es
Feedback
Tula Comprehensive Secondary School

Tula Comprehensive Secondary School

Ir al canal en Telegram

Governmental School

Mostrar más
473
Suscriptores
-124 horas
-47 días
-1430 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
diciembre '24
diciembre '24
+8
en 0 canales
noviembre '24
+42
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+29
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+16
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+17
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+41
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+60
en 1 canales
Get PRO
mayo '24
+61
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+60
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+48
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+24
en 0 canales
Get PRO
enero '24
+59
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+188
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
09 diciembre0
08 diciembre0
07 diciembre0
06 diciembre0
05 diciembre0
04 diciembre+1
03 diciembre+2
02 diciembre+4
01 diciembre+1
Publicaciones del Canal
+2
MATHEMATICS_2016_EUEE_FOR_SOCIAL_SCIENCE_STUDENTS_@ENTRANCE_TRICKS.pdf7.03 KB

2
+4
Sin texto...
0
3
በሀዋሳ_ከተማ_አስተዳደር_ትምመህረት_መምሪያ.pptx
0
4
Sin texto...
0
5
ማሳሰቢያ:- በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ስር ለምትገኙ የግል/መያድ የትምህርት ተቋማት። የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ከሐምሌ 25/2016 እስከ ነሀሴ 10/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን በቀጣይ በደብዳቤ ዝርዝር አፈጻጸሙን የምናሳውቅ ስለሆነ ከወዲሁ ለወላጆችና አሳዳጊዎች በማሳወቅ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። የሐዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ
0
6
+1
Sin texto...
0
7
Sin texto...
0
8
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተመደቡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መኝታና መመገቢያ ህንፃዎች © Amalo Sooge
0
9
+2
Sin texto...
0
10
Sin texto...
0
11
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች  በሙሉ  ነገ አርብ  ማለትም 28/10/16ዓም ስለ   ኢንተራንስ አፈታተን ላይ አጭር ኦሬንቴሽን ይሰጣል በመሆኑም  ሁሉም የማትሪክ ተፈታኞች ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሰይንስ ተማሪዎች ከጠዋቱ ልክ 2:30  /ሁለት ሰዓት ተኩል/ ሰዓት አክብራችሁ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳውቃል  ይህንን መልዕክት ላልሰሙ በማሰማት  በተባለው ሰዓት ና ቀን እንድትገኙ ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳውቃል።
0
12
ለ12ክፍል ተማሪዎች በሙሉ አርብ ማለትም 28/10/2016 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ስለሚሰጥ ሁላችሁም በት/ቤት ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ይሁን
0
13
+1
Sin texto...
0
14
+4
Sin texto...
0
15
+9
Sin texto...
0
16
+9
Sin texto...
0
17
+9
Sin texto...
0
18
+9
Sin texto...
0
19
+9
Sin texto...
0
20
በሀዌላ ቱላ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቱላ 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት በዛሬው ዕለት የተማሪ ወላጆች ቀንን አከበረ። ት/ት ቤቱ ባዘጋጀው የተማሪ ወላጆች ቀን ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሀዌላ ቱላ ት/ት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ነጋሽ ያዕቆብ ሲሆኑ በዛሬው ዕለት ተማሪዎች የትምህርት ዘመኑን ፍሬያቸውን ለማየት በመብቃታቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የትምህርት ቤቱ ወላጆችም ከት/ት ቤቱ ጋር በቅርበት በመገናኘት በተማሪዎች ውጤት እና ስነምግባር ላይ እያደረጉ ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተነሳ ሲሆን የተማሪዎችን ውጤት እና ስነምግባር ብሎም የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሻሻል የወላጆች ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ያነሱ ተማሪዎችም ቀጣይ ጊዜያቸውን ከትምህርት ሳይርቁ በክረምት በሚሰጡ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።የክፍለ ከተማው የሴቶች እና ህፃናት ወጣቶች ፅ/ቤት ሀላፊ ኤልሳቤጥ ሊማሳ በበኩላቸውም የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ እና በከተማ አቀፍ እና ክልል አቀፍ የተለያዩ ትምህርታዊ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ የላቀ ተሸላሚ እየሆኑ በመሆኑ ሌሎችም የእነርሱን ፈለግ በመከተል ውጤታማ ለመሆን መስራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።የት/ት ቤቱ ዋና ርዕሰ መምህር አቶ ታገሰ ማቴዎስም የ2016 ዓ.ም የትምህርት ቤቱን የመማር ማስተማር ስራንና የህብረተሰብ ተሳትፎንና ሌሎችንም ት/ት ቤቱ በላቀ ሁኔታ ለማከናወን ያደረገውን ተግባራት በሪፖርታቸው ያቀረቡ ሲሆን በቀጣይ በ2017 ዓ.ም የሚከናወኑ የት/ት ቤቱን ዕቅድ በማቅረብም ውይይት የተደ7ረገ ሲሆን የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ባለድርሻ አካላት ሽልማት በማበርከት የዕለቱ ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል። 25/10/2016ዓም ቱላ
0