uk
Feedback
EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

Канал EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት) (@eotctvchannel) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 29 508 підписників, посідаючи 2 430 місце в категорії Релігія і духовність та 1 147 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 29 508 підписників.

За останніми даними від 06 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 63, а за останні 24 години на -1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 9.65%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 6.30% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 847 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 859 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 8.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 07 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

29 508
Підписники
-124 години
+127 днів
+6330 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+50
в 1 каналах
червень '26
+219
в 3 каналах
Get PRO
травень '26
+223
в 5 каналах
Get PRO
квітень '26
+156
в 5 каналах
Get PRO
березень '26
+93
в 5 каналах
Get PRO
лютий '26
+42
в 2 каналах
Get PRO
січень '26
+76
в 3 каналах
Get PRO
грудень '25
+74
в 3 каналах
Get PRO
листопад '25
+87
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '25
+148
в 4 каналах
Get PRO
вересень '25
+167
в 3 каналах
Get PRO
серпень '25
+133
в 5 каналах
Get PRO
липень '25
+82
в 2 каналах
Get PRO
червень '25
+81
в 3 каналах
Get PRO
травень '25
+208
в 3 каналах
Get PRO
квітень '25
+226
в 2 каналах
Get PRO
березень '25
+147
в 4 каналах
Get PRO
лютий '25
+190
в 4 каналах
Get PRO
січень '25
+537
в 3 каналах
Get PRO
грудень '24
+564
в 2 каналах
Get PRO
листопад '24
+65
в 4 каналах
Get PRO
жовтень '24
+255
в 5 каналах
Get PRO
вересень '24
+54
в 3 каналах
Get PRO
серпень '24
+3
в 3 каналах
Get PRO
липень '24
+105
в 6 каналах
Get PRO
червень '24
+34
в 4 каналах
Get PRO
травень '24
+190
в 3 каналах
Get PRO
квітень '24
+238
в 4 каналах
Get PRO
березень '24
+765
в 10 каналах
Get PRO
лютий '24
+998
в 14 каналах
Get PRO
січень '24
+567
в 3 каналах
Get PRO
грудень '23
+547
в 1 каналах
Get PRO
листопад '23
+570
в 10 каналах
Get PRO
жовтень '23
+258
в 1 каналах
Get PRO
вересень '23
+513
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+356
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+618
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+378
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+867
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+523
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+1 353
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+17 523
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+2 868
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+650
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+443
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+315
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+213
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+190
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+633
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+255
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+253
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+355
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+706
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+218
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+701
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+106
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+196
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+645
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+208
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+134
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+221
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+472
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+1 335
в 0 каналах
Get PRO
квітень '21
+431
в 0 каналах
Get PRO
березень '21
+65
в 0 каналах
Get PRO
лютий '21
+120
в 0 каналах
Get PRO
січень '21
+146
в 0 каналах
Get PRO
грудень '20
+3 975
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
07 липня+7
06 липня+6
05 липня+5
04 липня+13
03 липня+12
02 липня+5
01 липня+2
Дописи каналу
2
https://youtu.be/Msr3UoYYMHA?si=7EYBUF3kSfANvD4Z
1 529
3
https://youtu.be/evu8JLzRL94
1 354
4
Немає тексту...
1 956
5
ቅዱስ ዮሐንስም በርግብ አምሳል መውረዱን በመመስከር ምሥጢረ ሥላሴን አስተምሯል /ማቴ.፲፯፥፭፤ ዮሐ.፩፥፴፬/፡፡                                                                                                                                                                                                                                                                   ጌታችንም፡- “ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣችሁ? … ነቢይን? አዎን ይህ ከነቢይም ይበልጣል። (እነሆ መንገድህን በፊትህ የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ) ተብሎ የተጻፈለት እርሱ ነው፤ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም፤ ልትቀበሉትስ ብትወዱ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይህ ነው፤ የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ” በማለት የቅዱስ ዮሐንስን ታላቅነት ተናግሯል /ማቴ.፲፩፥፱-፲፩/። ኤልያስ ፀጉራም እንደ ኾነ ኹሉ ዮሐንስም ልብሱ የግመል ፀጉር መኾኑ፤ ሁለቱም መናንያን፣ ጸዋምያን፣ ተሐራምያን (ፈቃደ ሥጋን የተዉ)፣ ዝጉሐውያን (የሥጋን ስሜት የዘጉ)፣ ባሕታውያን መኾናቸው፤ በተጨማሪም ኤልያስ አክአብና ኤልዛቤልን፣ ዮሐንስ ደግሞ ሄሮድስና ሄሮድያዳን መገሠፃቸው፤ ኤልያስ ከክርስቶስ ዳግም ምጽአት ቀድሞ እንደሚመጣ ሁሉ ዮሐንስም ከክርስቶስ ቀዳሚ ምጽአት (በአካለ በሥጋ መገለጥ) ቀድሞ ማስተማሩ ያመሳስላቸዋልና ጌታችን ዮሐንስን ኤልያስ ብሎታል። “እነርሱም ስለ ዮሐንስ እንደ ነገራቸው አስተዋሉ” ተብሎ እንደ ተጻፈ /ማቴ.፲፩፥፪-፲፱/። መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ “ድንበር አታፍርሱ፤ ዋርሳ አትውረሱ” እያለ ንጉሡ ሄሮድስንና ሄሮድያዳን በመገሠፁ ምክንያት አንገቱን በሰይፍ ተቈርጦ በሰማዕትነት ካረፈ በኋላ የራስ ቅሉ ክንፍ አውጥቶ በዓለም እየተዘዋወረ ፲፭ አምስት ዓመት ወንጌልን አስተምሯል፡፡                                                                                                                                                                                                                                                                      የቅዱስ ዮሐንስ ሕይወቱና ትምህርቱ፣ ያደረጋቸው ተአምራት፣ እንዲሁም እግዚአብሔር የሰጠው ቃል ኪዳንና ሰማዕትነቱ በገድሉ በሰፊው ተጽፏል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ሰኔ ፴ ቀን የተወለደበት፤ መስከረም ፩ ቀን ቃል ኪዳን የተቀበለበት፤ መስከረም ፪ ቀን በሰማዕትነት ያረፈበት፤ ጥር ፲፩ ቀን ጌታችንን ያጠመቀበት፤ የካቲት ፴ ቀን ራሱ የተገኘችበት፤ ሚያዝያ ፲፭ ቀን ራሱ ያረፈችበት (ነፍሱ የወጣችበት)፤ ሰኔ ፪ ቀን ደግሞ ፍልሰተ ዐፅሙ (ዐፅሙ የፈለሰበት) በዓል በቤተ ክርስቲያናችን በድምቀት ይከበራል፡፡     የቅዱስ ዮሐንስ ጸሎቱና በረከቱ አይለየን፡፡                 ወስብሐት ለእግዚአብሔር ዋቤ መጻሕፍት              ✍️  መጽሐፍ ቅዱስ              ✍️ ገድለ ዮሐንስ መጥምቅ              ✍️   መጽሐፈ ስንክሳር               ✍️   የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት
1 709
6
በቅዱስ ወንጌል እንደ ተጻፈ ሄሮድስ የመድኀኒታችን የክርስቶስን መወለድ ከሰብአ ሰገል ሲሰማ መንግሥቴን ይወስድብኛል ብሎ ስለ ሰጋ ጌታችንን ያገኘሁ መስሎት የቤተልሔም ሕፃናትን መግደል ጀመረ /ማቴ.፪፥፩-፲፮/፡፡ ቅድስት ኤልሳቤጥ ልጇን ከሞት ለማዳን ስትል ሕፃኑ ዮሐንስን ይዛ ወደ በረሓ ተሰደደች። በበረሓም ድንጋይ ቤት ኾኖላቸው፣ እግዚአብሔርም ከብርድ፣ ከፀሐይና ከአራዊቱ አፍ እየጠበቃቸው መኖር ጀመሩ፡፡ ወደ በረሃ ሲገቡ ቅዱስ ዮሐንስ የሁለት ዓመት ከመንፈቅ ሕፃን ነበር፡፡ ሕፃኑም አደገ፤ በመንፈስም ጠነከረ፤ ለእስራኤል እስከታየበት ቀን ድረስ በምድረ በዳ ኖረ /ሉቃ.፩፥፹/፡፡ የሄሮድስ ጭፍሮችም ዮሐንስን ፈልገው ባጡት ጊዜ ዘካርያስን በቤተ መቅደስ ውስጥ በሰይፍ ገደሉት፤ ካህናቱም በንጹሕ ልብስ ገንዘው በአባቱ በበራክዩ መቃብር ቀበሩት፡፡ ደሙም እስከ ፸ ዓመት ድረስ ሲፈላ ኖረ። ጌታችንም የዘካርያስ ደም እንደሚፋረዳቸው ሲያስረዳ “ከአቤል ደም ጀምሮ በመሠዊያውና በቤተ መቅደስ መካከል እስከ ጠፋው እስከ ዘካርያስ ደም ድረስ ከዚህ ትውልድ ይፈለጋል” በማለት ጸሐፍት ፈሪሳውያንን ገሥጿቸዋል /ሉቃ.፲፩፥፶፩/፡፡ ቅድስት ኤልሳቤጥ ወደ በረሓ በገባች በአምስተኛ ዓመቷ፤ ቅዱስ ዮሐንስም ሰባት ዓመት ሲሞላው  ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፈች፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም እግዚአብሔር ከአራዊት አፍ እየጠበቀው፤ ሲርበው ሰማያዊ ኅብስትን እየመገበው፣ ሲጠማው ውኃ እያፈለቀ እያጠጣው፤ አናብስቱና አናምርቱ እንደ ወንድምና እኅት ኾነውለት በበረሃ መኖር ጀመረ፡፡ በበረሃ ሲኖርም የግመል ጠጉር ይለብስ፣ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ፣ አንበጣ  የሚባል (የበረሓ ቅጠል) እና መዓረ ጸደንያ (ጣዝማ ማር) ይመገብ ነበር /ኢሳ.፵፥፫-፭/።                                                                                                                                                                                                                                                                             ዐዋጅ ነጋሪ                                                                                                                                                                                                                                                                  ሠላሳ ዓመት ሲሞላውም በነቢዩ በኢሳይያስ ቃል “የጌታን መንገድ አዘጋጁ፤ ጥርጊያውንም አቅኑ፤ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ፡፡ ዐዘቅቱ ሁሉ ይሙላ፤ ተራራውና ኮረብታውም ኹሉ ዝቅ ይበል፡፡ ጠማማውም የቀና መንገድ ይኹን፤ ሸካራውም መንገድ ትክክል ይኹን፡፡ ሥጋም የለበሰ ኹሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ” ተብሎ እንደ ተነገረ ቅዱስ ዮሐንስ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ!” እያለ እየሰበከ በዮርዳኖስ ዙሪያ ወዳለው አገር ኹሉ ወጣ /ሉቃ.፫፥፫-፮/።                                                                                                                                                                                                                                                                   የይሁዳ አገር ሰዎች ኹሉ ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር። እርሱም፡- “ እናንተ የእፉኝት ልጆች ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ? እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤ መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል” ይላቸው ነበር፡፡ “ምን እናድርግ?” ብለው ሲጠይቁት “ሁለት ልብስ ያለው ለሌለው ያካፍል፤ ምግብም ያለው እንዲሁ ያድርግ” ይላቸው ነበር። ቀራጮችን፡- “ከታዘዘላችሁ አብልጣችሁ አትውሰዱ” ጭፍሮችንም፡- “በማንም ላይ ግፍ አትሥሩ፤ ማንንም በሐሰት አትክሰሱ፤ ደመወዛችሁም ይብቃችሁ” እያለና ሌላም ብዙ ምክር እየመከረ ወንጌልን ይሰብክላቸው ነበር /ሉቃ.፫፥፯-፲፬/፡፡                                                                                                                                                                                                                                                  በተጨማሪም “… እኔ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ፣ ከእኔ በኋላ የሚመጣውና ከእኔ ይልቅ የሚበረታው እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፤ መንሹም በእጁ ነው፤ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፤ ሥንዴውንም በጎተራው ይከታል፤ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል” በማለት የክርስቶስን በሥጋ መገለጥ እና አምላክነት ነግሯቸዋል /ማቴ.፫፥፩-፲፪፤ ሐዋ.፲፫፥፳፬-፳፰/። ቅዱስ ዮሐንስ ከፈሪሳውያን ወገን የኾኑ ካህናትና ሌዋውያን “ስለ ራስህ ምን ትላለህ?” ብለው በጠየቁት ጊዜም እርሱ ክርስቶስ እንዳልኾነና “የጌታን መንገድ አቅኑ” ብሎ በምድረ በዳ የሚጮኽ ቃለ ዐዋዲ (ዐዋጅ ነጋሪ) መኾኑን ተናግሯል /ሉቃ. ፫፥፲፭-፲፰፤ ዮሐ.