Leaguesport
Открыть в Telegram
2 493
Подписчики
-124 часа
-97 дней
-4730 день
Архив постов
2 493
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ውጤት
ሲዳማ ቡና 0-2 ወልዋሎ ዓ/ዩ
47' ኮንኮኒ ሀፊዝ
90+9' በየነ ባንጃ
ውጤቱን ተከትሎ ወልዋሎ ዓ/ዩ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
2 493
የቦታ ለውጥ !
የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ አስቀድሞ እንዲካሄድ መርሐ ግብር ወጥቶለት ከነበረው አበበ ቢቂላ ስታዲየም የቦታ ለውጥ ተደርጎበታል።
በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ሐሙስ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 5፡00 ይካሄዳል።
በሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓ/ዩ መካከል የሚደረገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት በሳተላይት እና ኦንላይን አማራጮች ይተላለፋል።
2 493
+3
ውጤት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 - 2 ባህር ዳር ከተማ
07' ሳይመን ፒተር 79' አደም አባስ
90+7' ናትናኤል ዳንኤል 90+10' አደም አባስ
2 493
የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2019 የውድድር ዘመን የተጫዋቾች ዝውውር እና ምዝገባ ሐምሌ 20/2018 የሚጀምር ሲሆን እስከ ጥቅምት 8/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
2 493
የ38ኛ ሳምንት የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀሪ ጨዋታዎች የሰዓት ማሻሻያ !
ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2018 ነገ ሰኔ 26/2018 የሚደረጉ ቀሪ የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታዎች በውድድርና ስነ ስርዓት የሰዓት ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል።
አርብ ሰኔ 26/2018
አበበ ቢቂላ ስታዲየም
04:00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - ባህር ዳር ከተማ
07:00 ወላይታ ድቻ ከኢትዮጵያ ቡና
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲየም
10:00 መቻል - ሀድያ ሆሳዕና
2 493
+2
ውጤት
ሀዋሳ ከተማ 2 - 3 አዳማ ከተማ
20' ጌታነህ ከበደ | 9' አህመድ ሁሴን
60' እስራኤል ሰማያት | 18' አህመድ ሁሴን
24' ቢንያም አይተን
2 493
+1
እረፍት
ወልዋሎ አዲግራት ዩ.1 - 1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ምድረ ገነት ሽረ 0-0 ሸገር ከተማ
12' ኮንኮኒ ሀፊዝ(ፍ) 34' ፍፁም ጥላሁን(ፍ)
ሀዋሳ ከተማ 1-3 አዳማ ከተማ
20' ጌታነህ ከበደ | 9' 18' አህመድ ሁሴን
24' ቢንያም አይተን
2 493
የቀን ለውጥ !
የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ አስቀድሞ እንዲካሄድ መርሐ ግብር ወጥቶለት ከነበረው ማክሰኞ ሰኔ 30 የቀን ለውጥ ተደርጎበታል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ/ማ ቅዳሜ ሰኔ 27 አዲስ አበባ ላይ ሊያከናውን የነበረውን የ2018 የውድድር ዓመት የመዝጊያ መርሐ ግብር ወደ ሀዋሳ ከተማ በማዘዋወር እሁድ ሰኔ 28 በሀዋሳ እንደሚያከናውኑ በዛሬው ዕለት አሳውቀውናል። በመሆኑም የፍፃሜ ተፋላሚ ክለቦች ዝቅተኛ 72 ሰዓት እረፍት እንዲያገኙ በማሰብ የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ሐሙስ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ/ም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 5፡00 እንዲደረግ ተወስኗል።
በሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓ/ዩ መካከል የሚደረገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት በሳተላይት እና ኦንላይን አማራጮች ይተላለፋል።
