ar
Feedback
Leaguesport

Leaguesport

الذهاب إلى القناة على Telegram

ሊግ ስፖርት በየሳምንቱ ቅዳሜ እምትወጣ የስፖርት ጋዜጣ ናት https://www.leaguesport.net

إظهار المزيد
2 405
المشتركون
-124 ساعات
-97 أيام
-5130 أيام
أرشيف المشاركات
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ዓርብ ነሐሴ 22/2018
+1
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ዓርብ ነሐሴ 22/2018

ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ላይ ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን 40 ተጫዋቾችን በመጥራት ባካሄደው ናሽናል ካምፒንግ ለቅድመ ዝግጅቱ ብቁ የሆኑ ተጫዋቾችን
ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ላይ ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን 40 ተጫዋቾችን በመጥራት ባካሄደው ናሽናል ካምፒንግ ለቅድመ ዝግጅቱ ብቁ የሆኑ ተጫዋቾችን በመለየት የጊዜያዊ ስብስቡን ቁጥር ወደ 25 ቀንሷል። ቡድናችን የሴካፋ ቅድመ ዝግጅቱን ቅዳሜ የሚጀምር ይሆናል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሐሙስ ነሐሴ 21/2018
+3
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሐሙስ ነሐሴ 21/2018

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ረቡዕ ነሐሴ 20/2018
+2
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ረቡዕ ነሐሴ 20/2018

ከ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ድልድል ይፋ ሲሆን ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ከዩጋንዳ ጋር ተደልድላለች። ጨዋታዎቹ ከመስከረም 10-26 ሲደረጉ ወደ ተከታዩ ዙር የሚያልፈው ሀገር በሁለተኛ
ከ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ድልድል ይፋ ሲሆን ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ከዩጋንዳ ጋር ተደልድላለች። ጨዋታዎቹ ከመስከረም 10-26 ሲደረጉ ወደ ተከታዩ ዙር የሚያልፈው ሀገር በሁለተኛው ዙር ሞሮኮን የሚገጥም ይሆናል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሰኞ ነሐሴ 18/2018
+3
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሰኞ ነሐሴ 18/2018

ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ላይ ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ለሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት ናሽናል ካምፒንግ የተጠሩ 40 ተጫዋቾች ዝርዝር ጥሪ የተደረገላች
ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ላይ ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ለሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት ናሽናል ካምፒንግ የተጠሩ 40 ተጫዋቾች ዝርዝር ጥሪ የተደረገላችሁ ተጫዋቾች ረቡዕ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ/ም በኢትዮያ ስፖርት አካዳሚ ሜዳ እንድትገኙ ጥሪ ቀርቧል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ 10 የመጀመርያ ጨዋታ ሱዳንን የሚገጥምበት ቀን እና ቦታ ታውቋል። የሱዳን እግር ኳስ ማኅበር የሜዳውን ጨዋታ ለማድረግ የደቡብ ሱዳኑ ጁባ ናሽ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ 10 የመጀመርያ ጨዋታ ሱዳንን የሚገጥምበት ቀን እና ቦታ ታውቋል። የሱዳን እግር ኳስ ማኅበር የሜዳውን ጨዋታ ለማድረግ የደቡብ ሱዳኑ ጁባ ናሽናል ስታዲየምን መምረጡን አሳውቋል። በዚህም መሠረት ጨዋታው ዓርብ መስከረም 15 ቀን 2019 ዓ/ም ምሽት 1:00 ላይ ይካሄዳል።

በካፍ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ የሴካፋ ማጣርያ ተሳታፊ የሆነው የ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አሸናፊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጁቡቲው ኡጄኮን 11-0 በማሸነፍ ውድድሩን በድል ጀምሯል። ለኢ
+3
በካፍ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ የሴካፋ ማጣርያ ተሳታፊ የሆነው የ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አሸናፊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጁቡቲው ኡጄኮን 11-0 በማሸነፍ ውድድሩን በድል ጀምሯል። ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እሙሽ ዳንኤል (5)፣ ረድዔት አስረሳኸኝ (2)፣ ሊድያ ኢያሱ (2)፣ እፀገነት ግርማ እና ታሪኳ ዴቢሶ ጎሎቹን ማስቆጠር ችለዋል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ዓርብ ነሐሴ 15/2018
+4
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ዓርብ ነሐሴ 15/2018