፩፥፲፱-፳፫/።                                                                                                                                                                                                                                                                      ጌታችንን ያጠመቀ ሐዋርያ ቅዱስ ዮሐንስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሊጠመቅ ወደ እርሱ በሔደ ጊዜ “እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል፤ አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን? ባሪያ ወደ ጌታው ይሔዳል እንጂ እንዴት ጌታ ወደ ባሪያው ይመጣል?” በማለት የጌታችንን አምላክነት በትሕትና ተናግሯል /ማቴ.፫፥፲፬/፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ጌታችንን “… ሌላውን በአንተ ስም አጠምቃለሁ፤ አንተንስ በማን ስም ላጥምቅህ?” ሲለው “እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ሥልጣንህ ዘለዓለማዊ የኾነ የዓለሙ ካህን፤ የዓለምን ኃጢአት የምታስወግደው የእግዚአብሔር በግ፤ ብርሃንን የምትገልጽ የእግዚአብሔር አብ የባሕርይ ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ይቅር በለን?” እያልህ አጥምቀኝ ብሎት እንደታዘዘው አድርጎ አጥምቆታል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ጌታችንን ባጠመቀው ጊዜ ከሰማይ “በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት” የሚለውን የእግዚአብሔር አብ ቃል መስማቱንና መንፈስ
1 130
7
Gecha Eotc Tv: መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ የልደት በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!!! መ/ር ጌታቸው በቀለ                                                                                                                                                                                                                                                                          ቅዱሳን ነቢያት፣ ቅዱስ ገብርኤልና አባቱ ዘካርያስ ትንቢት የተናገሩለት፣ ከሕፃንነቱ ጀምሮ ቅኑት እንደ ገበሬ፣ ጽሙድ እንደ በሬ ኾኖ እግዚአብሔርን ያገለገለ፣ ዓለምን የናቀ፣ አምላክን ለማጥመቅ የታደለ ሐዋርያ፣ መምህር፣ ሰማዕት፣ ባሕታዊ የኾነው ቅዱስ ዮሐንስ ሰኔ ፴ ቀን ተወለደ፡፡ ዮሐንስ ማለት “እግዚአብሔር ጸጋ ነው” ማለት ነው፡፡ ትርጓሜ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ዮሐንስን “ፍሥሐ ወሐሴት” (ተድላና ደስታ) ይለዋል፤ ወላጆቹ በእርሱ መወለድ ተደስተዋልና /ሉቃ.፩፥፲፬/፡፡ በዚህ ዝግጅታችን የመጥምቁ ዮሐንስን ታሪክ በአጭሩ እንመለከታለን፡፡                                                                                                                                                                                                                                                                               ቅዱስ ዮሐንስ ማን ነው?                                                                                                                                                                                                                                                                           ቅዱስ ዮሐንስ የካህኑ ዘካርያስና የቅድስት ኤልሳቤጥ ልጅ ነው፡፡ በሉቃስ ወንጌል እንደተገለጸው ካህኑ ዘካርያስ እና ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ የእግዚአብሔር ትእዛዝ እየፈጸሙ ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ፡፡ኤልሳቤጥም መካን ነበረች፤ /ሉቃ.፩፥፭-፯/፡፡ልጅ ይሰጣቸው ዘንድም እግዚአብሔርን ዘወትር ይማጸኑት ነበር፡፡                                                                                                                                                                                                                                                                        ካህኑ ዘካርያስ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ዕጣን በማሳረግ ላይ ሳለም የእግዚአብሔር መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ጸሎቱ እንደ ተሰማና ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ እንደምትወልድ፤ ስሙንም “ዮሐንስ” እንደሚለው፤ በመወለዱም ብዙዎች እንደሚደሰቱ፤ ልጁም በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ እንደሚኾን፣ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ እንደማይጠጣ፤ ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ እንደሚሞላበት ነገረው /ሉቃ.፩፥፰-፲፯/፡፡                                                                                                                                                                                                                                                                    ካህኑ ዘካርያስም “እኔ ሽማግሌ ነኝ፤ ሚስቴም አርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ?” አለው፡፡ መልአኩም “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፤ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፡፡ እነሆም በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ ይህ ነገር እስከሚኾን ቀን ድረስ ዲዳ ትኾናለህ፤ መናገርም አትችልም” አለው /ሉቃ.፩፥፲፰-፳፩/፡፡ ከቤተ መቅደስ በወጣም ጊዜ ሊያናግራቸው ባለመቻሉ ይጠቅሳቸው ነበር፡፡ ሕዝቡም በቤተ መቅደስም ራእይ እንዳየ አስተዋሉ፡፡ እርሱም ድዳ ኾኖ ኖረ፡፡ የማገልገሉም ወራት ሲፈጸምም ወደ ቤቱ ሔደ፤ ከሁለት ቀን በኋላም አረጋዊቷ ቅድስት ኤልሳቤጥ ፀነሰች፡፡ ቅድስት ኤልሳቤጥም በመካንነቷ ከሰዎች የሚደርስባት ሽሙጥ ተወግዷላታልና “እግዚአብሔር በዚህ ወራት ከሰው ስድቤን ያርቅ ዘንድ እንዲህ አደረገልኝ” ስትል ለአምስት ወራት ተሸሸገች /ሉቃ.፩፥፳፪-፳፭/፡፡                                                                                                                                                                                                                                                                     አስቀድሞ በነቢዩ በኢሳይያስ የዐዋጅ ነጋሪ ቃል ተብሎ እንደተነገረው  የእግዚአብሔርን  መንገድ  በምድረ  በዳ  ጥረጉ፥  ለአምላካችንም ጐዳና  በበረሓ  አስተካክሉ  በማለት ፊት አውራሪ ሆኖ የሚላከውን ቅዱስ ዮሐንስን የፀነሰችው  ቅድስት ኤልሳቤጥ በፀነሰች በስድስተኛው ወር እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልትጠይቃት ወደ እርሷ በሔደች ጊዜም ቅዱስ ዮሐንስ በማኅፀን ውስጥ ኾኖ ለቅድስት ድንግል ማርያም እና በማኅፀኗ ላደረው አካላዊ ቃል (ለኢየሱስ ክርስቶስ) ሰግዷል /ሉቃ.፩፥፳፮-፵፩/፡፡ ቅድስት ኤልሳቤጥም ድምጿን ከፍ አድርጋ “አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፤ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው፡፡ የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይኾንልኛል? እነሆ የሰላምታሽን ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሏልና፡፡ ከጌታ የተነገረላት ቃል እንደሚፈጸምላት ያመነች ብፅዕት ናት፤” በማለት እመቤታችንን አመስግናታለች /ሉቃ.፩፥፵፪-፵፭/፡፡ የመውለጃዋ ቀን ሲደርስም ሰኔ ፴ ቀን መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ተወለደ። የመልአኩን የብሥራት ቃል ባለመቀበሉ አንደበቱ ተይዞ የነበረው ካህኑ ዘካርያም ስሙ “ዮሐንስ” ይባል ብሎ ሲጽፍ አፉ ተከፈተ፤ አንደበቱም ተፈታ፡፡  በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ “… አንተ ሕፃን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ፤ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና፡፡ የኃጢአታቸው ስርየት የኾነውን የመዳን ዕውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ፡፡ ይህም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው፡፡ ብርሃኑም በጨለማና በሞት ጥላ ተቀምጠው ላሉት ያበራል፤ እግሮቻችንንም በሰላም መንገድ ያቀናል” በማለት የቅዱስ ዮሐንስ ነቢይነትና አጥማቂነት፣ እንደዚሁም የክርስቶስን የማዳን ትምህርት እንደሚያበሥር አስቀድሞ ትንቢት ተናገረ /ሉቃ.፩፥፶፯-፸፱/፡፡
1 302
8
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን “ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው” በሚል መሪ ቃል ከሰኔ 26-28 ቀን 2018 ዓ.ም ሲካሄድ የነበረው ዓ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን “ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው” በሚል መሪ ቃል ከሰኔ 26-28 ቀን 2018 ዓ.ም ሲካሄድ የነበረው ዓለም ዐቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተጠናቀቀ፡፡
1 893
9
ለዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓለም አቀፍ የሀብት ማሰባሰቢያ ንቅናቄ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና የመንፈሳዊ ሥራ አመራር ኮሌጅን ለመደገፍ ዓለም ዓቀፍ የሀብት ማሰባሰ
ለዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓለም አቀፍ የሀብት ማሰባሰቢያ ንቅናቄ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና የመንፈሳዊ ሥራ አመራር ኮሌጅን ለመደገፍ ዓለም ዓቀፍ የሀብት ማሰባሰቢያ ንቅናቄ የማስጀመሪያ እና የምክክር ጉባኤ ተካሄደ፡፡
1 860
10
ዘመኑን የዋጀና ከአብነት ጋር የተናበበ ትምህርት በመማራችን ለውጤት በቅተናል “የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ደቀ መዛሙርት ዘመኑን የዋጀና ከአብነት ጋር የተናበበ ትምህርት በመማራቸው ለውጤት መ
ዘመኑን የዋጀና ከአብነት ጋር የተናበበ ትምህርት በመማራችን ለውጤት በቅተናል “የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ደቀ መዛሙርት ዘመኑን የዋጀና ከአብነት ጋር የተናበበ ትምህርት በመማራቸው ለውጤት መብቃታቸውን ገለጹ፡፡
1 936
11
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ምርቃት የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁለተኛ ዲግሪ፣በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በዲፕሎማና በካህናት የሥልጠና መርሐ ግብር ያስተማራቸውን ዕጩ ደቀ መ
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ምርቃት የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁለተኛ ዲግሪ፣በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በዲፕሎማና በካህናት የሥልጠና መርሐ ግብር ያስተማራቸውን ዕጩ ደቀ መዛሙርት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት አስመረቀ።
1 807
12
+3
Немає тексту...
2 273
13
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ ቤተ መቅደስ ለማጠናቀቅ በተከናወነው ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ። የደብሩ ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ። (#EOTCTV ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም) ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው። በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል። አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል። የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል። የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ። በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል። ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ። የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው። ➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕ https://youtu.be/Wqgq1KebrOo 🇪🇹 "የቤተክርስቲያን የሆነውን ብቻ" 🇪🇹 ➽ የዩቲዮብ ገጻችን http://www.youtube.com/c/eotctv ➽ የፌስ ቡክ ገጻችንን https://www.facebook.com/eotctvchannel ➽የቴሌግራም ገጻችን https://t.me/eotctvchannel ➽ የቲክ ቶክ ገጻችን https://vm.tiktok.com/ZMFSxXdUf/ ➽ የዩቲዮብ ገጻችን Eotc tv 2 https://youtu.be/Wqgq1KebrOo ➽የትዊተር ገጻችን https://twitter.com/EotcT/ ➽የኢንስታግራም ገጻችን https://www.instagram.com/p/CknRF0MtB77/?igshid=MDJmNzVkMjY=
1 984
14
+4
Немає тексту...
