uz
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Kanalga Telegram’da o‘tish

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት analitikasi

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 15 380 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 5 579-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 192-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 15 380 obunachiga ega bo‘ldi.

08 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 38 ga, so‘nggi 24 soatda esa 2 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 22.59% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 9.42% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 3 476 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 449 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 20 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 09 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

15 380
Obunachilar
+224 soatlar
-87 kunlar
+3830 kunlar
Postlar arxiv
እንኳን ለቅድሱ ጊዮርጊስ ስባረ ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕ
+4
እንኳን ለቅድሱ ጊዮርጊስ ስባረ ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ ፠ በጥር 18 ከዋይዜማው ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ አብያተ ክርስቲያናት ባሉበት በሙሉ የሚቆመውን ሥርዐተ ማኅሌት እነሆ ብለናል፡፡ ፠ ፨ ፠ ወረቦቹን በድምፅ ከፈለጉ በቴሌግራም ገጻችን ያገኛሉ፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የሐረርና ጅግጅጋ ሊቀ ጳጳስ) ከጥር 10-13/2012 ዓ.ም. በሃገረ ስብከታቸው ርኵሳን መናፍስት ባደረባቸው ሰዎች የተፈጸመውን ግፍ እውነታውን ማንንም ሳይፈሩ ይግባኝ ለክርስቶስ፤ እንዲሁም ለኢትዮጵያውያን ሕዝብና ለመንግሥት ሁሉ አድርሰዋል፡፡ ፠ የችግሩ መንሥኤም የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ፖሊስ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ፠ ንቃሕ መዋቲ፤ አንተ የተኛህ ንቃ !!!

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት እጅግ በጣም የሚያስደስቱና የሚያስገርሙ ክስተቶች፡፡ ፎቶዎቹ፤ ርግብ በደብረ ሰላም አገልግሎት ለሁሉም አባትና ልጅ (ቄስና ዲያቆን) በደብረ ዘይት ባሕረ ጥምቀቱ ላይ የወረደው
+6
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት እጅግ በጣም የሚያስደስቱና የሚያስገርሙ ክስተቶች፡፡ ፎቶዎቹ፤ ርግብ በደብረ ሰላም አገልግሎት ለሁሉም አባትና ልጅ (ቄስና ዲያቆን) በደብረ ዘይት ባሕረ ጥምቀቱ ላይ የወረደው ቀስተ ደመና ታቦታት ሲሰነባበቱ ፈረንጅ ጥምቀትን ሲያከብር በፈረስ ጥምቀትን ያጀቡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ሰበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ሕይወትና የደ/ነጐድጓድ ፍቊረ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት በጋራ የአጫብር ወረብ ሲያቀርቡ፡፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https:/
+1
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በጃንሆይ ሜዳ ሰበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ሕይወትና የደ/ነጐድጓድ ፍቊረ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት በጋራ የአጫብር ወረብ ሲያቀርቡ፡፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በተለያዩ ቦታዎች፤ ፎቶዎቹ፤ ጥምቀተ ባሕሮቹ ሲባረኩ፤ ሕዝቡ ከመብዛቱ የተነሣ በፈረስ ጭምር ሰልፉ የሚስተባበረው የጃንሆይ ሜዳ ጥምቀት በዓል፤ ጥምቀትን የውጭ ሃገር ዜጎች በ
+7
የ2012 ዓ.ም. ጥምቀት በተለያዩ ቦታዎች፤ ፎቶዎቹ፤ ጥምቀተ ባሕሮቹ ሲባረኩ፤ ሕዝቡ ከመብዛቱ የተነሣ በፈረስ ጭምር ሰልፉ የሚስተባበረው የጃንሆይ ሜዳ ጥምቀት በዓል፤ ጥምቀትን የውጭ ሃገር ዜጎች በሃገራችን ጥምቀት በዋሽንግተን ዲሲ ጥምቀት በጅግጅጋ ጥምቀት በአሥመራ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፯፡፡ #ዐርብ_ጥር_15፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተና
#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፯፡፡ #ዐርብ_ጥር_15፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተናዎችን እንዴት አድርገን ድል እናድርጋቸው፤ …. ……እንዳያመልጣችሁ፤ በሌሎችም ርዕሶች ዙሪያ በብዙ ጕባኤያት ላይ ያልተዳሰሱ ርዕሶች የሚዳሰሱበት ጕባኤ ስለሆነ እንዳያመልጣችሁ፤ #ደግመን_እንላለን_ይህ_ትምህርት_በፍጹም_እንዳያመልጣችሁ!!!!! ለተከታታይ ሳምንታት፤ ትምህርቱ ተከታታይነት ስላለው መቅረትና ማርፈድ አይመከርም!!፡፡ (፻፶፮ኛ ሳምንት የዐርብ ጕባኤ) #ዐርብ_ጥር_፲፭፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት አሁንም በድጋሚ እንላለን ለሕይወታችን ወሳኝና በብዙ የትምህርት ጕባኤያት ላይ የማይዳሰሱ ትምህርቶች ስለሆኑ እንዳያመልጣችሁ!!!! የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem