uk
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Відкрити в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 380 підписників, посідаючи 5 579 місце в категорії Релігія і духовність та 2 192 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 380 підписників.

За останніми даними від 08 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 38, а за останні 24 години на 2, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 22.59%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 9.42% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 476 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 449 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 20.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 09 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

15 380
Підписники
+224 години
-87 днів
+3830 день
Архів дописів
እንኳን ለቅድሱ ጊዮርጊስ ስባረ ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕ
+4
እንኳን ለቅድሱ ጊዮርጊስ ስባረ ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ ፠ በጥር 18 ከዋይዜማው ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ አብያተ ክርስቲያናት ባሉበት በሙሉ የሚቆመውን ሥርዐተ ማኅሌት እነሆ ብለናል፡፡ ፠ ፨ ፠ ወረቦቹን በድምፅ ከፈለጉ በቴሌግራም ገጻችን ያገኛሉ፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የሐረርና ጅግጅጋ ሊቀ ጳጳስ) ከጥር 10-13/2012 ዓ.ም. በሃገረ ስብከታቸው ርኵሳን መናፍስት ባደረባቸው ሰዎች የተፈጸመውን ግፍ እውነታውን ማንንም ሳይፈሩ ይግባኝ ለክርስቶስ፤ እንዲሁም ለኢትዮጵያውያን ሕዝብና ለመንግሥት ሁሉ አድርሰዋል፡፡ ፠ የችግሩ መንሥኤም የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ፖሊስ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ፠ ንቃሕ መዋቲ፤ አንተ የተኛህ ንቃ !!!

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት እጅግ በጣም የሚያስደስቱና የሚያስገርሙ ክስተቶች፡፡ ፎቶዎቹ፤ ርግብ በደብረ ሰላም አገልግሎት ለሁሉም አባትና ልጅ (ቄስና ዲያቆን) በደብረ ዘይት ባሕረ ጥምቀቱ ላይ የወረደው
+6
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት እጅግ በጣም የሚያስደስቱና የሚያስገርሙ ክስተቶች፡፡ ፎቶዎቹ፤ ርግብ በደብረ ሰላም አገልግሎት ለሁሉም አባትና ልጅ (ቄስና ዲያቆን) በደብረ ዘይት ባሕረ ጥምቀቱ ላይ የወረደው ቀስተ ደመና ታቦታት ሲሰነባበቱ ፈረንጅ ጥምቀትን ሲያከብር በፈረስ ጥምቀትን ያጀቡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ሰበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ሕይወትና የደ/ነጐድጓድ ፍቊረ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት በጋራ የአጫብር ወረብ ሲያቀርቡ፡፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https:/
+1
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ሰበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ሕይወትና የደ/ነጐድጓድ ፍቊረ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት በጋራ የአጫብር ወረብ ሲያቀርቡ፡፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ተረኞች በታዕካ ነገሥት በኣታ ለማርያም፤ ከጃንሜዳ እስከ ገዳሟ ድረስ፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-
+9
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ተረኞች በታዕካ ነገሥት በኣታ ለማርያም፤ ከጃንሜዳ እስከ ገዳሟ ድረስ፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በተለያዩ ቦታዎች፤ ፎቶዎቹ፤ ጥምቀተ ባሕሮቹ ሲባረኩ፤ ሕዝቡ ከመብዛቱ የተነሣ በፈረስ ጭምር ሰልፉ የሚስተባበረው የጃንሆይ ሜዳ ጥምቀት በዓል፤ ጥምቀትን የውጭ ሃገር ዜጎች በ
+7
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በተለያዩ ቦታዎች፤ ፎቶዎቹ፤ ጥምቀተ ባሕሮቹ ሲባረኩ፤ ሕዝቡ ከመብዛቱ የተነሣ በፈረስ ጭምር ሰልፉ የሚስተባበረው የጃንሆይ ሜዳ ጥምቀት በዓል፤ ጥምቀትን የውጭ ሃገር ዜጎች በሃገራችን ጥምቀት በዋሽንግተን ዲሲ ጥምቀት በጅግጅጋ ጥምቀት በአሥመራ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፯፡፡ #ዐርብ_ጥር_15፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተና
#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፯፡፡ #ዐርብ_ጥር_15፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተናዎችን እንዴት አድርገን ድል እናድርጋቸው፤ …. ……እንዳያመልጣችሁ፤ በሌሎችም ርዕሶች ዙሪያ በብዙ ጕባኤያት ላይ ያልተዳሰሱ ርዕሶች የሚዳሰሱበት ጕባኤ ስለሆነ እንዳያመልጣችሁ፤ #ደግመን_እንላለን_ይህ_ትምህርት_በፍጹም_እንዳያመልጣችሁ!!!!! ለተከታታይ ሳምንታት፤ ትምህርቱ ተከታታይነት ስላለው መቅረትና ማርፈድ አይመከርም!!፡፡ (፻፶፮ኛ ሳምንት የዐርብ ጕባኤ) #ዐርብ_ጥር_፲፭፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት አሁንም በድጋሚ እንላለን ለሕይወታችን ወሳኝና በብዙ የትምህርት ጕባኤያት ላይ የማይዳሰሱ ትምህርቶች ስለሆኑ እንዳያመልጣችሁ!!!! የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem