DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]
በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]
Канал DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (@darutewhide) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 11 615 підписників, посідаючи 7 897 місце в категорії Релігія і духовність та 2 866 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 11 615 підписників.
За останніми даними від 15 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -173, а за останні 24 години на -3, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 12.45%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 4.33% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 447 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 503 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 5.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን
ለአስተያየትና ጥቆማ
👉 @AbuNuhibnufedlu”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 16 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 16 червня | 0 | |||
| 15 червня | +1 | |||
| 14 червня | +5 | |||
| 13 червня | +3 | |||
| 12 червня | +10 | |||
| 11 червня | 0 | |||
| 10 червня | 0 | |||
| 09 червня | +2 | |||
| 08 червня | 0 | |||
| 07 червня | +2 | |||
| 06 червня | +4 | |||
| 05 червня | +1 | |||
| 04 червня | 0 | |||
| 03 червня | 0 | |||
| 02 червня | 0 | |||
| 01 червня | +2 |
| 2 | አድስ ሙሐደራ ደሴ አረብ ገንዳ መስጅድ
💉ስለ ተውሒድና ሽርክ ምረጥ ምክር
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሀፊዘሁሏህ)
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy | 221 |
| 3 | 🔷በዳዕዋ ላይ መድከም!
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሐፊዞሁሏህ)
የቴሌግራም ቻናል፦
¤t.me/IbnuMunewor | 241 |
| 4 | አደራ አደራ አደራ !
ይድረስ የኮምቦልቻው ፕሮግራም ላይ እየተሳተፋችሁ ያላችሁ ወንድሞች ፦
ሩቅ ላለነው ወንድምና እህቶት የሙደራና የኮርስ ፕሮግራሞቹ ጥራት ባለው ሪከርድ ሪከርድ አድርጋችሁ እንድትለቁልን አደራ እንላለን።ጥቆማ መስጠት የፈለኩት ብዙ ጊዜ በሪከርድ አደራረግ ላይ ክፍተት ስላለና ጥራት የሌላቸው ድምፅ ፋይሎች ስለሚለቀቁ ነው። ትኩረት ሰጥታችሁ በጥራት ሪከርድ አድርጉልን አደራ።መልዕክቴን ሼር በማድረግ አድርሱልኝ።
✍ ወንማችሁ ሙሐመድ ኢብን ፈድሉ ከአዲስ አበባ | 984 |
| 5 | ማንኛውም አይነት ስልክ መግዛት ፣ መሸጥ እና መለወጥ ስትፈልጉ በዚህ አድራሻ ማናገር እና ወደ ፈለጋችሁበት ቦታ ማዘዝ ትችላላችሁ።
👉 @AbuNuhibnufedlu | 842 |
| 6 | የደውራ የኮርስ ፕሮግራማችን ጀምሯል
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዞሁሏህ
https://t.me/tubaliligurebae?livestream=4a22cd8ac976f5d549 | 212 |
| 7 | ጅህልና ትልቅ በሽታ ነው !
አንድ ሰው ሚስቱን ፣ ልጆቹን አስተማረ ማለት ከቤተሰቦቹ ላይ ትልቅ በሽታን ነቀለ ማለት ነው። ጅህልና ልጆቻችን ወይም ቤተሰቦቻችን ላይ ከምንፈራው ስጋዊ በሽታ በበለጠ ልንፈራው የሚገባ አደገኛ የሆነ ትልቅ በሽታ ነው።ነሲሐቱ ሊኒሳዕ【 ክፍል 55】።
ኡስታዝ አቡ ሒዛም ሓፊዘሁላህ | 574 |
| 8 | በኡስታዝ እና መሰል የአላህ ደጋግ ባሮች ያለሰለሰ ጥረት እና ልፋት እሄን የመሰለ ውብ መስጂድ በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ገንብቶ ለዚህ አብቅተውታል።ኡስታዝ ሳዳት ከማል አላህ መልካም ሰራህን ሁሉ ይቀበልህ ፣ አላህ በዱንያም በአኼራ ደረጃህን ከፍ ያድርግልህ ፣ በስራህም ኢኽላስን ይወፍቅህ ደስታህ ደስታችን ነው።አላህ ይጠብቅህ ኡስታዙና ።እኔም የዛሬ ጁማዓ ሰላቴ በዚህ ውብ መስጂድ የአላህ እዝነት በሚል የኡስታዝ ሳዳት ከማል የኹጥባ ምክር ታድሜ ሰግጃለሁ።እናንተስ የት ሰገዳቹ ኹጥባውስ ስለምን ነበር ?
