uk
Feedback
Benishangul Gumuz Education Bureau

Benishangul Gumuz Education Bureau

Відкрити в Telegram

ይህ ቻናል የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን ከክልል እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Показати більше
7 037
Підписники
+624 години
+867 днів
+1 20530 день

Триває завантаження даних...

Залучення підписників
серпень '26
серпень '26
+1 270
в 4 каналах
липень '26
+443
в 1 каналах
Get PRO
червень '26
+98
в 2 каналах
Get PRO
травень '26
+56
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+90
в 0 каналах
Get PRO
березень '26
+182
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+51
в 1 каналах
Get PRO
січень '26
+50
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+277
в 2 каналах
Get PRO
листопад '25
+200
в 2 каналах
Get PRO
жовтень '25
+313
в 4 каналах
Get PRO
вересень '25
+437
в 2 каналах
Get PRO
серпень '25
+126
в 2 каналах
Get PRO
липень '25
+139
в 2 каналах
Get PRO
червень '25
+119
в 2 каналах
Get PRO
травень '25
+152
в 1 каналах
Get PRO
квітень '25
+128
в 1 каналах
Get PRO
березень '25
+118
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+72
в 2 каналах
Get PRO
січень '25
+136
в 4 каналах
Get PRO
грудень '24
+154
в 2 каналах
Get PRO
листопад '24
+183
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '24
+278
в 1 каналах
Get PRO
вересень '24
+154
в 2 каналах
Get PRO
серпень '24
+157
в 2 каналах
Get PRO
липень '24
+182
в 3 каналах
Get PRO
червень '24
+204
в 2 каналах
Get PRO
травень '24
+411
в 3 каналах
Get PRO
квітень '24
+173
в 2 каналах
Get PRO
березень '24
+114
в 1 каналах
Get PRO
лютий '24
+138
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+173
в 2 каналах
Get PRO
грудень '23
+148
в 2 каналах
Get PRO
листопад '23
+151
в 2 каналах
Get PRO
жовтень '23
+245
в 2 каналах
Get PRO
вересень '23
+135
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+119
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+91
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+73
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+89
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+109
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+236
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+1 539
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
31 серпня+11
30 серпня+8
29 серпня+10
28 серпня+6
27 серпня+23
26 серпня+16
25 серпня+24
24 серпня+16
23 серпня+23
22 серпня0
21 серпня+2
20 серпня+11
19 серпня+5
18 серпня+17
17 серпня+20
16 серпня+44
15 серпня+36
14 серпня+77
13 серпня+97
12 серпня+188
11 серпня+159
10 серпня+14
09 серпня+19
08 серпня+19
07 серпня+29
06 серпня+39
05 серпня+88
04 серпня+166
03 серпня+89
02 серпня+11
01 серпня+3
Дописи каналу
photo content
+1

2
ትምህርት የዕድሜ ገደብ የለውም። 320 ነጥብ ያመጡት ቄስ ሰይፉ ተስፋይ ! " ትምህርት ፍላጎትና ተነሳሽነት ካለ ዕድሜ አይገድበውም " የሚለውን እውነታ በተግባር ያሳዩት ቄስ ሰይፉ ተስፋይ፣ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 320 ነጥብ በማምጣት ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት ከሚጠባበቁ ተፈታኞች መካከል ተጠቃሽ ሆነዋል። ቄስ ሰይፉ ተስፋይ በትግራይ ክልል፣ ደቡባዊ ዞን፣ ሰለዋ ወረዳ፣ ደጀን ቀበሌ፣ ግራዛፎ መንደር ነዋሪ ናቸው። የ66 ዕድሜ ባለፀጋው ቄስ ሰይፉ፣ በሰለዋ ከተማ በሚገኘው የአንበሳ ባንክ የጥበቃ ሠራተኛ በመሆን እየሰሩ ነው። ከሥራቸው ጎን ለጎን ግን ትምህርታቸውን በመቀጠል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ለመፈተን ችለዋል። በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል ፈተናቸውን ከወሰዱ 29 ሺህ ተፈታኞች መካከል ቄስ ሰይፉም አንዱ ሲሆኑ፣ 320 ነጥብ በማምጣት የማለፊያ ውጤት ካመጡ 3,146 ተፈታኞች መካከል አንዱ ናቸው። የቄስ ሰይፉ ውጤት በማህበራዊ ሚዲያ ትኩረት ያገኘ ሲሆን የሚሰሩበት ባንክም በተሳካላቸው ውጤት በመደሰት ማበረታቻ አበርክቶላቸዋል። ባንኩ ምን አለ ? 1. ወደ ዩንቨርስቲ ለመግባት እና ለመማር የሚያስፈልጋቸው ማንኛውም ወጪ የዩንቨርስቲ ቆይታቸው እስከሚያጠናቅቁ ድረስ ሙሉ ወጪያቸውን ባንኩ ይሸፍንላችዋል። 2. ወደ ዩንቨርስቲ ከገቡበት ወር ጀምሮ አሁን የሚከፈላቸ ወርሃዊ ደመወዝ ሙሉ በሙሉ በየወሩ ለቤተሰቦቻቸው እንዲከፈል ይደረጋል። 3. የዩንቨርስቲ ትምህርታቸው ካጠናቀቁ በኋላ ባንኩ በተገቢው የስራ ዘርፍ በመመደብ በቋሚነት ቀጥሮ የሚያሰራቸው እንደሚሆን ባንኩ አሳውቋል። የቄስ ሰይፉ ታሪክ ትምህርት ለመማር ዕድሜ፣ ሥራ ወይም ሌላ ሁኔታ እንቅፋት እንዳልሆነ፣ ፍላጎትና ተነሳሽነት ካለ ሰው የፈለገውን ግብ ለማሳካት እንደሚችል ያሳያል። ቄስ ሰይፉ ባለትዳርና የ6 ልጆች አባት ናቸው። ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ/ም tikvahethiopia
1 022
3
ትምህርት ቤታቸውን ፤ ባለውለታ የቀለም ቤታቸውን እያደሱ ነው።👏👏👉 በማኦ እና ኮሞ ልዩ ወረዳ በሾሾር ቡቱጅ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በበጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ለ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን+5
ትምህርት ቤታቸውን ፤ ባለውለታ የቀለም ቤታቸውን እያደሱ ነው።👏👏👉 በማኦ እና ኮሞ ልዩ ወረዳ በሾሾር ቡቱጅ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በበጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ለ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን ለተማሪዎች ምቹ የት/ቤት አካባቢ ለመፍጠር የመማሪያ ክፍል እድሳት በማድረግ የማስዋብ ስራ ተሰርቷል። እናመሰግናለን!!
1 420
4
+9
Немає тексту...
1 558
5
Немає тексту...
1 356
6
የቢሮው የሴቶች ክንፍ በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተለያዩ ድጋፎችን አድርጓል ----------- ----------------- ----------------- ----------- (ነሃሴ 22/2018 ዓ.ም ፤ አሶሳ) በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የቢሮው የሴቶች ክንፍ ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቀስና በቢሮው የገቢ መጠናቸው አነስተኛ ለሆኑ ሰራተኞችም የንጽህና መጠበቂያና አልባሳትን ድጋፍ አድርጓል፡፡ ወ/ሮ ሄዋን ታረቀኝ በቢሮው የንብ/አስ/ ቡድን መሪና በቢሮው የሴቶች ክንፍ አስተባባሪ ሲሆን በዛሬውም ዕለት የ2019 ዓ.ም የስራ ዕቅድ ፤ በዓመቱ የተከናወኑ ስራዎችንም ለተሳታፊዎች በሰነድ አቅርበዋል፡፡ የክልሉ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪ ወ/ሮ አዳነች የክልሉ ትምህርት ቢሮ የሴቶች ክንፍ በክልሉ ካሉት ሴክተሮች ቀዳሚ መሆኑን ገልጸው ፤ ይህን ስራ በቀጣይ ዓመትም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ የዓመቱን ዕቅድ አስመልክቶም የቢሮው ሴት ሠራተኞች ውይይት አድርገዋል፡፡
1 291
7
ኤስ.አይ.ኤል- ኢትዮጲያ የመማሪያ ቀሳቁስ ድጋፍ አደረገ --------- ----------- ------------ --------- (ነሃሴ 22/2018 ዓ.ም ፤ አሶሳ) ኤስ.አይ.ኤል- ኢትዮጲያ መንግስ+3
ኤስ.አይ.ኤል- ኢትዮጲያ የመማሪያ ቀሳቁስ ድጋፍ አደረገ ---------   -----------   ------------  --------- (ነሃሴ 22/2018 ዓ.ም ፤ አሶሳ) ኤስ.አይ.ኤል- ኢትዮጲያ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ለተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት የሚውል የመማሪያ ቀሳቁስ ለቢሮው አስረክቧል፡፡ የቢሮው የስርዓተ-ትምህርትና የትምህርት ተቋማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ መሀመድ ኡስማንም ድርጅቱ ላደረገው ድጋፍ አመስግነው ፤ ሌሎችም ተመሳሳይ ድጋፎችን እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡   በክልሉ የድርጅቱ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ፍቃዱ ዴሬሳ ድርጅታቸው በክልሉ የአፍ መፍቻ ቋንቋዎችን ማበልጽግና መማር ማስተማሩን ላይ በዋናነት ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ድርጅት መሆኑን ገልጸው እንዲህ ያሉ ድጋፎችንም ሲያደርግ መቆየጡን ጠቅሰዋል፡፡   ድርጅታቸው 1000 ደብተር ፣ 1000 እርሳስና 1000 እስክሪፕቶ ለቢሮው በዛሬለው ዕለት አስረክቧል፡፡
1 219
8
የሀዘን መግለጫ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፍ መፍቻ ቋንቋዎችን የትምህርት ቋንቋ ለማድረግ የተለያዩ ጥናቶች በማካሄድ ብሎም ከፊደል ቀረጻ ጀምሮ አሁን ላይ ለደረሱበት ደረጃ ትልቅ አብረክቶ ያደረጉት
የሀዘን መግለጫ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፍ መፍቻ ቋንቋዎችን የትምህርት ቋንቋ ለማድረግ የተለያዩ ጥናቶች በማካሄድ ብሎም ከፊደል ቀረጻ ጀምሮ አሁን ላይ ለደረሱበት ደረጃ ትልቅ አብረክቶ ያደረጉትን አቶ አንድርያስ ኒውዶርፍ ህልፈተ ሕይዎት የቢሮው የስራ ሃላፊዎችና ሠራተኞች የተሰማንን ልባዊ ሀዘን እንገልጻለን፡፡ አቶ እንድሪያስ ከ1994 ዓ.ም እስከ 2008 ዓ.ም ድረስ በክልላችን የብዝሃ ቋንቋ ትምህርት ፕሮጀክት አስተባባሪ በመሆን በትጋት አገልግለዋል። በቆይታቸውም ፡- የቤኒሻንጉለኛ ፣ የጉሙዘኛ ፣ የሺናሽኛ ፣ የማኦኛ ፣ የኮሞኛ እና የጎማ ቋንቋዎችን ከፊደል ቀረጻ እስከ ጥናቶችን በማካሄድ የትምህርት ቋንቋ እንዲሆኑ አስችለዋል፡፡ የሙከራ መጽሐፍትን ፣ ልዩ ልዩ መዝገበ ቃላትንና አጋዥ የመማሪያ ቁሳቁሶችን አንዲሁ አዘጋጅተው ለክልሉ አበርክተዋል፡፡ ለመምህራን ሰፊ ስልጠና በመስጠትና የህጻናትን የአፍ መፍቻ ቋንቋ ትምህርት መሠረትን በማጠናከር የማይረሳ ታሪካዊ አሻራ አስቀምጠዋል ፤ ይሄንን ቢሮውና ክልሉ መቼም አይዘነጋውም፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮም ለአቶ እንድሪያስ ባለቤት ፣ ለሶስቱ ልጆቻቸው ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የትምህርት ማህበረሰብ መጽናናትን እንመኛለን፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ነሃሴ 22/2018 ዓ.ም አሶሳ
1 261
9
+9
Немає тексту...
