Tula Comprehensive Secondary School
Відкрити в Telegram
473
Підписники
-124 години
-47 днів
-1430 днів
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
грудень '24
грудень '24
+8
в 0 каналах
листопад '24
+42
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+29
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+16
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+41
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+60
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+61
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+60
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+48
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+24
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+59
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+188
в 0 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 09 грудня | 0 | |||
| 08 грудня | 0 | |||
| 07 грудня | 0 | |||
| 06 грудня | 0 | |||
| 05 грудня | 0 | |||
| 04 грудня | +1 | |||
| 03 грудня | +2 | |||
| 02 грудня | +4 | |||
| 01 грудня | +1 |
Дописи каналу
MATHEMATICS_2016_EUEE_FOR_SOCIAL_SCIENCE_STUDENTS_@ENTRANCE_TRICKS.pdf7.03 KB
| 2 | Немає тексту... | 0 |
| 3 | በሀዋሳ_ከተማ_አስተዳደር_ትምመህረት_መምሪያ.pptx | 0 |
| 4 | Немає тексту... | 0 |
| 5 | ማሳሰቢያ:-
በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ስር ለምትገኙ የግል/መያድ የትምህርት ተቋማት።
የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ከሐምሌ 25/2016 እስከ ነሀሴ 10/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን በቀጣይ በደብዳቤ ዝርዝር አፈጻጸሙን የምናሳውቅ ስለሆነ ከወዲሁ ለወላጆችና አሳዳጊዎች በማሳወቅ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
የሐዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ | 0 |
| 6 | Немає тексту... | 0 |
| 7 | Немає тексту... | 0 |
| 8 | ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተመደቡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መኝታና መመገቢያ ህንፃዎች
© Amalo Sooge | 0 |
| 9 | Немає тексту... | 0 |
| 10 | Немає тексту... | 0 |
| 11 | ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ማለትም 28/10/16ዓም ስለ ኢንተራንስ አፈታተን ላይ አጭር ኦሬንቴሽን ይሰጣል በመሆኑም ሁሉም የማትሪክ ተፈታኞች ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሰይንስ ተማሪዎች ከጠዋቱ ልክ 2:30 /ሁለት ሰዓት ተኩል/ ሰዓት አክብራችሁ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳውቃል ይህንን መልዕክት ላልሰሙ በማሰማት በተባለው ሰዓት ና ቀን እንድትገኙ ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳውቃል። | 0 |
| 12 | ለ12ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
አርብ ማለትም 28/10/2016 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ስለሚሰጥ ሁላችሁም በት/ቤት ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ይሁን | 0 |
| 13 | Немає тексту... | 0 |
| 14 | Немає тексту... | 0 |
| 15 | Немає тексту... | 0 |
| 16 | Немає тексту... | 0 |
| 17 | Немає тексту... | 0 |
| 18 | Немає тексту... | 0 |
| 19 | Немає тексту... | 0 |
| 20 | በሀዌላ ቱላ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቱላ 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት በዛሬው ዕለት የተማሪ ወላጆች ቀንን አከበረ።
ት/ት ቤቱ ባዘጋጀው የተማሪ ወላጆች ቀን ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሀዌላ ቱላ ት/ት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ነጋሽ ያዕቆብ ሲሆኑ በዛሬው ዕለት ተማሪዎች የትምህርት ዘመኑን ፍሬያቸውን ለማየት በመብቃታቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የትምህርት ቤቱ ወላጆችም ከት/ት ቤቱ ጋር በቅርበት በመገናኘት በተማሪዎች ውጤት እና ስነምግባር ላይ እያደረጉ ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተነሳ ሲሆን የተማሪዎችን ውጤት እና ስነምግባር ብሎም የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሻሻል የወላጆች ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ያነሱ ተማሪዎችም ቀጣይ ጊዜያቸውን ከትምህርት ሳይርቁ በክረምት በሚሰጡ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።የክፍለ ከተማው የሴቶች እና ህፃናት ወጣቶች ፅ/ቤት ሀላፊ ኤልሳቤጥ ሊማሳ በበኩላቸውም የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ እና በከተማ አቀፍ እና ክልል አቀፍ የተለያዩ ትምህርታዊ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ የላቀ ተሸላሚ እየሆኑ በመሆኑ ሌሎችም የእነርሱን ፈለግ በመከተል ውጤታማ ለመሆን መስራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።የት/ት ቤቱ ዋና ርዕሰ መምህር አቶ ታገሰ ማቴዎስም የ2016 ዓ.ም የትምህርት ቤቱን የመማር ማስተማር ስራንና የህብረተሰብ ተሳትፎንና ሌሎችንም ት/ት ቤቱ በላቀ ሁኔታ ለማከናወን ያደረገውን ተግባራት በሪፖርታቸው ያቀረቡ ሲሆን በቀጣይ በ2017 ዓ.ም የሚከናወኑ የት/ት ቤቱን ዕቅድ በማቅረብም ውይይት የተደ7ረገ ሲሆን የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ባለድርሻ አካላት ሽልማት በማበርከት የዕለቱ ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል።
25/10/2016ዓም
ቱላ | 0 |
