473
订阅者
-124 小时
-47 天
-1430 天
数据加载中...
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '24
+8
在0个频道中
十一月 '24
+42
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+29
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+16
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+17
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+41
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+60
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+61
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+48
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+24
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+59
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+188
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 09 十二月 | 0 | |||
| 08 十二月 | 0 | |||
| 07 十二月 | 0 | |||
| 06 十二月 | 0 | |||
| 05 十二月 | 0 | |||
| 04 十二月 | +1 | |||
| 03 十二月 | +2 | |||
| 02 十二月 | +4 | |||
| 01 十二月 | +1 |
频道帖子
MATHEMATICS_2016_EUEE_FOR_SOCIAL_SCIENCE_STUDENTS_@ENTRANCE_TRICKS.pdf7.03 KB
| 2 | 没有文字... | 585 |
| 3 | በሀዋሳ_ከተማ_አስተዳደር_ትምመህረት_መምሪያ.pptx | 140 |
| 4 | 没有文字... | 475 |
| 5 | ማሳሰቢያ:-
በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ስር ለምትገኙ የግል/መያድ የትምህርት ተቋማት።
የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ከሐምሌ 25/2016 እስከ ነሀሴ 10/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን በቀጣይ በደብዳቤ ዝርዝር አፈጻጸሙን የምናሳውቅ ስለሆነ ከወዲሁ ለወላጆችና አሳዳጊዎች በማሳወቅ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
የሐዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ | 1 |
| 6 | 没有文字... | 575 |
| 7 | 没有文字... | 476 |
| 8 | ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተመደቡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መኝታና መመገቢያ ህንፃዎች
© Amalo Sooge | 512 |
| 9 | 没有文字... | 544 |
| 10 | 没有文字... | 515 |
| 11 | ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ማለትም 28/10/16ዓም ስለ ኢንተራንስ አፈታተን ላይ አጭር ኦሬንቴሽን ይሰጣል በመሆኑም ሁሉም የማትሪክ ተፈታኞች ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሰይንስ ተማሪዎች ከጠዋቱ ልክ 2:30 /ሁለት ሰዓት ተኩል/ ሰዓት አክብራችሁ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳውቃል ይህንን መልዕክት ላልሰሙ በማሰማት በተባለው ሰዓት ና ቀን እንድትገኙ ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳውቃል። | 452 |
| 12 | ለ12ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
አርብ ማለትም 28/10/2016 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ስለሚሰጥ ሁላችሁም በት/ቤት ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ይሁን | 501 |
| 13 | 没有文字... | 472 |
| 14 | 没有文字... | 455 |
| 15 | 没有文字... | 302 |
| 16 | 没有文字... | 208 |
| 17 | 没有文字... | 203 |
| 18 | 没有文字... | 201 |
| 19 | 没有文字... | 193 |
| 20 | በሀዌላ ቱላ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቱላ 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት በዛሬው ዕለት የተማሪ ወላጆች ቀንን አከበረ።
ት/ት ቤቱ ባዘጋጀው የተማሪ ወላጆች ቀን ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሀዌላ ቱላ ት/ት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ነጋሽ ያዕቆብ ሲሆኑ በዛሬው ዕለት ተማሪዎች የትምህርት ዘመኑን ፍሬያቸውን ለማየት በመብቃታቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የትምህርት ቤቱ ወላጆችም ከት/ት ቤቱ ጋር በቅርበት በመገናኘት በተማሪዎች ውጤት እና ስነምግባር ላይ እያደረጉ ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተነሳ ሲሆን የተማሪዎችን ውጤት እና ስነምግባር ብሎም የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሻሻል የወላጆች ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ያነሱ ተማሪዎችም ቀጣይ ጊዜያቸውን ከትምህርት ሳይርቁ በክረምት በሚሰጡ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።የክፍለ ከተማው የሴቶች እና ህፃናት ወጣቶች ፅ/ቤት ሀላፊ ኤልሳቤጥ ሊማሳ በበኩላቸውም የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ እና በከተማ አቀፍ እና ክልል አቀፍ የተለያዩ ትምህርታዊ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ የላቀ ተሸላሚ እየሆኑ በመሆኑ ሌሎችም የእነርሱን ፈለግ በመከተል ውጤታማ ለመሆን መስራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።የት/ት ቤቱ ዋና ርዕሰ መምህር አቶ ታገሰ ማቴዎስም የ2016 ዓ.ም የትምህርት ቤቱን የመማር ማስተማር ስራንና የህብረተሰብ ተሳትፎንና ሌሎችንም ት/ት ቤቱ በላቀ ሁኔታ ለማከናወን ያደረገውን ተግባራት በሪፖርታቸው ያቀረቡ ሲሆን በቀጣይ በ2017 ዓ.ም የሚከናወኑ የት/ት ቤቱን ዕቅድ በማቅረብም ውይይት የተደ7ረገ ሲሆን የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ባለድርሻ አካላት ሽልማት በማበርከት የዕለቱ ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል።
25/10/2016ዓም
ቱላ | 206 |
