው _ ተመሳሳይ ንዴት ያቅታል አንዳዴ _ አቅም ይሟጠጣል ያኔ ፀጥ ማለት _ ውስጥህ ግድ ይመርጣል *አለች ገጣሚዋ🙌* https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

ሸይኽ ዐብድረዛቅ አል-በድር (ሐፊዘሁላህ) ለ20 ዓመታት ያህል በካንሰር በሽታ በጠና ታማ ወደ አኺራህ ስለሄደችው ውድ እህታቸው -ኑራህ ቢንት ዓብዱል-ሙህሲን አል-በድር- የጻፏት ልብ የሚነካ አጭር የሕይወት ታሪክ! 🖱ትርጉም ስራ፦ወንድም በአቡ ሱፍያን t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

ሀላሌ ሀላሌ ንግስቷ ነግሰሻል በልቤ አችን እያሰብኩኝ እኔ አንችን ተርቤ የልጆቼ እናት የቤቴ ሙሶሶ ለቤ አንችን ያስባል ከደጃፍሽ ደርሶ ➤ንግስቷ የኔ መረጋጊያ ሲመሽም ሲነጋም ስላንች አስባለሁ ከልቤ
ሀላሌ ሀላሌ ንግስቷ ነግሰሻል በልቤ አችን እያሰብኩኝ እኔ አንችን ተርቤ የልጆቼ እናት የቤቴ ሙሶሶ ለቤ አንችን ያስባል ከደጃፍሽ ደርሶ ➤ንግስቷ የኔ መረጋጊያ ሲመሽም ሲነጋም ስላንች አስባለሁ ከልቤም ማማላይ አስቀምጨሻለሁ የኔ ሴት የሴቶቹ በላይ አይኔንም ጋርዶኛል ካንች ሌላ እንዳላይ አለ አፍቃሪው🙌