uk
Feedback
EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

Канал EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት) (@eotctvchannel) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 29 492 підписників, посідаючи 2 414 місце в категорії Релігія і духовність та 1 162 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 29 492 підписників.

За останніми даними від 31 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 5, а за останні 24 години на 8, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 7.63%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 5.45% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 250 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 607 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 4.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 01 серпня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

29 492
Підписники
+824 години
+137 днів
+530 день
Архів дописів
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በአዲስ አበባ 22 ማዞሪያ አካባቢ ያስገነባው B+G+7 ሕንጻ ቅዳሜ ሐምሌ  23 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በተገኙበት ይመረቃል፡፡

ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በሀገር አቀፍ ሊዘከሩ ይገባል

የሀገር አቀፍ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥልጠና ምርቃት

የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ዕድሳት ተደረገለት

ቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል በሰላም መጠናቀቁኔ በማስመልከት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ወቅታዊ መግለጫ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የዘንድሮው ሐምሌ 19 በቁልቢ የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል በድሬዳዋ አስተዳደር ሙሉ በሙሉ በሰላም፣ በፍቅርና በታላቅ ስኬት መከበርና መጠናቀቁን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። ለዚህም በዓል ከተለያዩ የዓለም ሀገራትና ከኢትዮጵያ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የመጡ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ እንግዶች በየብስ ትራንስፖርት፣ በባቡር፣ እንዲሁም በአየር መንገድ ወደ ድሬዳዋ ከተማ መግባታቸውን ገልጸዋል። አስተዳደሩ ይህንን ግዙፍ ሕዝባዊ ፍሰት ለማስተናገድ ካለው ከፍተኛ ዝግጁነት የተነሳ፣ ከተማዋ ሁሉንም የሕብረተሰብ ክፍሎች በልዩ የእንግዳ ተቀባይነት እሴት አስተናግዳ የፍቅርና የአብሮነት ማዕከልነቷን ዳግም አስመስክራለች ብለዋል። በዓሉ በዓመት ሁለት ጊዜ በታኅሣሥ እና በሐምሌ ወራት የሚከበር ታላቅ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴት መሆኑን ያብራሩት አቶ ብሩክ፣ ይህ ታላቅ ሁነት በየዓመቱ የሕዝቦችን ትስስርና አንድነት ይበልጥ የሚያጠናክር መድረክ መሆኑን አብራርተዋል። የቢሮ ኃላፊው አቶ ብሩክ ወርቅነህ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት፣ ድሬዳዋ ዘንድሮም እንደ ወትሮው ሁሉ የመጡትን በርካታ እንግዶች የከተማዋን የቆየና ድንቅ የእንግዳ ተቀባይነት ስም በሚመጥን መልኩ በሰላም፣ በፍቅርና በአብሮነት ስሜት ተቀብላ አስተናግዳለች። ከተማዋ በቀንም ሆነ በምሽት ሙሉ በሙሉ አስተማማኝ ሰላም የነበራት ከመሆኑም በላይ፣ ንቁና ደማቅ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ የታየባት መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ ይህም እንግዶች ያለምንም የጸጥታ ስጋትና በሙሉ ነፃነት እንዲንቀሳቀሱ አስችሏል ሲሉ ተናግረዋል። አስተዳደሩ የበዓሉን ታላቅነትና ስልታዊ ጠቀሜታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ከድሬዳዋ መግቢያ፣ ከገነት መናፈሻ እንዲሁም ከድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጀምሮ እንግዶችን በከፍተኛ የአመራር አካላት አማካኝነት በክብርና በደመቀ ሁኔታ መቀበሉን አቶ ብሩክ ገልጸው፣ ምዕመናንና ጎብኚዎች በቆይታቸው በሄዱበት የልማትና የአገልግሎት ተቋማት ሁሉ የድሬዳዋን እውነተኛ የሕዝቦች መተሳሰብ መንፈስ በተግባር እንዲያዩና ደረጃውን የጠበቀ ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉንም አብራርተዋል። በተለየ መልኩ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የተመራውን የከፍተኛ የቤተክርስቲያኗ አባቶች ልዑካን ቡድን ከአውሮፕላን ማረፊያ ጀምሮ ደማቅና የመንግስትን ታላቅ አክብሮት የገለጸ የክብር አቀባበል ማድረጋቸውን አቶ ብሩክ በመግለጫቸው አስታውቀዋል። ይህንን የከፍተኛ አባቶች ቡድን በታላቅ ፍቅርና ድንቅ መስተንግዶ ያስተናገደው የድሬዳዋ አስተዳደር፣ በዓሉ ተጠናቆ እስኪመለሱ ድረስ ተገቢውን የክብር አሸኛኘት ማድረጉን ኃላፊው ገልጸዋል። በአጠቃላይ ድሬዳዋ ለዚህ ታላቅ በዓል መሳካት፣ ለሕዝብ ደህንነትና ጸጥታ ጥበቃ፣ ለአምልኮ ሥነ-ሥርዓቶች መቃናት እንዲሁም ለሕዝቦች ትስስርና አንድነት ያበረከተችው ዘርፈ ብዙ አስተዋፅዖ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን አቶ ብሩክ ገልፀዋል። አስተዳደሩ ያሳየው የተቀናጀ፣ ሙያዊ እና ስኬታማ ሥራ ከተማዋን እጅግ የሚያስመሰግንና በቀጣይም መሰል ግዙፍ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁነቶችን የመቀበልና የማስተናገድ ከፍተኛ አቅምና ዝግጁነት እንዳላት በግልጽ ያሳየ መሆኑን አቶ ብሩክ ወርቅነህ በጽኑ አምነውበታል። በመጨረሻም አቶ ብሩክ የዘንድሮው በዓል በሰላም፣ በፍቅር እና በታላቅ አብሮነት በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ቀንና ሌሊት ለደከሙ ለመላው የፀጥታ አካላት፣ ለትራንስፖርትና ሌሎችም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንዲሁም በአጠቃላይ ለድሬዳዋ ነዋሪዎች ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፆ በታላቅ አክብሮት ምስጋናቸውን አቅረበዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ !

ሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል (ሐምሌ ፳፪) ቀን በሰላም አደረሰን፤ አደረሳችሁ !!!
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል (ሐምሌ ፳፪) ቀን በሰላም አደረሰን፤ አደረሳችሁ !!!

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የሃያኛው ምዕት ዓመት ሰማዕት ሰማዕተ ጽድቅ ዘኢትዮጵያ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ለሀገራቸውና ለቤተክርስቲያናቸው ሲሉ ሰማዕት የሆኑበት ዕለት ነው፡፡ ዘ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የሃያኛው ምዕት ዓመት ሰማዕት   ሰማዕተ ጽድቅ ዘኢትዮጵያ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ለሀገራቸውና ለቤተክርስቲያናቸው ሲሉ ሰማዕት የሆኑበት ዕለት ነው፡፡ ዘንድሮ በ፳፻፲፰ ዓ.ም የሰማዕቱን  ዘጠናኛ ዓመት እናዘክራለን፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ ከራሷ ልጆች አምስት ኢትዮጵያውያን መነኮሳት እስክንድርያ (ግብጽ) ድረስ ልካ በ፲፱፻፳፩ ዓ.ም. ከተሾሙት አምስት  ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት አንዱ ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ናቸው፡፡

ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ስምከ ሕያው ዘኢይመውት “ሰው የተመኘውን ከሠራ የሚጠብቀው ሞቱን ነው” የሚሉት ታላቁን የቤተክርስቲያን አባት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም ዐረ
ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ስምከ ሕያው ዘኢይመውት “ሰው የተመኘውን ከሠራ የሚጠብቀው ሞቱን ነው” የሚሉት ታላቁን የቤተክርስቲያን አባት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም ዐረፉ፡፡ ዘንድሮ ፳፻፲፰ ዓ.ም ፴፮ኛ ዓመታቸውን እናዘክራለን፡፡ጥቂት ስለ ብፁዕነታቸው

የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