Wondo Genet Secondary School
Ir al canal en Telegram
2 748
Suscriptores
+224 horas
+317 días
+9330 días
Archivo de publicaciones
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ማክሰኞ (02/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (2:00) 4. በዕለቱ የስም ቁጥጥር ይደረጋል!
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ (1/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከሠዓት 8:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (8:00)
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ (1/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. ሠዓት ይከበር! (2:00)
ማሳሰቢያ ከ9ኛ-11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 20/2018 ዓም መደበኛ ትምህርት ስላለ በሰዓታችሁ ከ2:00 ቀደም ብላችሁ እንድትገኙ በጥብቅ አሳስባለሁ።
EAES
#ተፈታኞች የክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በአስቸኳይ እንድትወስዱ ጥሪ ቀረቧል
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች Admission Card እንዲወስዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ከሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም ላይ https://exam.eaes.et/ ከግንቦት 03 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች አገልግሎቱ ለቋል።
በመሆኑም፦
እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የተፈታኝ ተማሪው ትምህርት ቤት ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ ይጠበቅበታል።
ተፈታኞች መደረግ ያለባቸው የትምህርት መስክ፣ የጾታ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሒደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል።
እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከልም ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ መያዝ ይኖርበታል።
ተፈታኞች በፈተና ወቅት ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባቸዋል።
👉𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦
#ይከተሉን (Follow Us):
በTelegram፦ https://t.me/moedu123
#በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል መምህራን በሙሉ
ነገከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ ለእያንዳንዱ ተማሪዎች User name and password ሰለሚሰጥ በተባለው ሰዓት ጊቢ እንድትገኙ አስታውቃለሁ
Username: Your admission number
Password:1234
Link 🔗: https://exam3.ethernet.edu.et/login/index.php
ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
መጽሐፍት ማንበብ የምትፈልጉ ማሰረከብ የማትፈልጉ ተማሪዎች ሐሙሶ ዕለት አድሚሸን ካርዳችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን አሰታውቃለሁ።
#የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት 667 የፈተና ማዕከላት ተዘጋጁ
#የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
#የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
(ኤፍ ኤም ሲ)
ለተጨማሪ መረጃዎች 🖥
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬
https://t.me/moedu123
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
