EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት) 的分析概览
频道 EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት) (@eotctvchannel) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 29 478 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 2 418,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 156 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 29 478 名订阅者。
根据 27 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -15,过去 24 小时变化为 4,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 7.75%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.48% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 285 次浏览,首日通常累积 1 617 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 28 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
29 478
订阅者
+424 小时
-277 天
-1530 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+155
在2个频道中
六月 '26
+219
在3个频道中
Get PRO
五月 '26
+223
在5个频道中
Get PRO
四月 '26
+156
在5个频道中
Get PRO
三月 '26
+93
在5个频道中
Get PRO
二月 '26
+42
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+76
在3个频道中
Get PRO
十二月 '25
+74
在3个频道中
Get PRO
十一月 '25
+87
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+148
在4个频道中
Get PRO
九月 '25
+167
在3个频道中
Get PRO
八月 '25
+133
在5个频道中
Get PRO
七月 '25
+82
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+81
在3个频道中
Get PRO
五月 '25
+208
在3个频道中
Get PRO
四月 '25
+226
在2个频道中
Get PRO
三月 '25
+147
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+190
在4个频道中
Get PRO
一月 '25
+537
在3个频道中
Get PRO
十二月 '24
+564
在2个频道中
Get PRO
十一月 '24
+65
在4个频道中
Get PRO
十月 '24
+255
在5个频道中
Get PRO
九月 '24
+54
在3个频道中
Get PRO
八月 '24
+3
在3个频道中
Get PRO
七月 '24
+105
在6个频道中
Get PRO
六月 '24
+34
在4个频道中
Get PRO
五月 '24
+190
在3个频道中
Get PRO
四月 '24
+238
在4个频道中
Get PRO
三月 '24
+765
在10个频道中
Get PRO
二月 '24
+998
在14个频道中
Get PRO
一月 '24
+567
在3个频道中
Get PRO
十二月 '23
+547
在1个频道中
Get PRO
十一月 '23
+570
在10个频道中
Get PRO
十月 '23
+258
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+513
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+356
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+618
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+378
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+867
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+523
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+1 353
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+17 523
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+2 868
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+650
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+443
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+315
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+213
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+190
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+633
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+255
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+253
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+355
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+706
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+218
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+701
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+106
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+196
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+645
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+208
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+134
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+221
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+472
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+1 335
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+431
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+65
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+120
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+146
