es
Feedback
EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)

El canal EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት) (@eotctvchannel) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 29 478 suscriptores, ocupando la posición 2 418 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 156 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 29 478 suscriptores.

Según los últimos datos del 27 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -15, y en las últimas 24 horas de 4, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 7.75%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.48% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 285 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 617 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 4.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

29 478
Suscriptores
+424 horas
-277 días
-1530 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+155
en 2 canales
junio '26
+219
en 3 canales
Get PRO
mayo '26
+223
en 5 canales
Get PRO
abril '26
+156
en 5 canales
Get PRO
marzo '26
+93
en 5 canales
Get PRO
febrero '26
+42
en 2 canales
Get PRO
enero '26
+76
en 3 canales
Get PRO
diciembre '25
+74
en 3 canales
Get PRO
noviembre '25
+87
en 1 canales
Get PRO
octubre '25
+148
en 4 canales
Get PRO
septiembre '25
+167
en 3 canales
Get PRO
agosto '25
+133
en 5 canales
Get PRO
julio '25
+82
en 2 canales
Get PRO
junio '25
+81
en 3 canales
Get PRO
mayo '25
+208
en 3 canales
Get PRO
abril '25
+226
en 2 canales
Get PRO
marzo '25
+147
en 4 canales
Get PRO
febrero '25
+190
en 4 canales
Get PRO
enero '25
+537
en 3 canales
Get PRO
diciembre '24
+564
en 2 canales
Get PRO
noviembre '24
+65
en 4 canales
Get PRO
octubre '24
+255
en 5 canales
Get PRO
septiembre '24
+54
en 3 canales
Get PRO
agosto '24
+3
en 3 canales
Get PRO
julio '24
+105
en 6 canales
Get PRO
junio '24
+34
en 4 canales
Get PRO
mayo '24
+190
en 3 canales
Get PRO
abril '24
+238
en 4 canales
Get PRO
marzo '24
+765
en 10 canales
Get PRO
febrero '24
+998
en 14 canales
Get PRO
enero '24
+567
en 3 canales
Get PRO
diciembre '23
+547
en 1 canales
Get PRO
noviembre '23
+570
en 10 canales
Get PRO
octubre '23
+258
en 1 canales
Get PRO
septiembre '23
+513
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+356
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+618
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+378
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+867
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+523
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+1 353
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+17 523
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+2 868
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+650
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+443
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+315
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+213
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+190
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+633
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+255
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+253
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+355
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+706
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+218
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+701
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+106
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+196
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+645
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+208
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+134
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+221
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+472
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+1 335
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+431
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+65
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+120
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+146
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+3 975
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
28 julio+2
27 julio+8
26 julio+7
25 julio+3
24 julio+4
23 julio+11
22 julio+1
21 julio0
20 julio0
19 julio+7
18 julio+10
17 julio+11
16 julio+9
15 julio+3
14 julio+5
13 julio+2
12 julio+6
11 julio+4
10 julio+6
09 julio+4
08 julio+2
07 julio+7
06 julio+6
05 julio+5
04 julio+13
03 julio+12
02 julio+5
01 julio+2
Publicaciones del Canal
2
https://youtu.be/WoTjNvZl9oE
522
3
የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ
የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ
772
4
ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ
ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ
1 911
5
https://youtu.be/iV1n1_utvak
1 862
6
የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ
የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልና የቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ በዓል ተከበረ
1 459
7
የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጉብኝት
የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጉብኝት
1 553
8
ቅዱስ ፓትርያርኩ ገዳማት ከአደጋ ሊጠበቁ እንደሚገባ አሳሰቡ
ቅዱስ ፓትርያርኩ ገዳማት ከአደጋ ሊጠበቁ እንደሚገባ አሳሰቡ
1 510
9
ቅዱስ ፓትርያርኩ የእንግሊዝ አምባሳደርና በአፍሪካ ኅብረት የቋሚ መልእክተኛን አነጋገሩ
ቅዱስ ፓትርያርኩ የእንግሊዝ አምባሳደርና በአፍሪካ ኅብረት የቋሚ መልእክተኛን አነጋገሩ
1 518
10
Sin texto...
