uk
Feedback
Leaguesport

Leaguesport

Відкрити в Telegram

ሊግ ስፖርት በየሳምንቱ ቅዳሜ እምትወጣ የስፖርት ጋዜጣ ናት https://www.leaguesport.net

Показати більше
2 493
Підписники
-124 години
-97 днів
-4730 день
Архів дописів
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ - የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ
+9
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ - የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ውጤት ሲዳማ ቡና 0-2 ወልዋሎ ዓ/ዩ 47' ኮንኮኒ ሀፊዝ 90+9' በየነ ባንጃ ውጤቱን ተከትሎ ወልዋሎ ዓ/ዩ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ውጤት ሲዳማ ቡና 0-2 ወልዋሎ ዓ/ዩ 47' ኮንኮኒ ሀፊዝ 90+9' በየነ ባንጃ ውጤቱን ተከትሎ ወልዋሎ ዓ/ዩ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ 48' ኮንኮኒ ሀፊዝ ወልዋሎን በ48ኛው ደቂቃ ቀዳሚ አድርጓል። ሲዳማ ቡና 0-1 ወልዋሎ ዓ/ዩ
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ 48' ኮንኮኒ ሀፊዝ ወልዋሎን በ48ኛው ደቂቃ ቀዳሚ አድርጓል። ሲዳማ ቡና 0-1 ወልዋሎ ዓ/ዩ

በነገው ዕለት የሚካሄደው የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜን የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
በነገው ዕለት የሚካሄደው የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜን የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች

የቦታ ለውጥ ! የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ አስቀድሞ እንዲካሄድ መርሐ ግብር ወጥቶለት ከነበረው አበበ ቢቂላ ስታዲየም የቦታ ለውጥ ተደርጎበታል። በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ሐሙስ ሐም
የቦታ ለውጥ ! የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ አስቀድሞ እንዲካሄድ መርሐ ግብር ወጥቶለት ከነበረው አበበ ቢቂላ ስታዲየም የቦታ ለውጥ ተደርጎበታል። በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ሐሙስ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 5፡00 ይካሄዳል። በሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓ/ዩ መካከል የሚደረገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት በሳተላይት እና ኦንላይን አማራጮች ይተላለፋል።

ሲዳማ ቡና የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አንስተዋል 📸 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2018
+9
ሲዳማ ቡና የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አንስተዋል 📸 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2018

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ @Leaguesport
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ @Leaguesport

ውጤት ሲዳማ ቡና 0-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ 70' አቤል ሀብታሙ (ፍ)
+2
ውጤት ሲዳማ ቡና 0-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ                    70' አቤል ሀብታሙ (ፍ)

ውጤት መቻል 0 - 0 ሀድያ ሆሳዕና
+3
ውጤት መቻል 0 - 0 ሀድያ ሆሳዕና

ውጤት ወላይታ ድቻ 0 - 0 ኢትዮጵያ ቡና
+2
ውጤት ወላይታ ድቻ 0 - 0 ኢትዮጵያ ቡና

ውጤት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 - 2 ባህር ዳር ከተማ 07' ሳይመን ፒተር 79' አደም አባስ 90+7' ናትናኤል ዳንኤል 90+10' አደም አባስ
+3
ውጤት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 - 2 ባህር ዳር ከተማ 07' ሳይመን ፒተር          79' አደም አባስ 90+7' ናትናኤል ዳንኤል 90+10' አደም አባስ

የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2019 የውድድር ዘመን የተጫዋቾች ዝውውር እና ምዝገባ ሐምሌ 20/2018 የሚጀምር ሲሆን እስከ ጥቅምት 8/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2019 የውድድር ዘመን የተጫዋቾች ዝውውር እና ምዝገባ ሐምሌ 20/2018 የሚጀምር ሲሆን እስከ ጥቅምት 8/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

የ38ኛ ሳምንት የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀሪ ጨዋታዎች የሰዓት ማሻሻያ ! ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2018 ነገ ሰኔ 26/2018 የሚደረጉ ቀሪ የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታዎች በውድድርና ስነ
የ38ኛ ሳምንት የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀሪ ጨዋታዎች የሰዓት ማሻሻያ ! ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2018 ነገ ሰኔ 26/2018 የሚደረጉ ቀሪ የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታዎች በውድድርና ስነ ስርዓት የሰዓት ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል። አርብ ሰኔ 26/2018 አበበ ቢቂላ ስታዲየም 04:00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - ባህር ዳር ከተማ 07:00 ወላይታ ድቻ ከኢትዮጵያ ቡና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲየም 10:00 መቻል - ሀድያ ሆሳዕና