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+3 975
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 28 七月 | +2 | |||
| 27 七月 | +8 | |||
| 26 七月 | +7 | |||
| 25 七月 | +3 | |||
| 24 七月 | +4 | |||
| 23 七月 | +11 | |||
| 22 七月 | +1 | |||
| 21 七月 | 0 | |||
| 20 七月 | 0 | |||
| 19 七月 | +7 | |||
| 18 七月 | +10 | |||
| 17 七月 | +11 | |||
| 16 七月 | +9 | |||
| 15 七月 | +3 | |||
| 14 七月 | +5 | |||
| 13 七月 | +2 | |||
| 12 七月 | +6 | |||
| 11 七月 | +4 | |||
| 10 七月 | +6 | |||
| 09 七月 | +4 | |||
| 08 七月 | +2 | |||
| 07 七月 | +7 | |||
| 06 七月 | +6 | |||
| 05 七月 | +5 | |||
| 04 七月 | +13 | |||
| 03 七月 | +12 | |||
| 02 七月 | +5 | |||
| 01 七月 | +2 |
频道帖子
| 2 | https://youtu.be/WoTjNvZl9oE | 522 |
| 3 | የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ | 772 |
| 4 | ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ | 1 911 |
| 5 | https://youtu.be/iV1n1_utvak | 1 862 |
| 6 | የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ | 1 459 |
| 7 | የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጉብኝት | 1 553 |
| 8 | ቅዱስ ፓትርያርኩ ገዳማት ከአደጋ ሊጠበቁ እንደሚገባ አሳሰቡ | 1 510 |
| 9 | ቅዱስ ፓትርያርኩ የእንግሊዝ አምባሳደርና በአፍሪካ ኅብረት የቋሚ መልእክተኛን አነጋገሩ | 1 518 |
| 10 | 没有文字... | 2 003 |
| 11 | ከተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች ጋር በመተባበር ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶችም እየተሰጡ ሲሆን በብፁዕ አባታችን መልካም ፈቃድና በመንበረ ፓትርያርክ በኩል በተደረገው ውሳኔ መሠረት፣ ከሰላሳ አራት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የገንዘብ ድጋፍ ተመድቦ ከከተማው መግቢያ አንሥቶ እስከ ገዳሙ ድረስ
የመንገድ መብራት መስመር በመዘርጋት የገዳሙ ዙሪያና የአካባቢው ማኅበረሰብ የመንገድ መብራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ።
የዕድሳት ሥራው ተጠናቆ ሐምሌ አሥራ ሥድስት ቀን በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ በቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጸሎተ ቡራኬ ተባርኮ አገልግሎት መጀመሩ የተገለጸ ሲሆን ገዳሙ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከማኅበረሰቡ ዕድገት ጋር ተያያዥነት ያላቸው መሠራት ያለባቸው በርካታ ቀሪ ሥራዎች ስላሉበት የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆችና ባለሟሎች ቀጣይ ትብብራቸውና ድጋፋቸው እንዳይለይ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል ።
የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት/ EOTC Broadcasting Service Agency/ | 1 883 |
| 12 | በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የልማት ትሩፋቶች
#የአካባቢው ማኅበረሰብ ልጆች ትምህርት እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፣ ከዘጠነኛ ክፍል እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል እንዲሁም ለከፍተኛ ትምህርት ዝግጅት የሚሆን ተጨማሪ የትምህርት ሕንጻ ግንባታ በመከናወን ላይ ይገኛል ።
#ለሃያ ሰባት የገጠርና የከተማ ማኅበረሰብ ክፍሎች የሚጠቅም የንጹሕ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ተዘርግቶ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል ።
#ከሰላሳ አራት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የገንዘብ ድጋፍ ተመድቦ ከከተማው መግቢያ አንሥቶ እስከ ገዳሙ ድረስ
የመንገድ መብራት መስመር በመዘርጋት የገዳሙ ዙሪያና የአካባቢው ማኅበረሰብ የመንገድ መብራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ።
ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ
(#EOTCTV ሐምሌ ፲፱ ቀን ፳፻፲፰ ዓ/ም
በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የሚገኘው ታዋቂውና ጥንታዊው የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓመታዊ የንግሥ በዓል ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተ ክርስቲያን የሥራ ኃላፊዎችና እጅግ ቁጥራቸው የበዛ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ተከበሯል ።
ይህ ጥንታዊና ታሪካዊ ገዳም በየዓመቱ የሐምሌ አሥራ ዘጠኝ ቀንን በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት እንደሚያከብር የሚታወቅ ሲሆን በዘንድሮው ዓመት ግን በዓሉን ልዩ የሚያደርገው ለብዙ ጊዜያት ሲጠበቅ የነበረውና በከፍተኛ የገንዘብና የሰው ኃይል ጉልበት የተከናወነው የቤተ ክርስቲያኑ ዕድሳት ሥራ ተጠናቆ ለምርቃት መብቃቱ ነው ። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎችና ከውጭ አገራት ጭምር የመጡ የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆችና ምዕመናን በቅጽረ ገዳሙ ተገኝተው የበዓለ ንግሡ ተሳታፊ ሆነዋል ።
በዚህ ደማቅና ታሪካዊ የንግሥ በዓል መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣
የምሥራቅ ሐረርጌ፣ የምሥራቅ ወለጋ እና የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ ፣
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ የሥራ ኃላፊዎች፣