1 606
10
ትምህርት ቤቶችን ማካታትን አስመልክቶ ምክክር ተካሄደ ---------------- --------------- ------------------- (ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም ፤ አሶሳ) ፕላን ኢንተርናሽናል ድርጅት በቤኒሻንጉል- ጉሙዝ ክልል በዑራ ወረዳ በአቁዳ የስደተኞች መጠሊያ ጣቢያና በስደተኛ ተቀባይ ህብረተሰብ የሚገኙ የትምህርት ተቋማትን ወደ መንግስት ማካታትን አስመልክቶ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በዚህ መድረክ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የስራ ሃላፊዎች ፣ RRS ተወካዮቾ ፣ UNHCR ተወካዮች ፣ የዑራ ወረዳ ትምህርት የስራ ሃላፊዎች ፣ ባለሙያዎችና መምህራን ተሳታፊ ሆነዋል። መድረኩን በይፋ የከፈቱት በክልሉ ትምህርት ቢሮ የትምህርት ፕሮግራሞች ዘርፍ ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ በሺር አብዱራሂም ፕላን ኢንተርናሽናል በክልሉ በስደተኞች መጠለያ ጣቢያና ስደተኛ ተቀባይ ህብረተሰብ ከትምህርት ስራዎች ጋር በተያያዘ እያደረገ ያለውን ድጋፍ የሚበረታታና የሚደገፍ መሆኑን ጠቅሰው ፤ የትምህርት ተቋማት ወደ መንግስት በማዘዋወር ስደተኞችን ጨምሮ ሁሉንም ዜጎች እኩል አገልግሎት ለመስጠት በሚቻልበት ሂደት ቢሮው ሃላፊነቱን ይወጣል ብለዋል። በዚህም ሂደት ትምህርት ቤቶችን ወደ መንግስት በማካተትና ከተካተቱም በኋላ የትምህርት ልማት አጋሮች እንደየትኛውም ጊዜ ድጋፋቸው መቀጠል አለበት ብለዋል። አቶ ይትባረክ በድርጅቱ የትምህርት ፕሮግራም ሃላፊ ሲሆኑ ድርጅቱ በአቁዳ ስደተኞችና ስደተኛ ተቀባይ ህብረተሰብ ሲያከናውናቸው የቆየውን የትምህርት ስራዎች ለውይይት መነሻ ሰነድ አቅርበዋል። በትምህርት መሠረት ልማት ፣ የትምህርት ግብዓት አቅርቦት ፣ የመማር ማስተማር ስራዎችን የሚያሻሽሉ ስልጠናዎች ፣ የትምህርት በአደጋ ጊዜና መሠል ስራዎች ተከናውነዋል ሲሉ አቶ ይትባረክ ገልፀዋል። እነኚህንና መሠል ስራዎች በቀጣይ በድርጅቱ ድጋፍ እንደሚቀጥሉና ትምህርት ቤቶች የማካተት ፕሮግራም አስመልክቶ ከተሳታፊዎች ጋር ውይይት ተደርጓል። ዘገባው የቢሮው ኮሙኒኬሽን ክፍል ነው።
1 562
11
+6
Немає тексту...
2 004
12
በመንጌ ወረዳ የመንጌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 👏👏👏👏 በርቱልን ፤ ተማሪዎች ላይ አበክረን ከሰራን ውጤት ይመጣል።
1 795
13
ከቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል እስከአሁን ባለን መረጃ ከሆሞሻ ፋሮ ፋዎንዴሽን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ረያን አሰፋ ከሴቶች 493.17 (Natural Science student from Homosha
ከቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል እስከአሁን ባለን መረጃ ከሆሞሻ ፋሮ ፋዎንዴሽን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ረያን አሰፋ ከሴቶች 493.17 (Natural Science student from Homosha) ውጤት አስመዝግባለች፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮም ለተማሪ ረያን አሰፋ ፣ ለወላጆቹና ለትምህርት ቤቱ የአንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
2 029
14
ከቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል እስከአሁን ባለን መረጃ ከወንበራ ወረዳ ደብረ-ዘይት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ሙሉዓለም አምሳሉ 554.41 ውጤት አምጥቷል፡፡
ከቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል እስከአሁን ባለን መረጃ ከወንበራ ወረዳ ደብረ-ዘይት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ሙሉዓለም አምሳሉ 554.41 ውጤት አምጥቷል፡፡
2 074
15
የተከተልነው ስልት ፍሬ አፍርቷል የወረዳው ት/ጽ/ቤት 👏👏👏 የማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በቶንጎ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከሶስት ትምህርት ቤቶች የተሻለ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች ወደ አንድ ማዕከል በማምጣት በተለየ ሁኔታ በትምህርት ቤቱ በማሳደርና ተገቢውን ትምህርትና ድጋፍ ሲደረግላቸው ከነበሩት ተማሪዎች ስድስት ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የመግቢያ ውጤት አምጥተዋል። ይሄ አብነታዊ ተግባር ውጤት ታይቶበታል ፤ ለሌሎችም ተሞክሮ ይሆናል። የወረዳው ትምህርት ጽህፈት ቤት ለዚህ ሴኬት ትልቁን ምስጋና መምህራን ቢሆኑም የወረዳው መስተዳድርና እገዛ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርቧል። ይሄን ተግባር በቀጣይም ለማስቀጠል ይበልጥ እንደሚተጋ ጽ/ቤቱ አስታውቋል ። ያለፉ የተማሪዎች ቁጥርም ከዚህ በላይ ከፍ ሊል ይችላል ተብሏል።
2 216
16
+5
Немає тексту...
