💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Відкрити в Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Показати більше9 025
Підписники
-724 години
-497 днів
-7230 день
Архів дописів
ወንድሞችና እና እህቶች :-
በዚህ በተከበረ ወር -
ከምግብ ፣ ከመጠጥ እና ከመሣሠሉት ነገሮች ብቻ የሚታቀቡ ደካሞች መሆናችን ይብቃ ። አይኖቻችንን እና ምላሶቻችንን አሏህ ከከለከላቸው ነገሮች በመጠበቅ እውነተኛ ፆመኞች ለመሆን ቆርጠን እንነሳ!
t.me/Muhammedsirage🔖 ኪታቡ ሲያም ከዑምደቱል አህካም የተጠናቀቀ ደርስ
【 የኪታብ pdf】
t.me/MohamedAliEdris/2241
t.me/MohamedAliEdris/2241
【 ክፍል ➀】
t.me/MohamedAliEdris/2241
t.me/MohamedAliEdris/2241
【 ክፍል ➁】
t.me/MohamedAliEdris/2249
t.me/MohamedAliEdris/2249
【 ክፍል ⓷】
t.me/MohamedAliEdris/2255
t.me/MohamedAliEdris/2255
【 ክፍል ➃】
t.me/MohamedAliEdris/2264
t.me/MohamedAliEdris/2264
【 ክፍል ➄】
t.me/MohamedAliEdris/2272
t.me/MohamedAliEdris/2272
📍ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ እንሁን!
🔖በረመዷን ወር ዋና ዋና ከሚባሉ መልካም ስራዎች ውስጥ....!
⓵)) ፆም ዋናውና ትልቁ ነው
⓶)) ሰላት ፈርዱም ሱናውም
➂))ቁርኣን
➃))ዱዓ
➄/))ሰደቃ( ፆመኛን ማስፈጠርም ጭምር ።
እነዚህንና ሌሎችንም አላህ የሚወዳቸው ስራዎችን እናብዛ።
😋🥳😄🫣😬😴0️⃣0️⃣0️⃣
〰የሙሓደራ ፕሮግራም ማስታወቂያ0️⃣
📣 የ"አህሉል አሠር የሴቶች መድረሳ" ረመዷን በመምጣቱ ምክኒያት የአመታዊ የትምህርት መዝጊያ የሙሓደራ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ጥሪ ሲያደርግልዎት በታላቅ አክብሮት ነው።
😎ተጋባዥ እንግዶቻችን፦🎁
✅ ወንድም አቡ ዑበይዳ [ ሰዒድ ]
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
✅ ወንድም አቡ ፋሩቅ [ ኑረዲን ]
〰〰〰〰〰〰〰〰
✅ ወንድም አቡ ሐሳን [ ዓሊይ ]
〰〰〰〰〰〰〰〰
⭐ ሼህ አወል አሕመድ
〰〰〰〰〰〰〰
⭐ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
〰〰〰〰〰〰
🌀ከተመቸው
🔻 ርዕሶች:- በሰዓቱ ይገለፃሉ!!
✅️ ፕሮግራሙ በወንድም ሙሐመድ አያሌው እና አቡ ዒምራን የሚመራ ይሆናል።
🕖 ቀን እና ሰዓት:-
✅ ዛሬ ጁሙዓ ከቀኑ 7:00am በኢትዮ🛜
ከጁማዐ በኋላ
📍 አድራሻ:- "አህሉል አሠር የሴቶች መድረሳ"
🔥 https://t.me/Ahlul_aser
🔥 https://t.me/Ahlul_aser
ከሰለፎች አንዱ ተጠየቀ
ብቸኝነትን እንዴት ልታተገሰዉ ቻልክ!?
ጌታዬን እቀማመጣለሁና
እሱ እንዲያናግረኝ ከፈለኩ ቁርአን እቀራለሁ
እኔ እሱን ማናገር ከፈለኩ ሁለት ረከዓዎችን እሰግዳለሁ።
س : كيف أختم القرآن في كل شهر ؟
ج : أمسِك المصحف بقدر ربع ما تُمسك الهاتف !
Repost from ስለ ቀልባችን
ደጋጎች በኢባዳ ትጉ ከመሆናቸዉ ጋር አይናቸዉ ያነባል ልባቸዉ በፍራቻ ተሞልቷል እኛ የወንጀል ማእበል ዉስጥ ሁነን ሳቅ ጨዋታችን በዛ ከአኺራ ተዘናጋን ።
رحماك يا رب
📮ተ_ጋ_ብ_ዛ_ቹ_ሃ_ል
🔗🔗🔗⤵️⤵️⤵️
🕰 የፕሮግራሙ ሰዓት:-
🌌 ምሽት ፦ 02:30 በኢትዮ
🔎 አድራሻ ⤵️⤵️⤵️
(ዳሩ_ተውሒድ )🇸🇦 ኮድ (2⃣) የኢሞ ግሩፕ#⃣
🛜🚁. انقر على الرابط للانضمام إليها! https://s.imoim.net/eOvNnM?from=copy_link
📟 ምናልባት ሊንኩ ቴሌግራም እያላቹህ አላስገባቹህ ካለ ሊንኩን ኮፒ አድርጉና ኢሞ ላይ ለሌላ አካል ሸር በማድረግ ከዚያም ያንኑ በመጫን ሞክሩት ያስገባል ኢንሻ አሏህ።
🔗🔗🔗⤵️⤵️⤵️
https://s.imoim.net/eOvNnM?from=copy_link
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የፆም ህግጋትን በተመለከተ በ የሱና ብርሃን ት/ቤት የቀረበ ትምህርት
* ኪታቡ : ሙጅመሉ አሕካሚ ሲያም
* pdf በዚህ ሊንክ ያገኛሉ : - https://t.me/IbnuMunewor/7076
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
#አቅመ አዳም (بلوغ) የመድረሻ ምልክቶች
↪️{ ክፍል አራት《0⃣4⃣》
📍በወንድም ሆነ በሴት ላይ ማንኛውም የሸሪአ ድንጋጌ ግዴታ (ዋጂብ) የሚሆነው አቅመ አዳም ወይም ብሉግነት ደረጃ ላይ ከደረሱ በኋላ ነው። ብዙ ሰዎች ለአቅመ አዳምነት ደርሰው ነገር ግን ምልክቶቹ በደምብ ካለማወቃቸው የተነሳ ገና ህፃን ነኝ በሚል እሳቦት ሶላት ፃምና ሌሎችም ግዴታ የሆኑ ኢባደዎች ላይ ሲዘናጉ ይታያሉ። በአላህ ፍቃድ እነዚህን ምልክቶች በቅደም ተከተል የምንቃኝ ይሆናል።
💠 ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ የምናውቅባቸው መንገዶች
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
~አንድ ሰው ተኝቶም ይሁን ሳይተኛ በየትኛውም መልኩ መንይ (የዘር ፈሳሽ) ከወጣው ከዛን ሰአት ጀምሮ የሸሪዓ ድንጋጌዎች በሱ ላይ ግዴታ ይሆንበታል። ምክንያቱም ይህ ሰው አቅመ አዳም መድረሱ ከሚያሳዩ ምልክቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የዘር ፈሳሽ ተገኝቶበታልና።
⭕️👉 ለዚህም መረጃው የአሏህ ሱብሀነሁተአላ ንግግር ነው።
📌وَإِذَا بَلَغَ ٱلْأَطْفَٰلُ مِنكُمُ ٱلْحُلُمَ فَلْيَسْتَـْٔذِنُوا۟ كَمَا ٱسْتَـْٔذَنَ ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ
ከእናንተም ሕፃናቶቹ ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ ሚያዩበት) ጊዜ ከደረሱ እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት (ታላላቆቹ) እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡
📚 ሱረቱ አኑር (59)
🔹በሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል
غُسلُ الجُمُعَةِ واجبٌ على كُلِّ مُحتلمٍ
ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ) የማየት ደረጃ ላይ በደረሱ ሁሉ የጁሙዓ ትጥበት ግዴታ ነው።
📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሉ"
~ይህ ፀጉር ከርዳድ ያለ ልስላሴ የሌለው ብልት አካባቢ የሚበቅል ሲሆን ይህም አንዱ ቡሉግነት የመድረሻ ምልክት ተደርጎ ይቆጠራል።
⭕️👉 ለዚህ መረጃው አጢያ አልቁረዝይ ፡፡የተባለው ሰሀብይ የተናገረው ንግግር ነው። እሱም እንዲህ አለ፦ "የቁረይዛ ዘመቻ ግዜ በመልእክተኛው ላይ ቀረብን የዘር ፈሳሽ ማየት ደረጃ ላይ የደረሰ ወይም ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያበቀለ ሰው ይገደል ነበር ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያላበቀለ ሰው ይተው ነበር።
📕ኢማሙ አሕመድና ነሳዒይ የዘገቡት ሶሂህ ሀዲስ ነው።
⭕️👉በኑ ቁረይዛዎች ከየሁድ ጎሳ የሆኑ አደገኛ የኢስላም ጠላቶች ነበሩ። በዚህ በበኑ ቁረይዛ ዘመቻ ጊዜ የተማረኩት እንዲገደሉ ተወስኖ ስለነበረ ለአቅመ አዳምነት ያልደረሱት ግን ይተው አይገደሉም ነበር። ለአቅመአዳምነት ለመድረስ በብልቱ ላይ ፀጉር ማብቀሉ ያለማብቀሉ ታይቶ ካበቀለ ትልቅ ስለሆነ ይገደላል። ካላበቀለ ደሞ ህፃን ነውና ይተው ነበር።
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
ከላይ ከተጠቀሱት ምልክቶች ውስጥ አንዱ ካልታየ አስራ አምስት አመት እስኪሞላው የሚጠበቅ ይሆናል። ይህ እድሜ ላይ ሲደርስ ግን ቡሉግነቱ ስለሚረጋገጥ በሸሪአ ዋጂብ የተደረጉ ኢባዳዎችን የመስራት ግዴታ ይኖርባቸዋል።
▪️ ለዚህም መረጃው፦
⭕️👉አብደላህ ኢብኑ ኡመር እንድ አለ:- የእሁድ ዘመቻ ጊዜ በዘመቻው ላይ እንድሳተፍ መልእክተኛው ሰለሏሁአለይሂ ወሰለም ዘንድ ቀረብኩኝ። የዛኔ እድሜዬ 14 ነበር። ነገር ግን ለጅሀድ መልእክተኛው አልፈቀዱልኝም። በቀጣዩ አመት ላይ የኸንደቅ ዘመቻ ግዜ መልሽ ቀረብኩኝ። የዛኔ አስራ አምስት አመት ሞልቶኝ ነበርና ዘመቻ ላይ ተፈቅዶልኝ ተሳተፍኩ።
📚( ቡኻሪ ሙስሊምና ሌሎችም ዘግበውታል።)
~ሴት ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሷ የምናውቅባቸው ምልክቶች፦
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሏ"
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
◾️አራተኛ፦ ሀይድ (የወር አበባ) ማየት
~ ከላይ ያየናቸው ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ ከሚጠቁሙ ምልክቶች ውስጡ አንዱን ካየች ቡሉግ መድረሷ የሚታወቅ ሲሆን ከወንድ በተጨማሪ ሀይድ ማየት ይገኝበታል።
⭕️👉አንድ ሴት ልጅ በየትኛውም የእድሜ ክልል ደረጃ ላይ ሀይድ ካየች ብሉግነት የመድረሷ ምልክት ስለሆነ በግዴታነት የተደነገጉ የተለያዩ የኢባዳ አይነቶች መፈፀም በሷ ላይ ግዴታ ይሆናል።
⭕️👉ማሳሰቢያ!!
〰〰〰〰〰
①)–አንድ ሰው ብሉግ ደረጃ ደረሰ ለማለት የግድ ሁሉንም ምልክቶች መታየት አለባቸው አይባልም። ይልቁንስ አንዱን ምልክት ከታየ በቂ ማረጋገጫ ነውና በኢባዳ ላይ የተገደደ ይሆናል።
②)–አንድ ሰው አቅመ አዳምነት ደረሰ ለማለት የግድ አስራ አምስት አመት የሚጠብቁ አሉ ይህ ስህተት ነው። አንድ ሰው የዘር ፈሳሽ ካላየ፣ ፀጉር ካላበቀለ፣ ሴቷም ሀይድ ካላየች ያለው አማራጭ አስራ አምስት አመት መጠበቅ ነው። ነገር ግን በየትኛውም የእድሜ ክልል ላይ አንዱን ምልክት ቀድሞ ከታየ ያ በቂ ነውና ብሉግ ደረሰ ይባላል።
③)–አንድ ሰው ረመዷን ውስጥ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ብሉግ መድረሱን ካረጋገጠ መጀመርያውኑ ፃሞ ከነበረ በዛው ፃሙን ይቀጥላል። ፃመኛ ካልነበረ ደሞ ከዛ ሰአት ጀምሮ ከምግብና መጠጥ መታቀብ ይኖርበታል ነገር ግን ቀዷ የማውጣት ግዴታ የለበትም።
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
#አቅመ አዳም (بلوغ) የመድረሻ ምልክቶች
↪️{ ክፍል አራት《0⃣4⃣》
📍በወንድም ሆነ በሴት ላይ ማንኛውም የሸሪአ ድንጋጌ ግዴታ (ዋጂብ) የሚሆነው አቅመ አዳም ወይም ብሉግነት ደረጃ ላይ ከደረሱ በኋላ ነው። ብዙ ሰዎች ለአቅመ አዳምነት ደርሰው ነገር ግን ምልክቶቹ በደምብ ካለማወቃቸው የተነሳ ገና ህፃን ነኝ በሚል እሳቦት ሶላት ፃምና ሌሎችም ግዴታ የሆኑ ኢባደዎች ላይ ሲዘናጉ ይታያሉ። በአላህ ፍቃድ እነዚህን ምልክቶች በቅደም ተከተል የምንቃኝ ይሆናል።
💠 ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ የምናውቅባቸው መንገዶች
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
~አንድ ሰው ተኝቶም ይሁን ሳይተኛ በየትኛውም መልኩ መንይ (የዘር ፈሳሽ) ከወጣው ከዛን ሰአት ጀምሮ የሸሪዓ ድንጋጌዎች በሱ ላይ ግዴታ ይሆንበታል። ምክንያቱም ይህ ሰው አቅመ አዳም መድረሱ ከሚያሳዩ ምልክቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የዘር ፈሳሽ ተገኝቶበታልና።
⭕️👉 ለዚህም መረጃው የአሏህ ሱብሀነሁተአላ ንግግር ነው።
📌وَإِذَا بَلَغَ ٱلْأَطْفَٰلُ مِنكُمُ ٱلْحُلُمَ فَلْيَسْتَـْٔذِنُوا۟ كَمَا ٱسْتَـْٔذَنَ ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ
ከእናንተም ሕፃናቶቹ ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ ሚያዩበት) ጊዜ ከደረሱ እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት (ታላላቆቹ) እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡
📚 ሱረቱ አኑር (59)
🔹በሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል
غُسلُ الجُمُعَةِ واجبٌ على كُلِّ مُحتلمٍ
ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ) የማየት ደረጃ ላይ በደረሱ ሁሉ የጁሙዓ ትጥበት ግዴታ ነው።
📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሉ"
~ይህ ፀጉር ከርዳድ ያለ ልስላሴ የሌለው ብልት አካባቢ የሚበቅል ሲሆን ይህም አንዱ ቡሉግነት የመድረሻ ምልክት ተደርጎ ይቆጠራል።