በተጨማሪም መስጂዱ አሁንም ከአንደኛ ፍሎር ጀምሮ ብዙ ያላለቁ ስራዎች ይቀሩታልና አሁንም የአቅማችንን ድጋፍ በማድረግ ከጎናቸው ልንቆም ይገባል።
የሑዘይፋ ኢብኑል የማን መስጂድ የባንክ አካውንት ቁጥሮች ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:1000680622543
አቢሲንያ ባንክ: 115183818
አዋሽ ባንክ: 01437999853200
ሒጅራ ባንክ: 1000034780001
ዘምዘም ባንክ: 0054754710301
ዳሸን ባንክ: 2959082956711
+251 911 678 186
✍ ሙሐመድ ኢብን ፈድሉ | 840 |
| 9 | ከኪታቦቻችን ጋር አደብ ያስፈልጋል !
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ
~ t.me/Darutewhide | 1 002 |
| 10 | የሸሪዓ ዝርዝር ነገር ያለው በነብዩ አፈፃፀም 【አነጋገር】 ውስጥ ነው !
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ
~ t.me/Darutewhide | 764 |
| 11 | https://youtu.be/2JAy4233cn0?si=5Hwj5hTYZ7vUdZpJ | 769 |
| 12 | ሰዎችን ማስደሰት የማይደረስበት ግብ ነው ! ከፊሉ ታስደስተዋለሁ ፣ ከፊሉ ታስከፋዋለሁ ።
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ
🎧~ t.me/Darutewhide | 874 |
| 13 | ذَمُّ قَســـــــــــــوةِ القَـــلب
وذِكرُ أسبابِها، وما تَزُولُ بِه
تَأليفُ الحافظ أبِــــــي الفَرَج:
عبدالرحمن ابن رَجَب الحَنبلي
المُتوفَّى سنة (٧٩٥ هـ) رحمه الله
#ዘሙ_ቀስወቲል_ቀልብ
የኢማም ኢብኑ ረጀብ አልሐንበሊ
በኡስታዝ ዐብዱ ረዛቅ አልባጂ | 1 060 |
| 14 | ወላጆችህን ለመዘየር ብለህ ሄደህ እዛ ከደረስክ ቦኃላ ቤተሰብ ናፍቆህ ሳለ አንተ ዙረት ብለህ ያላስፈላጊ ዙረት ለምን ትወጣለህ ?! ከዚህ የሄድክበት አላማ ቤተሰብ ለመዘየር ከሆነ ለምን ሲደረግ ነው ሌላ ቦታ ሚዞረው ፣ ልጅ እያለህ የተከባከቡህ ላይበቃ አሁንም አንተ ቁጭ ብለህ ጫትህን ስትቅም እናትህ ቡና ስታፈላ አይሰቀጥጥህም ?! ግላባጩ ለእህቶችም ይድረስ።
ከአንዳንድ ጭማሬዎች ጋር ምክር ለአረፋ ተጓዦች ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ነሲሃ የወሰደ | 1 731 |
| 15 | አጭር ምክር ለአረፋ ቤተሰብ ዚያራ ብላችሁ ወደ ክፍለሃገር ለምትሄዱ
🎙 በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ
t.me/SadatKemalAbuMeryem | 1 630 |
| 16 | ☹️☹️☹️🤩😜🥳😖☹️
የመጀመሪያው ፕሮግራም
📣 🥳🥳😣☹️☹️😭😏🤩
•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
🎤
ተ⭐️
ጀ⭐️
መ⭐️
ረ⭐️
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!
ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼
➘ ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘
https://t.me/tdarna_islam?livestream
https://t.me/tdarna_islam?livestream | 0 |
| 17 | ፕሮግራማችን ተጀምሯል ገባ
ገባ
በሉ
ሊንኩን ሼር አድርጉት ባረከላሁ ፊኩም
https://t.me/nikab_jilbab_group?videochat=eff3c4474bea86a6a3 | 0 |
| 18 | በነዚህ ውድ አስረቱ ቀናቶች የሚወዱዱ ስራዎች
ረሱል (صلى الله عليه وسلم) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قطُّ إلّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قطُّ إلّا بُشِّرَ، قيل: بالجنةِ؟ قال: نَعَمْ﴾
ድምፁን ከፍ አድርጎ ላኢላሀ ኢለላህ የሚል አንድም አይኖርም ብስራት የሚበሰር ቢሆን እንጂ። እንዲሁም አላሁ አክበር የሚል አንድም አይኖርም ብስራት የሚበሰር ቢሆን እንጂ። እንዲህ ተባሉ፦ ብስራቱ ጀነት ነውን? አዎን! አሉ።”
[ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 1621]
الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله 🔺لا إله إلا الله🔺
t.me/SadatKemalAbuMeryem | 2 026 |
| 19 | በነዚህ ውድ አስረቱ ቀናቶች የሚወዱዱ ስራዎች
ረሱል (صلى الله عليه وسلم) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قطُّ إلّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قطُّ إلّا بُشِّرَ، قيل: بالجنةِ؟ قال: نَعَمْ﴾
ድምፁን ከፈ አድረጎ ላኢላሀ ኢለላህ የሚል አንድም አይኖርም ብስራት የሚበስረ ቢሆን እንጂ። እንዲሁም አላሁ አክበረ የሚል የለም አንድም አይኖርም ብስራት የሚበሰረ ቢሆን እንጂ። እንዲህ ተባሉ፦ ብስራቱ ጀነት ነውን? አዎን! አሉ።”
[ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 1621]
الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله 🔺لا إله إلا الله🔺
t.me/SadatKemalAbuMeryem | 0 |
| 20 | ከጉራጌ ዞን አመራሮች መልካም ዜና‼
===================================
✍️ የዒደል-ዓድሃ (የዐረፋህ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ቤተሰቦቻቸው (ወደ ጉራጌ ዞን) ለሚጓዙ ወገኖቻችን በሙሉ....
በየዓመቱ በበዓል ጊዜ የሚፈጠረውን የትራንስፖርት እንግልት እና ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ለመፍታት፣ የጉራጌ ዞን አስተዳደር
ከፌደራል ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ጋር በመቀናጀት ልዩ አማራጭ የባስ ትራንስፖርት አገልግሎት
አዘጋጅቷል።
የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ የሕያ ሱልጧን እንደገለጹት፤ ከፊታችን ግንቦት 16 / 2018 E.C. ጀምሮ ተጓዦች ባሶቹን በአዲስ አበባ በሚከተሉት ቦታዎች በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ፦
✔ አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው ቦታዎች፦
🚌 በአየር ጤና፣
🚌 በሉካንዳ፣
🚌 በየሺ ደበሌ፣
🚌 በካራቆሬ፣
🚌 በቄራ፣
🚌 በጀሞ፣
🚌 በቤተል፣
🚌 በዓለም ባንክ፣
🚌 በዘነበወርቅ፣
🚌 በሎሚ ሜዳ፣
🚌 በላምበረት እና፣
🚌 በሁለቱ መነሀሪያዎች (አውቶቡስ ተራ እና ቃሊቲ) | 1 202 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
