Fuad Mohammed
Відкрити в Telegram
قناة لفوائد متنوعة (Barnootaafii muhaadaraa oromiffaa garaagaraa) Yaadaaf @FuadMohammed
Показати більше4 488
Підписники
-224 години
-107 днів
-2930 день
Архів дописів
4 488
Repost from [] مركز أبي موسى الأشعري []
ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 የ አል አርበዑን ፊ ሂቁቂ ረቢል ዓለሚን ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ
( ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ ውስጥ )
* ጊዜ፦ ዘወትር ረቡዕና ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
* ኪታቡን በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/merkezabumussa1
4 488
Repost from SadatKemal Abu Meryem
የደዕዋ ማስታወቂያ
~
የፊታችን እሁድ ሰኔ 21/2018 በሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ጊዜ፦ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ
* ኢብኑ ሙነወር፣
* አቡል 0ባስ፣
* ሙሐመድ ሱልጧን እና
* ሳዳት ከማል
ቦታው ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ
4 488
Repost from ፈዋኢድ
📢 አስደሳች ዜና ለጠቅላላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ!
ኢኽላስ የቁርአን እና የተርቢያ ማእከል የዘንድሮውን የክረምት ወቅት አስመልክቶ ለልጆች፣ ለወጣቶች እና ለወላጆች በሙሉ የሚሆን "ልዩ የክረምት ኮርስ" ማዘጋጀቱን በታላቅ ደስታ ይገልጻል።
የቁርአን ትምህርት እና ተርቢያን በአዲስ መልክ! በኡስታዝ አብዱረዛቅ (አል-ባጂ) ልዩ ክትትል እና አስተምህሮ፣ ልጆቻችሁን በቁርአን እና በስነ-ምግባር ለማነጽ ዝግጅታችንን አጠናቀን መዝገባ ላይ እንገኛለን።
የምንሰጣቸው ትምህርቶች፦
↪️ቁርአን
1⃣ሂፍዝ (አዲስ እና ሙራጃዕ)
2⃣ቁርአን ነዟር (በተጅዊድ)
3⃣ቃዒደቱ ኑራኒያ (ለጀማሪዎች)
↪️የኪታብ ትምህርቶች
1⃣ ዓቂዳ (የእምነት መሰረቶች)
2⃣አዳብ (ኢስላማዊ ስነ-ምግባር)
3⃣ፊቅህ (የኢባዳ ህግጋት)
4⃣ሲራ (የነብዩ ﷺ የህይወት ታሪክ)
5⃣ተጅዊድ (የቁርአን አነባበብ ህግጋት)
የሚተሀፈዙ መትኖች ይኖራሉ
የመርከዙ ፕሮግራሞች:
ለትልልቆች (ሁለቱም ጾታ)
1⃣ ሙሉ ቀን በተመላላሽ
2⃣ከፈጅር በኃላ እስከ ጠዋት ሁለት ሰዐት
3⃣.ከ 2 ሰዐት ጠዋት እስከ ዙሁር
4⃣ ከዐሶር - መግሪብ
ለልጆች
1⃣ ቀኑን ሙሉ በተመላላሽ
የሚኖረን ቦታ የተገደበ ስለሆነ ቦታው ሳይሞላቦት ፈጥነው በመምጣት ተመዝግበው ቦታዎን ያስይዙ።
📍አድራሻ:[ ቦሌ ሚካኤል ከ እግረኛ ድልድይ ወደ ውስጥ 50 ሜትር ትንሽ ገባ ብሎ ።
📞 ስልክ፡ [ 0911119260 ]
[ 0973849898 ]
[ 0919829850 ]
ሌላው
ልዩ ጥሪ ለሀይስኩል እና ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
የዘንድሮውን የክረምት ወቅት አስመልክተን፣ ለኤለመንታሪ፣ ለሀይስኩል እና ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአይነቱ ልዩ የሆነ "የክረምት ኮርስ" አዘጋጅተንላችኋል መድረሳችን በመምጣት ይታደሙ
4 488
Repost from ተውሂድ ሱና በገኜ(አብዱልናስር)
ኸጥባ 02
ርዕሰ = ኢስላም ምድርን ይቀድሳል
አቅራቢ = አብዱልናስር መኑር አል-ጃቢሪይ
https://t.me/twhidsunabegegnea
4 488
Repost from Dr. Seid Musa
🎙 [ كلمة الشيخ عبدالعزيز بن يحيى البرعي ]
=
የቴሌግራም ቻናል
t.me/AbulbukhariSeid
4 488
አድስ ሙሐደራ ደሴ አረብ ገንዳ መስጅድ
💉ስለ ተውሒድና ሽርክ ምረጥ ምክር
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሀፊዘሁሏህ)
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
4 488
Repost from الجامع في توحيد العبادة
"التحرير المبين لمسألة الاستغاثة بالمخلوقين في أمر لا يقدر عليه إلا رب العالمين
ومناقشة دعوى المجاز العقلي عند القبوريين"
يليه بيان عقيدة المشركين الذين بُعث فيهم النبي صلى الله عليه وسلم وأهمية معرفتها، وكيف تلاعب بهم الشيطان؟
تأليف: أديب بن أحمد يوسف
#كتب_في_توحيد_العبادة
https://t.me/TawheedEbadah
4 488
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
📣 የደውራ ፕሮግራም ጥሪ!
✅ ቦታ:- ኮምቦልቻ፣ አንሷር መስጂድ
📆 ጊዜው፦
የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6/2018 ጀምሮ ለ 4 ተከታታይ ቀናት ይቆያል። ጠዋት 3:00 ላይ ይጀምራል።
📚 ደውራው የሚሰጠው፦ በሸይኽ ዐሊይ አል-ራዚሒይ (ሐፊዘሁላህ) —(በየመን የታዋቂው የመዕበር መርከዝ አስተማሪ)
🎙️ በፕሮግራሙ ላይ በርካታ መሻይኾችና ኡስታዞች ከተለያዩ አካባቢዎች በመምጣት ይታደማሉ።
* ማሳሰቢያ፦
ለታዳሚዎች ምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል። ብርድ ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ መልካም ነው።
* በእነዚህ የቴሌ ግራም አድራሻ ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር በመላክ ይመዝገቡ፦
📝 አቡ ሻኪራ አሕመድኑር
@Abuhureirehonline
0923467646
📝 አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
092 588 7118
@Attewhid11
📝 አቡ ሒበቲላህ ሑሰይን
@Abu_Hibetillah_Al_aseriy
0942819970
💙 የመስጂዱ መገኛ (location) በጉግል ማፕ:-
https://maps.app.goo.gl/1MUwqRZuaoTvDeyi7
* የቦታው አቅጣጫ ካስቸገራችሁ በነዚህ የእንግዳ ተቀባይ ወንድሞች ስልክ ቁጥሮች ላይ መደወል ትችላላችሁ፡
📞 አንዋር
0916582567
📞 አቡ 0ማር
0913803997
📞 ሰዒድ
0935568513
4 488
(الرد على من يزعم أن الولي يرفع عنه القلم)
قال ابن تيمية: والقلم لم يُرفَعْ إلاّ عن المجنون، وليس كلُّ مَن رُفِعَ عنه القلم يكونُ وليًّا لله، بل من المجانين من يكون يهوديًا ونصرانيا ومشركًا، فلا يكون وليًّا لله وإن رُفِع عنه القلم. اهـ
جامع المسائل.
4 488
Repost from AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)
ማስታወቂያ
ዛሬ ማክሰኞ ከ መጘሪብ ሰላት በኋላ በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ የሚሰጠው የ الأربعون في حقوق رب العالمين ደርስ በአላህ ፍቃድ ይኖረናል ።
4 488
Repost from ተውሂድ ሱና በገኜ(አብዱልናስር)
ቁርኣን ብቻ ይበቃናል በማለት ሱናን (የነቢዩን ሃዲስ) የሚያስተባብል ሰው ብይን ምንድን ነው?
ጥያቄ፦
ቁርኣንና ሱናን አጥብቆ መያዝ ግዴታ መሆኑን ገልጸው ነበር፤ አሁን ላይ "ቁርኣንዮች" (ቁርኣን ብቻ ባዮች) የሚባሉ ተከስተዋል። ለእነሱ ያለን አቋም ምን መሆን አለበት?
መልስ፦
ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው እነሱ "ቁርኣንዮች" አይደሉም፤ ይልቁንም ውሸታሞችና የቁርኣን ጠላቶች ናቸው።
ምክንያቱም ቁርኣን በሱና እንድንመራና መልክተኛውን ﷺ እንድንታዘዝ አዟል። ሱናን ያስተባበለ በእርግጥም ቁርኣንን አስተባብሏል፤ መልክተኛውንም ያመፀ በእርግጥም ቁርኣንን አምጿል። ስለዚህ እነሱ ቁርኣንዮች አይደሉም፤ ይልቁንም ከቁርኣን ጋር የሚጋጩ፣ የሃይማኖት አልባዎች (ሙልሒዶች)፣ የተሳሳቱ (ጠማሞች) ናቸው፤ ይባስ ብሎም በዑለማኦች (በእውቀት ባለቤቶች) ስምምነት (ኢጅማዕ) ካፊሮች (ከእስልምና የወጡ) ናቸው።
ሱናን ያስተባበለ፣ በእርሱም ያልሰራ እና "እኔ ከቁርኣን ውጪ በሌላ አልሰራም" ብሎ የሞገተ ሰው፤ እርሱ ውሸታም ነው፣ በቁርኣንም አልሰራም። እርሱ የጠመመና ሌላውንም የሚያጠምም ነው፤ በዑለማኦች ስምምነትም ካፊር ነው።
እኔም በዚህ ጉዳይ ላይ "ውጁበል ዓመሊ ቢስ-ሱናህ" (በሱና የመስራት ግዴታነት) የተሰኘች የታተመች መልዕክት (ኪታብ) ፅፌያለሁ።
https://t.me/twhidsunabegegnea/1666
4 488
(الخلاف اللفظي في مسائل الأسماء والأحكام ومسألة العذر بالجهل)
قال ابن تيمية في المجلد الثامن عشر من الفتاوى: وَكَثِيرٌ مِنْ مُنَازَعَاتِ النَّاسِ فِي مَسَائِلِ الْإِيمَانِ وَمَسَائِلِ الْأَسْمَاءِ وَالْأَحْكَامِ هِيَ مُنَازَعَاتٌ لَفْظِيَّةٌ، فَإِذَا فُصِلَ الْخِطَابُ زَالَ الِارْتِيَابُ، وَاَللَّهُ سُبْحَانَهُ أَعْلَمُ بِالصَّوَابِ. انتهى كلامه.
وقال العلامة ابن عثيمين في فتاوى أركان الإسلام: الاختلاف في مسألة العذر بالجهل كغيره من الاختلافات الفقهية الاجتهادية، وربما يكون اختلافًا لفظيًا في بعض الأحيان من أجل تطبيق الحكم على الشخص المعين، أي أن الجميع يتفقون على أن هذا القول كفر، أو هذا الفعل كفر، أو هذا الترك كفر، ولكن هل يصدق الحكم على هذا الشخص المعين لقيام المقتضى في حقه وانتفاء المانع، أو لا ينطبق لفوات بعض المقتضيات، أو وجود بعض الموانع. انتهى كلامه.
4 488
Repost from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🎊 بشرى سارة لطلبة العلم في تلو دمتو
نحمد الله ونشكره على عودة فضيلة شيخنا الوالد/ موسى بن أحمد القطان -حفظه الله ورعاه- لاستئناف دروسه العلمية في مدينة أديس أبابا
يسرنا دعوتكم لحضور الدروس المنهجية المقامة حالياً بـ "مسجد السلام" وفق الجدول التالي:
١) ترجمة حلية طالب العلم للشيخ بكر أبو زيد رحمه الله.
٢) التعليق على كتاب اقتضاء الصراط المستقيم.
٣) شرح كتاب السنة من سنن أبي داود رحمه الله.
٤) تفسير السعدي
٥) دروس في الفرائض
📍 المكان: أديس أبابا - تلو دمتو - مسجد السلام
💡 كونوا على الموعد، فالعلم صيد والكتابة قيده
4 488
✨ إعلان لقاء حواري ✨
📢 حياكم الله اليوم في لقاء حواري مباشر على قناة
🎙️ (مجلس مع الشيخ الريس)
📍 رابط القناة على التلقرام:
🔗 https://t.me/MajlisShaykharRayyis
🕣 موعد اللقاء:
اليوم الساعة ٩:٣٠ مساء بتوقيت السعودية
🌿 حيّاكم الله جميعًا، ونفع بكم.
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
