Leaguesport
Відкрити в Telegram
ሊግ ስፖርት በየሳምንቱ ቅዳሜ እምትወጣ የስፖርት ጋዜጣ ናት https://www.leaguesport.net
Показати більше2 454
Підписники
-124 години
-117 днів
-5030 день
Архів дописів
2 454
የ2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚጀመርበትን ቀን ይፋ ሆነ!
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር መስከረም 30/2019 ዓ.ም እንደሚጀምር ዛሬ ለ18ቱ የሊጉ ተሳታፊ ክለቦች አሳውቋል።
2 454
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክለብ ላይሰንሲንግ ዲፓርትመንት ለ2019 የውድድር ዘመን የክለቦች ምዝገባን በማከናወን ላይ ይገኛል። እስካሁን (ሐምሌ 19) ያለው የምዝገባ ሂደት በምስሉ ላይ ተያይዟል።
* አረንጓዴ - ከክለቦች ለምዝገባ የተላኩ ሰነዶች
* ቀይ - ክለቦቹ ተገቢውን ሰነድ በCLOP ሲስተም በኩል ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የክለብ ላይሰንሲንግ ክፍል እስካሁን እንዳላቀረቡ ያሳያል።
ምዝገባ የሚጠናቀቅበት ቀን - ሐምሌ 20
- ሁሉም ክለቦች በስድስቱ የክለብ ላይሰንሲንግ መስፈርቶች ሥር አስፈላጊ ሰነዶችን አሟልተው በCLOP ሲስተም ላይ እስከ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ መመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ በኋላ የቀረቡት ሰነዶች በመጀመሪያ ደረጃ ውሳኔ ሰጪ አካል (FIB) ተገምግመው ውሳኔ ይተላለፋል።
2 454
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2019 የውድድር ዘመን የተጫዋቾች ዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ላይ የቀን ማሻሻያ ተደርጓል። በዚህም መሠረት የዝውውር ጊዜ እና ምዝገባው ሐምሌ 30/2018 የሚጀምር ሲሆን እስከ መስከረም 20/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
2 454
ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ
የመጨረሻ ዙር - የመልስ ጨዋታ ውጤት
🇪🇹 ኢትዮጵያ 1-1 ዛምቢያ 🇿🇲
88' ምኅረት አየለ / 46' ፕሪሽየስ ምዌዋ
(ድምር ውጤት: 2-3)
ኢትዮጵያ በድምር ውጤት ወደ ዓለም ዋንጫ ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
2 454
+1
ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ
የመጨረሻ ዙር - የመልስ ጨዋታ
7'0
🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-1 ዛምቢያ 🇿🇲
46' ፕሪሽየስ ምዌዋ
(ድምር ውጤት: 1-3)
2 454
ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ
የመጨረሻ ዙር - የመልስ ጨዋታ
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል
🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ዛምቢያ 🇿🇲
(ድምር ውጤት: 1-2)
2 454
+3
ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ
የመጨረሻ ዙር - የመልስ ጨዋታ
እረፍት
🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ዛምቢያ 🇿🇲
(ድምር ውጤት: 1-2)
2 454
+5
ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ
የመጨረሻ ዙር - የመልስ ጨዋታ
37'
🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ዛምቢያ 🇿🇲
(ድምር ውጤት: 1-2)
2 454
🇪🇹 የመጀመርያ 11 ተሰላፊዎች !
በ17 ዓመት በታች ሴቶች ዓለም ዋንጫ በመጨረሻ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ዛምቢያን የሚገጥመው የኢትዮጵያ አሰላለፍ
ድል ለኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
2 454
🇪🇹 የጨዋታ ቀን ! ⚽️
በ2026 ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ ወሳኝ የመጨረሻ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ዛሬ በሜዳዋ ዛምቢያን ትገጥማለች።
- ኢትዮጵያ ጨዋታውን በድምር ውጤት በበላይነት ካጠናቀቀች በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ለሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ታልፋለች።
- ጨዋታው ከቀኑ 9፡00 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሲካሄድ የእግር ኳስ ቤተሰብ በስታዲየሙ በነፃ በመታደም ታዳጊዎችን እንዲያበረታታ እና የዚህ ታሪካዊ ጨዋታ አካል እንዲሆን ጥሪ እናስተላልፋለን።
- የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አረንጓዴ ማልያ፣ ቢጫ ቁምጣ፣ ቀይ ካሶተኒ ለብሰው ወደ ሜዳ የሚገቡ ይሆናል።
ድል ለኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
2 454
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ውጤት
ሲዳማ ቡና 0-2 ወልዋሎ ዓ/ዩ
47' ኮንኮኒ ሀፊዝ
90+9' በየነ ባንጃ
ውጤቱን ተከትሎ ወልዋሎ ዓ/ዩ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