2 003
11
ከተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች ጋር በመተባበር ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶችም እየተሰጡ ሲሆን በብፁዕ አባታችን መልካም ፈቃድና በመንበረ ፓትርያርክ በኩል በተደረገው ውሳኔ መሠረት፣ ከሰላሳ አራት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የገንዘብ ድጋፍ ተመድቦ ከከተማው መግቢያ አንሥቶ እስከ ገዳሙ ድረስ የመንገድ መብራት መስመር በመዘርጋት የገዳሙ ዙሪያና የአካባቢው ማኅበረሰብ የመንገድ መብራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ። የዕድሳት ሥራው ተጠናቆ ሐምሌ አሥራ ሥድስት ቀን በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ በቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጸሎተ ቡራኬ ተባርኮ አገልግሎት መጀመሩ የተገለጸ ሲሆን ገዳሙ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከማኅበረሰቡ ዕድገት ጋር ተያያዥነት ያላቸው መሠራት ያለባቸው በርካታ ቀሪ ሥራዎች ስላሉበት የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆችና ባለሟሎች ቀጣይ ትብብራቸውና ድጋፋቸው እንዳይለይ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል ። የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት/ EOTC Broadcasting Service Agency/
1 883
12
በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የልማት ትሩፋቶች #የአካባቢው ማኅበረሰብ ልጆች ትምህርት እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፣ ከዘጠነኛ ክፍል እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል እንዲሁም ለከፍተኛ ትምህርት ዝግጅት የሚሆን ተጨማሪ የትምህርት ሕንጻ ግንባታ በመከናወን ላይ ይገኛል ። #ለሃያ ሰባት የገጠርና የከተማ ማኅበረሰብ ክፍሎች የሚጠቅም የንጹሕ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ተዘርግቶ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል ። #ከሰላሳ አራት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የገንዘብ ድጋፍ ተመድቦ ከከተማው መግቢያ አንሥቶ እስከ ገዳሙ ድረስ የመንገድ መብራት መስመር በመዘርጋት የገዳሙ ዙሪያና የአካባቢው ማኅበረሰብ የመንገድ መብራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ። ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ (#EOTCTV ሐምሌ ፲፱ ቀን ፳፻፲፰ ዓ/ም በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የሚገኘው ታዋቂውና ጥንታዊው የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓመታዊ የንግሥ በዓል ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተ ክርስቲያን የሥራ ኃላፊዎችና እጅግ ቁጥራቸው የበዛ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ተከበሯል ። ይህ ጥንታዊና ታሪካዊ ገዳም በየዓመቱ የሐምሌ አሥራ ዘጠኝ ቀንን በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት እንደሚያከብር የሚታወቅ ሲሆን በዘንድሮው ዓመት ግን በዓሉን ልዩ የሚያደርገው ለብዙ ጊዜያት ሲጠበቅ የነበረውና በከፍተኛ የገንዘብና የሰው ኃይል ጉልበት የተከናወነው የቤተ ክርስቲያኑ ዕድሳት ሥራ ተጠናቆ ለምርቃት መብቃቱ ነው ። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎችና ከውጭ አገራት ጭምር የመጡ የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆችና ምዕመናን በቅጽረ ገዳሙ ተገኝተው የበዓለ ንግሡ ተሳታፊ ሆነዋል ። በዚህ ደማቅና ታሪካዊ የንግሥ በዓል መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ የምሥራቅ ሐረርጌ፣ የምሥራቅ ወለጋ እና የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ የሥራ ኃላፊዎች፣ የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ገነት ቀሲስ ንጋቱ ደሳለኝ፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ሰላማ፣ የገዳሙ ሊቃውንት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና በርካታ ምዕመናን በበዓለ ንግሡ ላይ ተገኝተዋል ። በበዓሉ መክፈቻ ላይ መልእክት ያስተላለፉት ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የቤተ ክርስቲያኑ ዕድሳት ሥራ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሶ ለዛሬው የንግሥ በዓል ለመብቃት ሌሊትና ቀን ለሃያ አራት ሰዓታት ያህል በትጋት፣ ጥረትና ሥራ ሲሠራ መቆየቱን በሰፊው አብራርተዋል ። ይህ የተከናወነው ታላቅ ሥራ በጥቂት ወራት ብቻ የተገደበ ሳይሆን ለአንድ ሙሉ ዓመት ያህል የተሠራ ያህል ከባድና በትጋት የተሞላበት መሆኑን በመግለጽ ለሥራው ስኬት ድጋፍ ላደረጉት ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ። የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ሰላማ ባቀረቡት ሰፊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ «ጊዜ ዝንቱ ለእግዚአብሔር» የሚለውን የነቢዩ ዳዊት ኃይለ ቃል መነሻ በማድረግ የገዳሙን ታሪካዊ አመጣጥና ያጋጠሙትን ፈተናዎች ዘርዝረዋል ። ይህ ታላቅ ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው ገዳም በጥንታዊነቱ በሺህ ዘጠኝ መቶ አምሳ ሰባት ዓመተ ምሕረት በግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴና በወቅቱ በነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አባታዊ አመራር የተገነባ ቢሆንም በጊዜ ብዛትና በተገቢው ወቅት ዕድሳት ባለማግኘቱ ምክንያት በሕንጻውና በዙሪያው ላይ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰበት መምጣቱን አስረድተዋል ። ቀደም ሲል የነበሩት የገዳሙ አስተዳደሮች የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት ዕድሳት እንዲደረግለት ጥያቄዎችን ሲያቀርቡ የቆዩ ቢሆንም መፍትሔው በመዘግየቱ ምክንያት ችግሩ እየከበደ በመምጣቱ ጉዳዩ እንደገና ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤትና ለቅዱስ ሲኖዶስ በአስቸኳይ ቀርቦ ውሳኔ እንዲያገኝ ተደርጓል በለዋል ። በሪፖርታው መሠረትም የቅዱስ ሲኖዶስ ርዕሰ መንበር በሆኑት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መመሪያ ሰጪነት ቅዱስ ሲኖዶስ የጉዳዩን አሳሳቢነት በመገንዘብ በአስቸኳይ የዕድሳት ሥራው እንዲጀመር አስፈላጊውን በጀት ፈቅዷል ፤ በመቀጠልም በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅ የቅርብ ክትትልና መመሪያ ከፍተኛ ዕውቀትና ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ሥራውን እንዲያከናውኑ በግልጽ ጨረታ ፋሲል ጊዮርጊስ አማካሪ ድርጅት ከተቀጠረ በኋላ በቀረበው የመጨረሻ ጥናት መሠረት አዶር ኢንጂነሪንግ የተባለው ድርጅት ጨረታውን አሸንፎ በሁለት ሺህ አሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት የዕድሳት ሥራውን እንዲጀምር ተደርጓል ። ሥራው ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ምርቃቱ ዕለት ድረስ የብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅና የብፁዕ ዋና ጸሐፊ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ሳይለየው ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ተከናውኖ ዛሬ ለምርቃት መብቃቱን አብስረዋል ። የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ሰላማ በሪፖርታቸው ማጠቃለያ ላይ ለበጎ ሥራው መሳካት አስተዋጽኦ ያደረጉትን አካላት በሙሉ አመስግነዋል ። በዚህም መሠረት በጸሎታቸው፣ በምክራቸውና በአባታዊ አመራራቸው ከጎናቸው ላልተለዩት ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ለዚህ ዓለም አቀፋዊ ፕሮጀክት ልዩ ትኩረትና የቅርብ ክትትል ላደረጉት ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ከሥራው መጀመሪያ አንሥቶ ሂደቱን በመጎብኘትና በማበረታታት ትልቅ ድጋፍ ላደረጉት ለቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ እንዲሁም በየጊዜእየተገኙ በመምከርና በማበረታታት ትጋታቸውን ላሳዩት ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ ታላቅ ምስጋና አቅርበዋል ። በተጨማሪም ፣ ሥራው እንዲሳካ ቀንና ሌሊት ለደከሙ ሠራተኞች፣ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ለሚገኙ ረዳቶች፣ አባቶች፣ ልዩ ልዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች በሙሉ በቅዱስ ገብርኤል ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ። በገዳሙ በኩል የተከናወኑትን ዘርፈ-ብዙ ልማታዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች በተመለከተ አስተዳዳሪው በሰፊው አብራርተዋል ። በመጀመሪያ ደረጃ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል የሚደርስ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተገንብቶ የአካባቢው ማኅበረሰብ ልጆች ትምህርት እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፣ ከዘጠነኛ ክፍል እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል እንዲሁም ለከፍተኛ ትምህርት ዝግጅት የሚሆን ተጨማሪ የትምህርት ሕንጻ ግንባታ በመከናወን ላይ ይገኛል ። በሌላ በኩል ደግሞ ለሃያ ሰባት የገጠርና የከተማ ማኅበረሰብ ክፍሎች የሚጠቅም የንጹሕ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ተዘርግቶ አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ የሕዝብ መገልገያዎች ባለፉት ሃያ አራት ሰዓታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ።
1 784
13
የቅዱስ ፓትርያርኩ መልዕክት+2
የቅዱስ ፓትርያርኩ መልዕክት
2 870
14
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ:: ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ (#EOTCTV ሐምሌ ፲ ፰ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም ድሬዳዋ ) ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤልን በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ገዳም ለማንገሥ ሐዋርያዊ ጉዞ በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን በግንባታ ላይ ያሉ ባለ 8 የገበያ ማዕከላትን የሥራ ሂደት ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ ሐዋርያዊ ጉዞውን በመምራት ላይ የሚገኙት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በዕለቱ ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ማብራሪያ የሰጡት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ኃይለ ማርያም ገብረ ሚካኤል፣ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ናቸው። የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን ራስን በራስ ለመደገፍና የገቢ አቅምን ለማሳደግ የጀመረው ይህ የገበያ ማዕከላት ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጀምሮ በአሁኑ ወቅት በአማካይ 70 በመቶ (70%) ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። ይህ የልማት ፕሮጀክት ቤተ ክርስቲያኗ በኢኮኖሚ ራሷን ችላ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አገልግሎቷን በተጠናከረ መልኩ እንድታስቀጥል ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። ቤተ ክርስቲያንን በራስ አገዝ የልማት ሥራዎች የመደገፍና የማጠናከር ተግባር እጅግ የሚበራታታ መሆኑን ገልጸው፣ ይህ ዓይነቱ አርአያነት ያለው ተግባር በሌሎችም አድባራትና ገዳማት ዘንድ ሊለመድና ሊተገበር ይገባል። በተጨማሪም በፁዓን አበው ሊቃነ ጰጳሳት በግንባታ ላይ ያለውን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ፅ/ቤት ዕድሳት እና ሁለገብ የስብሰባ አዳራሽ የጎበኑ ሲሆን በጉብኝቱ ወቅት ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ የሀገረ ስብከቱ ዕድሳት 90 በመቶ (90%) ደርሷል በማለት ገልፀዋል።
2 959
15
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ:: ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ (#EOTCTV ሐምሌ ፲ ፰ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም ድሬዳዋ ) ዓመ+8
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ:: ዘጋቢ፦ መምህር ፍቃዱ ኪሮስ (#EOTCTV ሐምሌ ፲ ፰ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም ድሬዳዋ ) ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤልን በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ገዳም ለማንገሥ ሐዋርያዊ ጉዞ በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኘው የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን በግንባታ ላይ ያሉ ባለ 8 የገበያ ማዕከላትን የሥራ ሂደት ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ ሐዋርያዊ ጉዞውን በመምራት ላይ የሚገኙት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በዕለቱ ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ማብራሪያ የሰጡት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፣ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ኃይለ ማርያም ገብረ ሚካኤል፣ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ናቸው። የደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን ራስን በራስ ለመደገፍና የገቢ አቅምን ለማሳደግ የጀመረው ይህ የገበያ ማዕከላት ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጀምሮ በአሁኑ ወቅት በአማካይ 70 በመቶ (70%) ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። ይህ የልማት ፕሮጀክት ቤተ ክርስቲያኗ በኢኮኖሚ ራሷን ችላ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አገልግሎቷን በተጠናከረ መልኩ እንድታስቀጥል ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። ቤተ ክርስ
2 627
16
የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት መግለጫ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገደም በተከሰተው የድሮን
የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት መግለጫ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገደም በተከሰተው የድሮን ጥቃት የደረሰው የመነኰሳይያት ሕልፈተ ሕይወት፣ ከፍተኛ የአካል ጉዳትና የንብረት ውድመትን አስመልክቶ የኃዘን መግለጫ አውጥቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አገልጋዮችና ምእመናን በሚገጥማቸው መጠነ ሰፊ ችግር በሞት እየተለዩና በሕይወት ያሉትም በከፍተኛ ስጋት እየኖሩ መሆኑን በመግለጫው ጠቅሷል። በሀገረ ስብከቱ ገዳማትና አድባራት ተመሳሳይ አስከፊ ድርጊቶች ሲፈጸሙ ከዛሬ ነገ ይሻሻላል በሚል ያልተገባ መስዋእትነት እንዳይከፈል አርቆ በማሰብ የሚችለውን ሁሉ ሲያደርግ ቢቆይም ምእመናንን ከሞት ንብረታቸውንም ከውድመት ሊታደጋቸው አለመቻሉን ገልጿል። በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገደም ከምናኔ ሕይወት በስተቀር ሌላ አመለካከት በሌላቸው መናንያን ላይ የደረሰውን አስከፊ ድርጊት በጽኑዕ አውግዟል። ይህ ዓይነቱ ዘግናኝ ድርጊት በቤተክርስቲያንና በአማኞቿ ላይ እንዳይደገም የሚመለከተው አካል በትኩረት እንድያስብበትም ጠይቋል።
2 534
17
https://youtu.be/ENdegLE2weA
2 617
18
የመቱ ፈለገ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ አስመረቀ
የመቱ ፈለገ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ አስመረቀ
2 404
19
የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በቀበና ወንዝ ዳርቻ
የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በቀበና ወንዝ ዳርቻ
2 373
20
የኮምፒውተር ስጦታ ለመንበረ ፓትርያርክ
የኮምፒውተር ስጦታ ለመንበረ ፓትርያርክ
2 163