fa
Feedback
EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

کانال EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት) (@eotctvchannel) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 29 491 مشترک است و جایگاه 2 455 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 152 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 29 491 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 30 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.90% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.31% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 215 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 860 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 6 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

29 491
مشترکین
+324 ساعت
+167 روز
+3030 روز
آرشیو پست ها
በዘመናችን ልጆች የሚማሩት ትምህርት በእንግሊዝኛ ቋንቋ ከመሆኑ በተጨማሪ የሚያዩት ፊልም፣ የሚማሩበት የትምህርት ቦታ፣ የሚያድጉበት አካባቢ ባለው ተጽዕኖ ብዙ ወላጆች ልጆቻቸውን ሃይማኖታዊ ትምህርቶች
በዘመናችን ልጆች የሚማሩት ትምህርት በእንግሊዝኛ ቋንቋ ከመሆኑ በተጨማሪ የሚያዩት ፊልም፣ የሚማሩበት የትምህርት ቦታ፣ የሚያድጉበት አካባቢ ባለው ተጽዕኖ ብዙ ወላጆች ልጆቻቸውን ሃይማኖታዊ ትምህርቶችን በአማርኛ ለማስተማር ይቸገራሉ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስትያን መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት/ EOTC Broadcasting Service Agency/ ይኽንን ችግር ለመፍታት ለአንድ ወር የሚቆይ መሠረታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን አስተምህሮ በእንግሊዝኛ የሚሰጥበት የክረምት ተከታታይ ትምህርት አዘጋጅቷል። ኮርሱ ከ12 እስከ 17 ዓመት ለሆኑ ታዳጊ ልጆች የሚሰጥ ሲሆን ከቅዳሜ ሰኔ 27 (July 4) እስከ እሑድ ሐምሌ 26 (August 2) በሳምንት ሁለት ቀን ቅዳሜና እሑድ ከ8 ሰዓት እስከ 10:30 ለአራት ተከታታይ ሳምንታት ይካሄዳል። ትምህርቱ በቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን/ ገርጂ ማርያም አዳራሽ የሚካሄድ ሲሆን ትምህርቱ ያለምንም ክፍያ በነጻ የሚሰጥ ቢሆንም ያለው ቦታ ውሱን በመሆኑ ሳይሞላ በጊዜ ልጆቻችሁን ለማስመዝገብና በትምህርቱ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ ከታች በተያያዘው መመዝገቢያ ቅጽ ሊንክ መጠቀም ትችላላችሁ። 👉 https://orthodox-summer-camp.lovable.app/

ለቤተ ሰሊሆም ዘመናዊ የሆስፒታል ግንባታ አስተዋጽዖ ጥሪ ቀረበ

እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል አደረሰን አደረሳችሁ !!!
እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል አደረሰን አደረሳችሁ !!!

ሚካኤል ማለት በዕብራይስጥ ቋንቋ ሚ-መኑ፣ ካ-ከመ፣ ኤል-አምላክ ማለት ሲሆን፤ በአንድነት ሲነበብ “መኑ ከመ አምላክ” (እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው?) ማለት ነው፡፡ ይህ ታላቅ መልአክ ዮሐንስ
ሚካኤል ማለት በዕብራይስጥ ቋንቋ ሚ-መኑ፣ ካ-ከመ፣ ኤል-አምላክ ማለት ሲሆን፤ በአንድነት ሲነበብ “መኑ  ከመ  አምላክ” (እንደ  እግዚአብሔር  ያለ  ማን  ነው?) ማለት ነው፡፡ ይህ ታላቅ መልአክ ዮሐንስ ወንጌላዊ በራእዩ “በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ” ብሎ ከተናገረላቸው ቅዱሳን መላእክት ውስጥ የሚመደብ ሲሆን፤ የሰባቱም ሊቃነ መልእክት አለቃ እንዲሆን እግዚአብሔር መርጦ ሹሞታል፡፡

የብፁዕ አቡነ በርናባስ የወንጌል አገልግሎት 40ኛ ዓመት በመንበረ ጵጵስናቸው በሎስ አንጀለስ ደብረ ጽዮን ቅድስት ድንግል ማርያም ካቴድራል በድምቀት ተከበረ።

የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንና የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በጋራ ጉዳዮቻቸው ማብራሪያ ሰጡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የጋራ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። ተቋማቱ በጋራ ሊያከናውኗቸው በሚገቡ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጥተዋል።

በአንድነት ተሳስቦ መኖር እንደሚገባ ብፁዕ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይህንን መልእክት ያስተላለፉት፣ በደምቢ ዶሎ ከተማ ለብፁዕ አቡነ ኤፍሬም አቀባበል በተደረገላቸው ወቅት ነው።

የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ ተመራቂዎች ከፓትርያርኩ ቡራኬ ተቀበሉ የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የድግሪ ተመራቂ ደቀ መዛሙርት፣ በመንበረ ፓትርያርክ ቅጥር ግቢ በመገኘት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ቡራኬ ተቀበሉ።