2 159
17
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
2 431
18
+1
Немає тексту...
2 100
19
+1
Немає тексту...
2 188
20
591.6 ከ600 ውጤት በ2018 የ12ኛ ክፍል በሀገር አቀፍ 1ኛ ደረጃን ያገኘው ተማሪ **** ትምህርት የሀገር ተስፋ፣ የትውልድ መገንቢያ እና የነገዋ ኢትዮጵያ ጽኑ መሠረት በመሆኑ በፅናትና በትጋት ለተሰራ ሥራ ሁልጊዜም አመርቂ ዋጋን ይሰጣል። በቅርቡ የትምህርት ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትም የዚህን እውነት በግልጽ ያሳየና የብዙዎችን ልብ በኩራት የሞላ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኗል። በዚህም መሠረት በሁለቱም የትምህርት ዘርፎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛውን ውጤት በማስመዝገብ የሀገርና የወላጆቻቸው አንገት ቀና ያሰደረጉ የኦሮሚያ ክልል ኮከብ ተማሪዎች የድል አክሊልን ተቀዳጅተዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሰጡት መግለጫ በኦሮሚያ ልማት ማህበር የአዳማ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃለል ግርማ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 591.6 ውጤት በመመዝገብ የዓመቱ የሀገር አቀፍ አንደኛ ደረጃን ከፍ ባለ ባለቤትነት አስመዝግቧል። ተማሪ ጃለል ያሳየው ይህ ድንቅ ብቃት ለዓመታት ያደረገውን የማያቋርጥ ጥናት፣ የትምህርት ቤቱን የተሟላ አሰራር እና የመምህራኑን ቅን ድጋፍ ያንፀባረቀ ትልቅ የድል ምዕራፍ ነው። በተመሳሳይ መልኩ በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የላቀ ውጤት በማስመዝገብ የሀገራችን ኩራት የሆነው ተማሪ ሳዳም አብዱላዚዝ ኡመር ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 576.25 ውጤት በማስመዝገብ በዘርፉ ቀዳሚ መሆን ችሏል። ሁለቱ ተማሪዎች በፈተናው ወቅት ያሳዩት ልዩ ዲሲፕሊን እና ጠንካራ የትጋት መንፈስ፣ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ጥራት ምን ያህል አመርቂ ውጤት እንደሚያስገኝ በግልጽ ያሳየና ለሌሎች ተማሪዎችም ትልቅ አርአያ የሚሆን አፈጻጸም ነው። እነዚህ አብሪ ከዋክብት ያስመዘገቡት ድል የራሳቸውና የቤተሰቦቻቸው ውድ ድካም ፍሬ ብቻ ሳይሆን፣ አጠቃላይ የትምህርት ተቋማትና መምህራን ለትውልድ ግንባታ የሚያደርጉት የማያቋርጥ ጥረት ማሳያ ነው። "በጥንካሬና በቁርጠኝነት ከተሰራ የማይደፈር ከፍታ የለም" የሚለውን እውነት ለቀጣይ ትውልድ በተግባር ያስመሰከሩት ተማሪ ጃለል ግርማ እና ተማሪ ሳዳም አብዱላዚዝ ኡመር፣ ለሀገራቸው የሰጡት ታላቅ ኩራት በቀጣይም የሚታወስ ይሆናል። ለሁለቱ ድንቅ ተማሪዎች ወደፊት ለሚኖራቸው የከፍተኛ ትምህርት ሕይወት መልካም ምኞታችንን እንመኛለን። በሐይማኖት ከበደ Via EBC #EthiopianEducation #Grade12Results #TopStudents #OromiaBoardingSchools #AcademicExcellence
2 164