2 003
15
በደብረ ሮሓ ቅዱስ ላሊበላ የቅድስት መስቀል ክብራ መካነ ቅርስ መልሶ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ። (#EOTCTV ሰኔ 28 ቀን 2018 ዔም ላሊበላ) በታሪካዊቷ የደብረ ሮሓ ቅዱስ ላሊበላ ከተማ የሚገኘውን የቅድስት መስቀል ክብራ ገዳምን መልሶ ለማልማት በሚደረገው ታላቅ መንፈሳዊ እንቅስቃሴ እውን እንዲሆን በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል ። በዕለቱም ለዚሁ የተቀደሰ መካነ ቅርስ መልሶ ግንባታ የሚሆን የመሠረት ድንጋይ ለመጣል፣ ብፁዕነታቸው የጫካውን መንገድ በጽናትና በትዕግስት በእግራቸው አቋርጠዋል፤ አስቸጋሪውን አቀበትና ቁልቁለት በመውረድም ረዥም መንገድ ተጉዘው በቦታው ተገኝተዋል። ብፁዕነታቸው በመስክ ምልከታቸው ወቅት ታሪካዊውን ልማት በበላይነት ለመምራትና ለማንቀሳቀስ የተመረጡትን የኮሚቴ አባላት ያበረታቱ ሲሆን፣ ለሥራው መሳካት የሚረዱ ዘላቂና ግልጽ የሆኑ አባታዊ የሥራ አቅጣጫዎችንም ሰጥተዋል። አባታችን አያይዘውም ይህ ግንባታ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ አስፈላጊውን አባታዊ መመሪያና ክትትል እያደረጉ፣ ሁልጊዜም ከኮሚቴው ጎን በጸሎትና በዕቅድ አብረው እንደሚቀጥሉ በመግልጽ ለሥራ አስፈጻሚዎቹ ትልቅ ብርታትና ተስፋ ለግሰዋል። በሥነ-ሥርዓቱ መጀመሪያ ላይ የገዳሙ ዋና አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ሕርያቆስ ፀጋየ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ ብፁዕ አባታችን አቡነ ኤርምያስ በወቅቱ በርካታ ሌሎች ተጨማሪ መንፈሳዊ ተግባራት የነበሩባቸው ቢሆንም፣ ሁሉንም ነገር ትተው በዋናነት የመጡት ግን የዚችን የቅድስት እናታችንን መሠረት ድንጋይ ለማስቀመጥ እንደሆነ በመግለጽ፣ ለቦታውና ለሥራው የሰጡትን ላቅ ያለ ክብርና አባታዊ ትኩረት አምላከ ቅዱሳን ያክብርልን ሲሉ ምስጋና አቅርበዋል ። ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ እንደገለጹት ፣ ይህ እንዲሠራ የታቀደው የእናቶች ገዳም በከተማ ውስጥ ለሚገኙና ለሚሰደዱ መናንያን እናቶች ትልቅ የመንፈስ እፎይታ ማዕከል ይሆናል። የዚህም ምክንያት እስካሁን እናቶች በስፋት የሚገለገሉበት የቤተ አማኑኤል የእናቶች ገዳም ለብዙ ሕዝብ መተላለፊያና መሻገሪያ መንገድ በመሆኑ፣ እናቶች በሥርዓት፣ በጸጥታና በአግባቡ ጸሎታቸውንና ተጋድሏቸውን እንዳያካሂዱ ትልቅ እንቅፋት ሆኖባቸው ስለቆየ እንደሆነ በመግለጽ፤ ይህ አዲስ የእናቶች ገዳም በዚህ ጥንታዊ መካነ ቅርስ ላይ መሠረቱ መጣሉ ታሪካዊቷን እናታችንን ቅድስት መስቀል ክብራን ከመዘከርና ታሪኳን ከማደስ ባለፈ፣ ለመናንያኑ እናቶች ፍጹም ሰላም የሰፈነበት ከፍተኛ መንፈሳዊ እረፍት የሚሰጥ መሆኑን ብፁዕነታቸው በሰፊው አስገንዝበዋል። በመጨረሻም፣ የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ሥርዓቱ የገዳሙ ዋና አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ሕርያቆስ ፀጋየ እና የካህናት ተወካዮች በተገኙበት፣ በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ተከናውኖ መርሐ ግብሩ በጸሎት ተፈጽሟል። ዘገባው የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጸ/ቤት ነው። የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት/ EOTC Broadcasting Service Agency/
1 676
16
+7
Немає тексту...
1 562
17
+9
Немає тексту...
