es
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Ir al canal en Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

El canal Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 380 suscriptores, ocupando la posición 5 579 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 192 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 380 suscriptores.

Según los últimos datos del 08 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 38, y en las últimas 24 horas de 2, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 22.59%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 9.42% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 476 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 449 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 20.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 09 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 380
Suscriptores
+224 horas
-87 días
+3830 días
Archivo de publicaciones
እንኳን ለቅድሱ ጊዮርጊስ ስባረ ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕ
+4
እንኳን ለቅድሱ ጊዮርጊስ ስባረ ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ ፠ በጥር 18 ከዋይዜማው ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ አብያተ ክርስቲያናት ባሉበት በሙሉ የሚቆመውን ሥርዐተ ማኅሌት እነሆ ብለናል፡፡ ፠ ፨ ፠ ወረቦቹን በድምፅ ከፈለጉ በቴሌግራም ገጻችን ያገኛሉ፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የሐረርና ጅግጅጋ ሊቀ ጳጳስ) ከጥር 10-13/2012 ዓ.ም. በሃገረ ስብከታቸው ርኵሳን መናፍስት ባደረባቸው ሰዎች የተፈጸመውን ግፍ እውነታውን ማንንም ሳይፈሩ ይግባኝ ለክርስቶስ፤ እንዲሁም ለኢትዮጵያውያን ሕዝብና ለመንግሥት ሁሉ አድርሰዋል፡፡ ፠ የችግሩ መንሥኤም የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ፖሊስ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ፠ ንቃሕ መዋቲ፤ አንተ የተኛህ ንቃ !!!

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት እጅግ በጣም የሚያስደስቱና የሚያስገርሙ ክስተቶች፡፡ ፎቶዎቹ፤ ርግብ በደብረ ሰላም አገልግሎት ለሁሉም አባትና ልጅ (ቄስና ዲያቆን) በደብረ ዘይት ባሕረ ጥምቀቱ ላይ የወረደው
+6
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት እጅግ በጣም የሚያስደስቱና የሚያስገርሙ ክስተቶች፡፡ ፎቶዎቹ፤ ርግብ በደብረ ሰላም አገልግሎት ለሁሉም አባትና ልጅ (ቄስና ዲያቆን) በደብረ ዘይት ባሕረ ጥምቀቱ ላይ የወረደው ቀስተ ደመና ታቦታት ሲሰነባበቱ ፈረንጅ ጥምቀትን ሲያከብር በፈረስ ጥምቀትን ያጀቡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ሰበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ሕይወትና የደ/ነጐድጓድ ፍቊረ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት በጋራ የአጫብር ወረብ ሲያቀርቡ፡፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https:/
+1
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ሰበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ሕይወትና የደ/ነጐድጓድ ፍቊረ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት በጋራ የአጫብር ወረብ ሲያቀርቡ፡፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በተለያዩ ቦታዎች፤ ፎቶዎቹ፤ ጥምቀተ ባሕሮቹ ሲባረኩ፤ ሕዝቡ ከመብዛቱ የተነሣ በፈረስ ጭምር ሰልፉ የሚስተባበረው የጃንሆይ ሜዳ ጥምቀት በዓል፤ ጥምቀትን የውጭ ሃገር ዜጎች በ
+7
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በተለያዩ ቦታዎች፤ ፎቶዎቹ፤ ጥምቀተ ባሕሮቹ ሲባረኩ፤ ሕዝቡ ከመብዛቱ የተነሣ በፈረስ ጭምር ሰልፉ የሚስተባበረው የጃንሆይ ሜዳ ጥምቀት በዓል፤ ጥምቀትን የውጭ ሃገር ዜጎች በሃገራችን ጥምቀት በዋሽንግተን ዲሲ ጥምቀት በጅግጅጋ ጥምቀት በአሥመራ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፯፡፡ #ዐርብ_ጥር_15፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተና
#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፯፡፡ #ዐርብ_ጥር_15፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተናዎችን እንዴት አድርገን ድል እናድርጋቸው፤ …. ……እንዳያመልጣችሁ፤ በሌሎችም ርዕሶች ዙሪያ በብዙ ጕባኤያት ላይ ያልተዳሰሱ ርዕሶች የሚዳሰሱበት ጕባኤ ስለሆነ እንዳያመልጣችሁ፤ #ደግመን_እንላለን_ይህ_ትምህርት_በፍጹም_እንዳያመልጣችሁ!!!!! ለተከታታይ ሳምንታት፤ ትምህርቱ ተከታታይነት ስላለው መቅረትና ማርፈድ አይመከርም!!፡፡ (፻፶፮ኛ ሳምንት የዐርብ ጕባኤ) #ዐርብ_ጥር_፲፭፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት አሁንም በድጋሚ እንላለን ለሕይወታችን ወሳኝና በብዙ የትምህርት ጕባኤያት ላይ የማይዳሰሱ ትምህርቶች ስለሆኑ እንዳያመልጣችሁ!!!! የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem