Wondo Genet Secondary School
Відкрити в Telegram
2 783
Підписники
+1224 години
+407 днів
+10630 день
Архів дописів
+2
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ተማሪዎች በሙሉ ማክሰኞ (16/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ እና Admission card መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (2:00) 4. በዕለቱ የስም ቁጥጥር ይደረጋል!
+1
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ (15/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 8:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ እና Admission card መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (8:00) 4. በዕለቱ የስም ቁጥጥር ይደረጋል!
+1
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ማክሰኞ (15/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ እና Admission card መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (2:00) 4. በዕለቱ የስም ቁጥጥር ይደረጋል!
+1
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። ዝርዝሩን ከሚከተለው ሠንጠረዥ ይመልከቱ።
የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል!
© የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬ በ12/10/2018 ተጀምሯል።
ፈተናው ከመጀመሩ በፊት በሁለቱም ፈረቃ ለተመደቡ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን የት/ቤታችን ዋና ር/መ/ር ተሻለ ሪፌራ
የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፈ ተማሪዎች ፈተናው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ማክበር ያለባቸውን ህግ እና የፈተና ስነምግባርን በተመለከተ በቂ ገለፃ አድርገዋል።
የዛሬው ፈተናም በሰላም ተጀምሮ በሰላም ተጠናቋል።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ይሰጣል፤ በ3 ከተሞች ሙሉ በሙሉ Online ነው🔥
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲሰጥ መወሰኑን የትምህርት፣ ምዘናና ፈተናዎች አገልገሎት አስታውቋል።
ፈተናው ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓም እንደሚሰጥ ተወስኖ እንደነበር ያስታወሱት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር)፤ ከትምህርት ባለድርሻዎች ጋር በተደረገ ውይይት ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲሰጥ መወሰኑን ገልጸዋል።
ለፈተና ከተመዘገቡት 563 ሺሕ 858 ተማሪዎች መካከል 306 ሺሕ 708ቱ በተፈጥሮ ሳይንስ፣ 257 ሺህ 150ው በማኅበራዊ ሳይንስ ለፈተናው እየተዘጋጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ፈተናው በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋና ሐረር ከተሞች ሙሉ በሙሉ በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑም ተነገሯል። ፈተናውን ከ600 በላይ በሚሆኑ የፈተና ማዕከላትና በዩኒቨርሲቲዎች ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 3 ቀን፤ የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 6 እስከ ሐምሌ 16 ቀን እንደሚሰጥ መናገራቸውን ፕሬስ ድርጅት ዘግቧል።
https://t.me/Meinfo2018
+2
ማስታወቂያ
ለወ/ገ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት (ከ9ኛ እስከ 11ኛ ክፍል ) ተማሪዎች
የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከላይ በተያያዘው መሰረት መሆኑን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ
ማሳሰቢያ፦ እስከ ረቡዕ 10/10/2018 ድረስ ሁሉንም እንድታጠናቅቁ ት/ቤቱ ያሳስባል ሐሙስ ትምህርት የማይኖር ሲሆን ዓርብ ፈተና ይጀምራል ።
+1
#NBC_Ethiopia
የዘንድሮ የ12ተኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 - ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ በመሆኑ የቅድመ ዝግጅቶች ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የትምህርት ምዘናና ፈቸናዎች አገልግሎት ገለፀ።
➥የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ከ NBC Ethiopia ጋር በነበራቸው ቆይታ
➯563,858 ተማሪዎች ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል ።
➯ፈተናውን በአብዛኛው በ Online ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ያነሱ ሲሆኑ በተለያዩ ምክንያቱም ጥቂት ተፈታኞች በወረቀት እንደሚፈተኑ ገልፀዋል ።
➥ፈተናውን ቀድሞው የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ [ ከዙር-1 እስከ ዙር-3 ] ይፈተናሉ ።
➥ በቀጣይ የሚፈትኑ ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች [ ከዙር-4 እስከ ዙር-6 ] ይፈተናሉ በማለት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ለ NBC Ethiopia ገልጸዋል ።
Source : NBC Ethiopia 🇪🇹
➔Official የፈተና ሰሌዳ ገና አልወጣም ሲወጣ በቅርብ እናሳውቃችሁዋለን‼
© NBC ETHIOPIA
የመለማመጃ ጥያቄ ለመስራት ይህንን Link ተጠቀሙ 👇
https://mock3.ethernet.edu.et/login/index.php
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ማክሰኞ (02/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (2:00) 4. በዕለቱ የስም ቁጥጥር ይደረጋል!
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ (1/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከሠዓት 8:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (8:00)
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