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሐሙስ ነሐሴ 14/2018
+6
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሐሙስ ነሐሴ 14/2018

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ረቡዕ ነሐሴ 13/2018
+6
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ረቡዕ ነሐሴ 13/2018

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ለፌዴሬሽኑ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት በላከው ደብዳቤ መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም ለሚደረገው የኢትዮጵያ እግር ኳ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ለፌዴሬሽኑ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት በላከው ደብዳቤ መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም ለሚደረገው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ እና በፕሬዝዳንቱ አቅራቢነት የሚመረጡ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ከነተጠባባቂያቸው በፌዴሬሽኑ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት እስከ ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት እንዲልኩ ማሳወቁ ይታወሳል፡፡ ኮሚቴው ነሐሴ 5 ፣ ነሐሴ 11 እንዲሁም ነሐሴ 13 ባደረጋቸው ስብሰባዎች የቀረቡ እጩዎችን ሰነድ የምርመራ እና የማጣራት ተግባር አከናውኗል፡፡ በዚህም መሠረት ለዕጩ ፕሬዝዳንታዊ ተወዳዳሪነት የቀረቡት ብቸኛ ተወዳዳሪ አቶ ኢሳያስ ጅራ ቦሾ መሆናቸውን አሳውቋል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ማክሰኞ ነሐሴ 12/2018
+2
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ማክሰኞ ነሐሴ 12/2018

የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የ2019 የውድድር ዘመን ጥቅምት 28/2019 የሚጀመር ሲሆን የተጫዋቾች የዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ከነሐሴ 14/2018 - ጥቅምት 4/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የ2019 የውድድር ዘመን ጥቅምት 28/2019 የሚጀመር ሲሆን የተጫዋቾች የዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ከነሐሴ 14/2018 - ጥቅምት 4/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

የኢትዮጵያ ሊግ አንድ የ2019 የውድድር ዘመን ጥቅምት 28/2019 የሚጀምር ሲሆን የተጫዋቾች የዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ጊዜ ከነሐሴ 25/2018 - ጥቅምት 16/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የኢትዮጵያ ሊግ አንድ የ2019 የውድድር ዘመን ጥቅምት 28/2019 የሚጀምር ሲሆን የተጫዋቾች የዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ጊዜ ከነሐሴ 25/2018 - ጥቅምት 16/2019 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2019 የውድድር ዓመት ጥቅምት 21/2019 የሚጀመር ሲሆን የተጫዋቾች ዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ከነሐሴ 18/2018 እስከ ጥቅምት 8/2019 ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2019 የውድድር ዓመት ጥቅምት 21/2019 የሚጀመር ሲሆን የተጫዋቾች ዝውውር እና ምዝገባ ጊዜ ከነሐሴ 18/2018 እስከ ጥቅምት 8/2019 ክፍት ሆኖ ይቆያል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሰኞ ነሐሴ 11/2018
+2
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፀደቁ ውሎች የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ ሰኞ ነሐሴ 11/2018

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የሜዳ ላይ ልምምዱን በዛሬው ዕለት ሽሮ ሜዳ አካባቢ በሚገኘው ጨፌ ሜዳ ላይ ረፋድ 3:00 እና ከቀኑ 10:00 ላይ አከናውኗል።
+9
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የሜዳ ላይ ልምምዱን በዛሬው ዕለት ሽሮ ሜዳ አካባቢ በሚገኘው ጨፌ ሜዳ ላይ ረፋድ 3:00 እና ከቀኑ 10:00 ላይ አከናውኗል።

ካፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የሜዳው ጨዋታውን በባህር ዳር ስታዲየም እንዲያከናውን ጊዜያዊ ፈቃድ መሰጠቱ ይታወሳል። በዚህም መሰረት በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 10 ሁለ
ካፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የሜዳው ጨዋታውን በባህር ዳር ስታዲየም እንዲያከናውን ጊዜያዊ ፈቃድ መሰጠቱ ይታወሳል። በዚህም መሰረት በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 10 ሁለተኛ የምድብ ጨዋታውን ከሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ጋር በባህር ዳር ስታዲየም ማክሰኞ መስከረም 19/2019 ከቀኑ 10፡00 ላይ የሚያከናውን ይሆናል።