1 489
18
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የአራቱ ጉባኤያት የምስክር ጉባኤ ቤት 19 ደቀመዛሙርትን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት አስመረቀ። ዘጋቢ ያረካል አድማሱ 📷 ፈለገ ገነት ሚዲያ (#EOTCTV ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባሕርዳር) በምርቃት መርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የስካንዲቪያንስ እና የግሪክ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የምስክር ጉባኤ ቤቱ መምህር ሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የሥራ ሓላፊዎች ፣ የምስክር ጉባኤ ቤቶች መምህራን ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ተመራቂዎችና የተመራቂ ደቀመዛሙርት ወዳጅ ዘመዶች እንዲሁም ጥሪ የተረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመርሐ ግብሩ ላይ ለተመራቂ ደቀመዛሙርት እና ለቤተክርስቲያን የእንኳን ደስ ያለን መልእክታቸው አስተላልፈው "የዛሬ ተመራቂ ደቀመዛሙርት የነገ መምህራን የቅድስት ቤተክርስቲያን ሉዓላዊነትነት ተከብሮ እንዲዘልቅ ፣ ከአጥቢያ ጀምሮ እስከ የቅዱስ ሲኖዶስ የተዘረጋው የቤተክርስቲያን ሰንሰለት ይበልጥ ጠንካራ እንዲሆን ለሐዋርያዊ አገልግሎት በምትጓዙበት ሁሉ በርትታችሁ ልትሠሩ ይገባል" ብለዋል። የብፁዕነታቸው አክለውም "በማያስፈልገው መልኩ የጥንቱን እውቀታችሁን አታዘምኑት" የአባቶቻችን ትርጓሜም ወደ ቀጣይ ትውልድ ተጠብቆ እንዲተላለፍ ተግታችሁ ሥሩ ፣ ከእውቀት ባሻገር ለመንፈሳዊነትም ልዩ ትኩረት እንድትሰጡ ደግሞም የምታስተምሩትን በተግባር መኖር ከተመራቂ ደቀመዛሙርት እንደሚጠበቅ አመላክተዋል። ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በበኩላቸው ተመራቂ ደቀመዛሙርት ለፍሬ እንዲበቁ ምኞታቸውን በመግለፅ ሊቃውንት በዚህ መልኩ መመረቃቸው ጥንት ያልነበረ አሁን ግን የተለመደ ታላቅ ተግባር ነውና "ትልቅ ዕድል" ነው ብለዋል። ከዚህ ባሻገር ብፁዕነታቸው የብፁዕ አቡነ አብርሃምን መልእክት በሚያጠናክር መልኩ "ሊቃውንቱ ለቅድስት ቤተክርስቲያን አንድነት ፣ ከቀድሞው በበለጠ በጋራ ሊቆሙ ፣ አንድ ድምፅ ሁነውም ሊመክሩ ፣ ምክረ ሐሳባቸውንም ለቅዱስ ሲኖዶስ በትጋት ሊያቀርቡ" እንደሚገባ ጠቁመዋል። የተመራቂ ደቀመዛሙርት መምህር የሆኑት ሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ ደግሞ ተማሪዎቻቸው ለዚህ ደረጃ በመብቃታቸው መደስታቸውን ገልጸው በቀጣይም በምስክር ጉባኤ ቤቱ በነበራቸው ቆይታ የቀሰሙትን ጥንታዊ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ዕውቀት ተግባር ላይ በማዋል ለቤተ ክርስቲያንና ለሀገር የሚጠቅም አገልግሎት እንዲሰጡ አሳስበዋል። ከዚህ በመለስ የምስክር ጉባኤ ቤቱ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን እያከናወነ ስለመሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን በዛሬው የደቀመዛሙርት የምርቃት በዓል ላይ ለመምህራን ማረፊያ እንዲሁም ወደ ምስክር ጉባኤ ቤቱ ለሚመጡ እንግዶች መቀበያ የሚሆን ሕንጻ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይህ አዲስ ሕንጻ የጉባኤ ቤቱን የትምህርት ሥርዓት ለማጠናከር፣ ለተማሪዎችም የተሻለ የአስተዳደርና አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያግዝ ተጠቁሟል። የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት/ EOTC Broadcasting Service Agency/
1 493
19
"የቅዱስ ዑራኤል ታሪካዊ ጥሪ በከፋ ሀገረ ስብከት!"
"የቅዱስ ዑራኤል ታሪካዊ ጥሪ በከፋ ሀገረ ስብከት!"
2 149
20
Немає тексту...
1 944