⭕️👉 ለዚህ መረጃው አጢያ አልቁረዝይ ፡፡የተባለው ሰሀብይ የተናገረው ንግግር ነው። እሱም እንዲህ አለ፦ "የቁረይዛ ዘመቻ ግዜ በመልእክተኛው ላይ ቀረብን የዘር ፈሳሽ ማየት ደረጃ ላይ የደረሰ ወይም ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያበቀለ ሰው ይገደል ነበር ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያላበቀለ ሰው ይተው ነበር።
📕ኢማሙ አሕመድና ነሳዒይ የዘገቡት ሶሂህ ሀዲስ ነው።
⭕️👉በኑ ቁረይዛዎች ከየሁድ ጎሳ የሆኑ አደገኛ የኢስላም ጠላቶች ነበሩ። በዚህ በበኑ ቁረይዛ ዘመቻ ጊዜ የተማረኩት እንዲገደሉ ተወስኖ ስለነበረ ለአቅመ አዳምነት ያልደረሱት ግን ይተው አይገደሉም ነበር። ለአቅመአዳምነት ለመድረስ በብልቱ ላይ ፀጉር ማብቀሉ ያለማብቀሉ ታይቶ ካበቀለ ትልቅ ስለሆነ ይገደላል። ካላበቀለ ደሞ ህፃን ነውና ይተው ነበር።
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
ከላይ ከተጠቀሱት ምልክቶች ውስጥ አንዱ ካልታየ አስራ አምስት አመት እስኪሞላው የሚጠበቅ ይሆናል። ይህ እድሜ ላይ ሲደርስ ግን ቡሉግነቱ ስለሚረጋገጥ በሸሪአ ዋጂብ የተደረጉ ኢባዳዎችን የመስራት ግዴታ ይኖርባቸዋል።
▪️ ለዚህም መረጃው፦
⭕️👉አብደላህ ኢብኑ ኡመር እንድ አለ:- የእሁድ ዘመቻ ጊዜ በዘመቻው ላይ እንድሳተፍ መልእክተኛው ሰለሏሁአለይሂ ወሰለም ዘንድ ቀረብኩኝ። የዛኔ እድሜዬ 14 ነበር። ነገር ግን ለጅሀድ መልእክተኛው አልፈቀዱልኝም። በቀጣዩ አመት ላይ የኸንደቅ ዘመቻ ግዜ መልሽ ቀረብኩኝ። የዛኔ አስራ አምስት አመት ሞልቶኝ ነበርና ዘመቻ ላይ ተፈቅዶልኝ ተሳተፍኩ።
📚( ቡኻሪ ሙስሊምና ሌሎችም ዘግበውታል።)
~ሴት ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሷ የምናውቅባቸው ምልክቶች፦
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሏ"
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
◾️አራተኛ፦ ሀይድ (የወር አበባ) ማየት
~ ከላይ ያየናቸው ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ ከሚጠቁሙ ምልክቶች ውስጡ አንዱን ካየች ቡሉግ መድረሷ የሚታወቅ ሲሆን ከወንድ በተጨማሪ ሀይድ ማየት ይገኝበታል።
⭕️👉አንድ ሴት ልጅ በየትኛውም የእድሜ ክልል ደረጃ ላይ ሀይድ ካየች ብሉግነት የመድረሷ ምልክት ስለሆነ በግዴታነት የተደነገጉ የተለያዩ የኢባዳ አይነቶች መፈፀም በሷ ላይ ግዴታ ይሆናል።
⭕️👉ማሳሰቢያ!!
〰〰〰〰〰
①)–አንድ ሰው ብሉግ ደረጃ ደረሰ ለማለት የግድ ሁሉንም ምልክቶች መታየት አለባቸው አይባልም። ይልቁንስ አንዱን ምልክት ከታየ በቂ ማረጋገጫ ነውና በኢባዳ ላይ የተገደደ ይሆናል።
②)–አንድ ሰው አቅመ አዳምነት ደረሰ ለማለት የግድ አስራ አምስት አመት የሚጠብቁ አሉ ይህ ስህተት ነው። አንድ ሰው የዘር ፈሳሽ ካላየ፣ ፀጉር ካላበቀለ፣ ሴቷም ሀይድ ካላየች ያለው አማራጭ አስራ አምስት አመት መጠበቅ ነው። ነገር ግን በየትኛውም የእድሜ ክልል ላይ አንዱን ምልክት ቀድሞ ከታየ ያ በቂ ነውና ብሉግ ደረሰ ይባላል።
③)–አንድ ሰው ረመዷን ውስጥ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ብሉግ መድረሱን ካረጋገጠ መጀመርያውኑ ፃሞ ከነበረ በዛው ፃሙን ይቀጥላል። ፃመኛ ካልነበረ ደሞ ከዛ ሰአት ጀምሮ ከምግብና መጠጥ መታቀብ ይኖርበታል ነገር ግን ቀዷ የማውጣት ግዴታ የለበትም።
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
