Falcon Grade 12 Social 2018E.C
Відкрити в Telegram
Falcon Academy grade 11 channel is dedicated to students and their parents to send worksheets and exchange information.
Показати більше1 263
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
+930 день
Архів дописів
የ12ኛ ክፍል የምርቃት ፕሮግራምን በተመለከተ አስቀድመን መረጃ የሰጠን መሆኑ ይታወቃል:: ስለሆነም በፕሮግራሙ ላይ የመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች በቀሩት ጥቂት ቦታዎች የምናስተናግደው እስከ ዓርብ(17/11/18) ድረስ ብቻ መሆኑን እየገለፅን ከተገለፀው ቀን ውጭ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ትም/ቤቱ
4ኛ እና 5ኛ ዙር ማ/ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ በ04/11/18 3:30 ላይ ከ1-6ኛ ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ትም/ቤቱ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ጉዳዩ:- የምርቃትፕሮግራምን ይመለከታል
የዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል የምርቃት ፕሮግራም ሐምሌ 26/2018ዓ.ም በ Friendship hotel ለማድረግ ታቅዷል። በመሆኑም በዚህ ፕሮገራም ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች 3,300(ሶስት ሽህ ሶስት መቶ) ለወለጅ ደግሞ 3,000(ሶስት ሽህ ብር) በአቢሲኒያ ባንክ አካውንት ቁጥር 26 16 20 99 5(ተማሪ ምስጋና እና አቶ ኪዳኔ ብርሃኔ) እስከ 10/11/18 በተገለፀው አካውንት በማስገባት ደረሰኙን እንድትይዙ እናሳስባለን።
ትም/ቤቱ
ለ4ኛ እና 5ኛ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች
የፈተና ገለፃ የሚሰጠው ዓርብ በ03/11/18 ይሆናል።ስለሆነም በዕለቱ ሁሉም የማ/ሳይንስ ተፈታኞች 3:00 ላይ ትም/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:- ስትመጡ መደበኛውን የትም/ቤቱን የደንብ ልብስ መልበስ የሚጠበቅባችሁ ይሆናል።
ትም/ቤቱ
አስቸኳይ
የተፈታኝነት መለያ ካርድ(Admission card) ያልወሰዳችሁ የማ/ሳይንስ ተማሪዎች
1.Smon Atsebeha
2.Loza Mekuria
3.Melat Asrat
4.Natnael Addis
5. Ruth Asmerom
6. Ezana Daniel
7.Arsema Kidus
8. Dagmawi Samson
የሚጠበቅባችሁን ፈፅማችሁ ነገ ማክሰኞ እንድትወስዱ በጥብቅ እያሳሰብን በዚህ ምክንያት ለሚፈጠረው መጉላላት ሐላፊነት አንወስድም።
ትም/ቤቱ
ስማችሁ የተገለፀው ተማሪዎች አድሚሽን ካርድ ያለወሰዳችሁ በመሆኑ ያለባችሁን ክፍያ በማጠናቀቅ እንድትወስዱ በጥብቅ እያሳሰብን የምናስተናግደው ዛሬ(በ19/10/18) ብቻ መሆኑን እንገልፃለን።
ትም/ቤቱ
ለ ማ/ሳይንሰ የ5ኛ ዙር ተማሪዎች
ነገ ዓርብ በ19/10/18 6:30 ላይ የመለማመጃ ፈተና ስለሚሰጥ ሰዓታችሁን አክብራችሁ እንድትገኙ።
ማሳሰቢያ:- መቅረት እና ማርፈድ ፈፅሞ የተከለከለ ነው
ትም/ቤቱ
አስቸኳይ
ከላይ በተገለፀው ሰዓት መሰረት ትም/ቤት በመገኘት Mock Exam እንድትወስዱ እና የፈተና ምድባችሁን እንድታውቁ እናሳስባለን።
ትም/ቤቱ
