ch
Feedback
Tula Comprehensive Secondary School

Tula Comprehensive Secondary School

前往频道在 Telegram

Governmental School

显示更多
473
订阅者
-124 小时
-47 天
-1430 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '24
+8
在0个频道中
十一月 '24
+42
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+29
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+16
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+17
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+41
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+60
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+61
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+48
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+24
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+59
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+188
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
09 十二月0
08 十二月0
07 十二月0
06 十二月0
05 十二月0
04 十二月+1
03 十二月+2
02 十二月+4
01 十二月+1
频道帖子
+2
MATHEMATICS_2016_EUEE_FOR_SOCIAL_SCIENCE_STUDENTS_@ENTRANCE_TRICKS.pdf7.03 KB

2
+4
没有文字...
585
3
በሀዋሳ_ከተማ_አስተዳደር_ትምመህረት_መምሪያ.pptx
140
4
没有文字...
475
5
ማሳሰቢያ:- በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ስር ለምትገኙ የግል/መያድ የትምህርት ተቋማት። የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ከሐምሌ 25/2016 እስከ ነሀሴ 10/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን በቀጣይ በደብዳቤ ዝርዝር አፈጻጸሙን የምናሳውቅ ስለሆነ ከወዲሁ ለወላጆችና አሳዳጊዎች በማሳወቅ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። የሐዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ
1
6
+1
没有文字...
575
7
没有文字...
476
8
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተመደቡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መኝታና መመገቢያ ህንፃዎች © Amalo Sooge
512
9
+2
没有文字...
544
10
没有文字...
515
11
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች  በሙሉ  ነገ አርብ  ማለትም 28/10/16ዓም ስለ   ኢንተራንስ አፈታተን ላይ አጭር ኦሬንቴሽን ይሰጣል በመሆኑም  ሁሉም የማትሪክ ተፈታኞች ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሰይንስ ተማሪዎች ከጠዋቱ ልክ 2:30  /ሁለት ሰዓት ተኩል/ ሰዓት አክብራችሁ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳውቃል  ይህንን መልዕክት ላልሰሙ በማሰማት  በተባለው ሰዓት ና ቀን እንድትገኙ ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳውቃል።
452
12
ለ12ክፍል ተማሪዎች በሙሉ አርብ ማለትም 28/10/2016 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ስለሚሰጥ ሁላችሁም በት/ቤት ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ይሁን
501
13
+1
没有文字...
472
14
+4
没有文字...
455
15
+9
没有文字...
302
16
+9
没有文字...
208
17
+9
没有文字...
203
18
+9
没有文字...
201
19
+9
没有文字...
193
20
በሀዌላ ቱላ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቱላ 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት በዛሬው ዕለት የተማሪ ወላጆች ቀንን አከበረ። ት/ት ቤቱ ባዘጋጀው የተማሪ ወላጆች ቀን ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሀዌላ ቱላ ት/ት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ነጋሽ ያዕቆብ ሲሆኑ በዛሬው ዕለት ተማሪዎች የትምህርት ዘመኑን ፍሬያቸውን ለማየት በመብቃታቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የትምህርት ቤቱ ወላጆችም ከት/ት ቤቱ ጋር በቅርበት በመገናኘት በተማሪዎች ውጤት እና ስነምግባር ላይ እያደረጉ ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተነሳ ሲሆን የተማሪዎችን ውጤት እና ስነምግባር ብሎም የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሻሻል የወላጆች ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ያነሱ ተማሪዎችም ቀጣይ ጊዜያቸውን ከትምህርት ሳይርቁ በክረምት በሚሰጡ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።የክፍለ ከተማው የሴቶች እና ህፃናት ወጣቶች ፅ/ቤት ሀላፊ ኤልሳቤጥ ሊማሳ በበኩላቸውም የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ እና በከተማ አቀፍ እና ክልል አቀፍ የተለያዩ ትምህርታዊ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ የላቀ ተሸላሚ እየሆኑ በመሆኑ ሌሎችም የእነርሱን ፈለግ በመከተል ውጤታማ ለመሆን መስራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።የት/ት ቤቱ ዋና ርዕሰ መምህር አቶ ታገሰ ማቴዎስም የ2016 ዓ.ም የትምህርት ቤቱን የመማር ማስተማር ስራንና የህብረተሰብ ተሳትፎንና ሌሎችንም ት/ት ቤቱ በላቀ ሁኔታ ለማከናወን ያደረገውን ተግባራት በሪፖርታቸው ያቀረቡ ሲሆን በቀጣይ በ2017 ዓ.ም የሚከናወኑ የት/ት ቤቱን ዕቅድ በማቅረብም ውይይት የተደ7ረገ ሲሆን የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ባለድርሻ አካላት ሽልማት በማበርከት የዕለቱ ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል። 25/10/2016ዓም ቱላ
206