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ገነት ቀሲስ ንጋቱ ደሳለኝ፣
የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ሰላማ፣
የገዳሙ ሊቃውንት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና በርካታ ምዕመናን በበዓለ ንግሡ ላይ ተገኝተዋል ።
በበዓሉ መክፈቻ ላይ መልእክት ያስተላለፉት ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የቤተ ክርስቲያኑ ዕድሳት ሥራ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሶ ለዛሬው የንግሥ በዓል ለመብቃት ሌሊትና ቀን ለሃያ አራት ሰዓታት ያህል በትጋት፣ ጥረትና ሥራ ሲሠራ መቆየቱን በሰፊው አብራርተዋል ።
ይህ የተከናወነው ታላቅ ሥራ በጥቂት ወራት ብቻ የተገደበ ሳይሆን ለአንድ ሙሉ ዓመት ያህል የተሠራ ያህል ከባድና በትጋት የተሞላበት መሆኑን በመግለጽ ለሥራው ስኬት ድጋፍ ላደረጉት ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ሰላማ ባቀረቡት ሰፊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ «ጊዜ ዝንቱ ለእግዚአብሔር» የሚለውን የነቢዩ ዳዊት ኃይለ ቃል መነሻ በማድረግ የገዳሙን ታሪካዊ አመጣጥና ያጋጠሙትን ፈተናዎች ዘርዝረዋል ። ይህ ታላቅ ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው ገዳም በጥንታዊነቱ በሺህ ዘጠኝ መቶ አምሳ ሰባት ዓመተ ምሕረት በግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴና በወቅቱ በነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አባታዊ አመራር የተገነባ ቢሆንም በጊዜ ብዛትና በተገቢው ወቅት ዕድሳት ባለማግኘቱ ምክንያት በሕንጻውና በዙሪያው ላይ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰበት መምጣቱን አስረድተዋል ። ቀደም ሲል የነበሩት የገዳሙ አስተዳደሮች የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት ዕድሳት እንዲደረግለት ጥያቄዎችን ሲያቀርቡ የቆዩ ቢሆንም መፍትሔው በመዘግየቱ ምክንያት ችግሩ እየከበደ በመምጣቱ ጉዳዩ እንደገና ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤትና ለቅዱስ ሲኖዶስ በአስቸኳይ ቀርቦ ውሳኔ እንዲያገኝ ተደርጓል በለዋል ።
በሪፖርታው መሠረትም የቅዱስ ሲኖዶስ ርዕሰ መንበር በሆኑት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መመሪያ ሰጪነት ቅዱስ ሲኖዶስ የጉዳዩን አሳሳቢነት በመገንዘብ በአስቸኳይ የዕድሳት ሥራው እንዲጀመር አስፈላጊውን በጀት ፈቅዷል ፤ በመቀጠልም በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅ የቅርብ ክትትልና መመሪያ ከፍተኛ ዕውቀትና ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ሥራውን እንዲያከናውኑ በግልጽ ጨረታ ፋሲል ጊዮርጊስ አማካሪ ድርጅት ከተቀጠረ በኋላ በቀረበው የመጨረሻ ጥናት መሠረት አዶር ኢንጂነሪንግ የተባለው ድርጅት ጨረታውን አሸንፎ በሁለት ሺህ አሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት የዕድሳት ሥራውን እንዲጀምር ተደርጓል ። ሥራው ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ምርቃቱ ዕለት ድረስ የብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅና የብፁዕ ዋና ጸሐፊ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ሳይለየው ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ተከናውኖ ዛሬ ለምርቃት መብቃቱን አብስረዋል ።
የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ሰላማ በሪፖርታቸው ማጠቃለያ ላይ ለበጎ ሥራው መሳካት አስተዋጽኦ ያደረጉትን አካላት በሙሉ አመስግነዋል ። በዚህም መሠረት በጸሎታቸው፣ በምክራቸውና በአባታዊ አመራራቸው ከጎናቸው ላልተለዩት ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ለዚህ ዓለም አቀፋዊ ፕሮጀክት ልዩ ትኩረትና የቅርብ ክትትል ላደረጉት ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣
ከሥራው መጀመሪያ አንሥቶ ሂደቱን በመጎብኘትና በማበረታታት ትልቅ ድጋፍ ላደረጉት ለቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ እንዲሁም በየጊዜእየተገኙ በመምከርና በማበረታታት ትጋታቸውን ላሳዩት ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ ታላቅ ምስጋና አቅርበዋል ።
በተጨማሪም ፣ ሥራው እንዲሳካ ቀንና ሌሊት ለደከሙ ሠራተኞች፣ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ለሚገኙ ረዳቶች፣ አባቶች፣ ልዩ ልዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች በሙሉ በቅዱስ ገብርኤል ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በገዳሙ በኩል የተከናወኑትን ዘርፈ-ብዙ ልማታዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች በተመለከተ አስተዳዳሪው በሰፊው አብራርተዋል ።
በመጀመሪያ ደረጃ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል የሚደርስ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተገንብቶ የአካባቢው ማኅበረሰብ ልጆች ትምህርት እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፣ ከዘጠነኛ ክፍል እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል እንዲሁም ለከፍተኛ ትምህርት ዝግጅት የሚሆን ተጨማሪ የትምህርት ሕንጻ ግንባታ በመከናወን ላይ ይገኛል ።
በሌላ በኩል ደግሞ ለሃያ ሰባት የገጠርና የከተማ ማኅበረሰብ ክፍሎች የሚጠቅም የንጹሕ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ተዘርግቶ አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ የሕዝብ መገልገያዎች ባለፉት ሃያ አራት ሰዓታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ። | 1 784 |
| 13 | የቅዱስ ፓትርያርኩ መልዕክት | 2 870 |
| 14 | ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ::
ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ
(#EOTCTV ሐምሌ ፲ ፰ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም ድሬዳዋ )
ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤልን በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ገዳም ለማንገሥ ሐዋርያዊ ጉዞ በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን በግንባታ ላይ ያሉ ባለ 8 የገበያ ማዕከላትን የሥራ ሂደት ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ላይ ሐዋርያዊ ጉዞውን በመምራት ላይ የሚገኙት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና
የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በዕለቱ ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ማብራሪያ የሰጡት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ኃይለ ማርያም ገብረ ሚካኤል፣ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ናቸው።
የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን ራስን በራስ ለመደገፍና የገቢ አቅምን ለማሳደግ የጀመረው ይህ የገበያ ማዕከላት ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጀምሮ በአሁኑ ወቅት በአማካይ 70 በመቶ (70%) ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። ይህ የልማት ፕሮጀክት ቤተ ክርስቲያኗ በኢኮኖሚ ራሷን ችላ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አገልግሎቷን በተጠናከረ መልኩ እንድታስቀጥል ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ቤተ ክርስቲያንን በራስ አገዝ የልማት ሥራዎች የመደገፍና የማጠናከር ተግባር እጅግ የሚበራታታ መሆኑን ገልጸው፣ ይህ ዓይነቱ አርአያነት ያለው ተግባር በሌሎችም አድባራትና ገዳማት ዘንድ ሊለመድና ሊተገበር ይገባል።
በተጨማሪም በፁዓን አበው ሊቃነ ጰጳሳት በግንባታ ላይ ያለውን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት
ፅ/ቤት ዕድሳት እና ሁለገብ የስብሰባ አዳራሽ የጎበኑ ሲሆን በጉብኝቱ ወቅት ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ የሀገረ ስብከቱ ዕድሳት 90 በመቶ (90%) ደርሷል በማለት ገልፀዋል። | 2 959 |
| 15 | ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ::
ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ
(#EOTCTV ሐምሌ ፲ ፰ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም ድሬዳዋ )
ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤልን በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ገዳም ለማንገሥ ሐዋርያዊ ጉዞ በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን በግንባታ ላይ ያሉ ባለ 8 የገበያ ማዕከላትን የሥራ ሂደት ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ላይ ሐዋርያዊ ጉዞውን በመምራት ላይ የሚገኙት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና
የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በዕለቱ ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ማብራሪያ የሰጡት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ኃይለ ማርያም ገብረ ሚካኤል፣ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ናቸው።
የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን ራስን በራስ ለመደገፍና የገቢ አቅምን ለማሳደግ የጀመረው ይህ የገበያ ማዕከላት ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጀምሮ በአሁኑ ወቅት በአማካይ 70 በመቶ (70%) ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። ይህ የልማት ፕሮጀክት ቤተ ክርስቲያኗ በኢኮኖሚ ራሷን ችላ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አገልግሎቷን በተጠናከረ መልኩ እንድታስቀጥል ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ቤተ ክርስ | 2 627 |
| 16 | የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት መግለጫ
ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገደም በተከሰተው የድሮን ጥቃት የደረሰው የመነኰሳይያት ሕልፈተ ሕይወት፣ ከፍተኛ የአካል ጉዳትና የንብረት ውድመትን አስመልክቶ የኃዘን መግለጫ አውጥቷል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አገልጋዮችና ምእመናን በሚገጥማቸው መጠነ ሰፊ ችግር በሞት እየተለዩና በሕይወት ያሉትም በከፍተኛ ስጋት እየኖሩ መሆኑን በመግለጫው ጠቅሷል።
በሀገረ ስብከቱ ገዳማትና አድባራት ተመሳሳይ አስከፊ ድርጊቶች ሲፈጸሙ ከዛሬ ነገ ይሻሻላል በሚል ያልተገባ መስዋእትነት እንዳይከፈል አርቆ በማሰብ የሚችለውን ሁሉ ሲያደርግ ቢቆይም ምእመናንን ከሞት ንብረታቸውንም ከውድመት ሊታደጋቸው አለመቻሉን ገልጿል።
በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገደም ከምናኔ ሕይወት በስተቀር ሌላ አመለካከት በሌላቸው መናንያን ላይ የደረሰውን አስከፊ ድርጊት በጽኑዕ አውግዟል።
ይህ ዓይነቱ ዘግናኝ ድርጊት በቤተክርስቲያንና በአማኞቿ ላይ እንዳይደገም የሚመለከተው አካል በትኩረት እንድያስብበትም ጠይቋል። | 2 534 |
| 17 | https://youtu.be/ENdegLE2weA | 2 617 |
| 18 | የመቱ ፈለገ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ አስመረቀ | 2 404 |
| 19 | የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በቀበና ወንዝ ዳርቻ | 2 373 |
| 20 | የኮምፒውተር ስጦታ ለመንበረ ፓትርያርክ | 2 163 |