ምድረ ገነት ሽረ አራተኛው ወራጅ ክለብ ሆኗል።
ምድረ ገነት ሽረ አራተኛው ወራጅ ክለብ ሆኗል።

ውጤት ምድረ ገነት ሽረ 0-2 ሸገር ከተማ 64' ቢንያም ፍቅሩ 90+3' ይሳቅ ገብረእየሱስ
+3
ውጤት ምድረ ገነት ሽረ 0-2 ሸገር ከተማ 64' ቢንያም ፍቅሩ 90+3' ይሳቅ ገብረእየሱስ

ውጤት ሀዋሳ ከተማ 2 - 3 አዳማ ከተማ 20' ጌታነህ ከበደ | 9' አህመድ ሁሴን 60' እስራኤል ሰማያት | 18' አህመድ ሁሴን 24' ቢንያም አይተን
+2
ውጤት ሀዋሳ ከተማ 2 - 3 አዳማ ከተማ 20' ጌታነህ ከበደ | 9' አህመድ ሁሴን 60' እስራኤል ሰማያት | 18' አህመድ ሁሴን                               24' ቢንያም አይተን

ውጤት ወልዋሎ አዲግራት ዩ.1 -1 ቅዱስ ጊዮርጊስ 12' ኮንኮኒ ሀፊዝ (ፍ) | 34' ፍፁም ጥላሁን(ፍ)
+1
ውጤት ወልዋሎ አዲግራት ዩ.1 -1 ቅዱስ ጊዮርጊስ 12' ኮንኮኒ ሀፊዝ (ፍ) | 34' ፍፁም ጥላሁን(ፍ)

እረፍት ወልዋሎ አዲግራት ዩ.1 - 1 ቅዱስ ጊዮርጊስ ምድረ ገነት ሽረ 0-0 ሸገር ከተማ 12' ኮንኮኒ ሀፊዝ(ፍ) 34' ፍፁም ጥላሁን(ፍ) ሀዋሳ ከተማ 1-3 አዳማ ከተማ 20' ጌታነህ ከበደ | 9
+1
እረፍት ወልዋሎ አዲግራት ዩ.1  - 1 ቅዱስ ጊዮርጊስ ምድረ ገነት ሽረ 0-0 ሸገር ከተማ 12' ኮንኮኒ ሀፊዝ(ፍ)      34' ፍፁም ጥላሁን(ፍ) ሀዋሳ ከተማ 1-3 አዳማ ከተማ 20' ጌታነህ ከበደ | 9' 18' አህመድ ሁሴን 24' ቢንያም አይተን

ውጤት ፋሲል ከነማ 1 - 0 ኢትዮጵያ መድን 64' ታምራት እያሱ
+1
ውጤት ፋሲል ከነማ 1 - 0 ኢትዮጵያ መድን 64' ታምራት እያሱ

የቀን ለውጥ ! የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ አስቀድሞ እንዲካሄድ መርሐ ግብር ወጥቶለት ከነበረው ማክሰኞ ሰኔ 30 የቀን ለውጥ ተደርጎበታል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ/ማ ቅዳሜ ሰኔ 27 አዲስ አበባ ላ
የቀን ለውጥ ! የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ አስቀድሞ እንዲካሄድ መርሐ ግብር ወጥቶለት ከነበረው ማክሰኞ ሰኔ 30 የቀን ለውጥ ተደርጎበታል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ/ማ ቅዳሜ ሰኔ 27 አዲስ አበባ ላይ ሊያከናውን የነበረውን የ2018 የውድድር ዓመት የመዝጊያ መርሐ ግብር ወደ ሀዋሳ ከተማ በማዘዋወር እሁድ ሰኔ 28 በሀዋሳ እንደሚያከናውኑ በዛሬው ዕለት አሳውቀውናል። በመሆኑም የፍፃሜ ተፋላሚ ክለቦች ዝቅተኛ 72 ሰዓት እረፍት እንዲያገኙ በማሰብ የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ሐሙስ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ/ም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 5፡00 እንዲደረግ ተወስኗል። በሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓ/ዩ መካከል የሚደረገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት በሳተላይት እና ኦንላይን አማራጮች ይተላለፋል።