Benishangul Gumuz Education Bureau
Open in Telegram
ይህ ቻናል የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን ከክልል እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡
Show more5 820
Subscribers
+1824 hours
+747 days
+34930 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+427
in 1 channels
June '26
+98
in 2 channels
Get PRO
May '26
+56
in 0 channels
Get PRO
April '26
+90
in 0 channels
Get PRO
March '26
+182
in 0 channels
Get PRO
February '26
+51
in 1 channels
Get PRO
January '26
+50
in 0 channels
Get PRO
December '25
+277
in 2 channels
Get PRO
November '25
+200
in 2 channels
Get PRO
October '25
+313
in 4 channels
Get PRO
September '25
+437
in 2 channels
Get PRO
August '25
+126
in 2 channels
Get PRO
July '25
+139
in 2 channels
Get PRO
June '25
+119
in 2 channels
Get PRO
May '25
+152
in 1 channels
Get PRO
April '25
+128
in 1 channels
Get PRO
March '25
+118
in 0 channels
Get PRO
February '25
+72
in 2 channels
Get PRO
January '25
+136
in 4 channels
Get PRO
December '24
+154
in 2 channels
Get PRO
November '24
+183
in 1 channels
Get PRO
October '24
+278
in 1 channels
Get PRO
September '24
+154
in 2 channels
Get PRO
August '24
+157
in 2 channels
Get PRO
July '24
+182
in 3 channels
Get PRO
June '24
+204
in 2 channels
Get PRO
May '24
+411
in 3 channels
Get PRO
April '24
+173
in 2 channels
Get PRO
March '24
+114
in 1 channels
Get PRO
February '24
+138
in 1 channels
Get PRO
January '24
+173
in 2 channels
Get PRO
December '23
+148
in 2 channels
Get PRO
November '23
+151
in 2 channels
Get PRO
October '23
+245
in 2 channels
Get PRO
September '23
+135
in 0 channels
Get PRO
August '23
+119
in 0 channels
Get PRO
July '23
+91
in 0 channels
Get PRO
June '23
+73
in 0 channels
Get PRO
May '23
+89
in 0 channels
Get PRO
April '23
+109
in 0 channels
Get PRO
March '23
+236
in 0 channels
Get PRO
February '23
+1 539
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 31 July | +1 | |||
| 30 July | +20 | |||
| 29 July | +7 | |||
| 28 July | +25 | |||
| 27 July | +2 | |||
| 26 July | +8 | |||
| 25 July | +7 | |||
| 24 July | +26 | |||
| 23 July | +62 | |||
| 22 July | +43 | |||
| 21 July | +21 | |||
| 20 July | +7 | |||
| 19 July | +9 | |||
| 18 July | +16 | |||
| 17 July | +54 | |||
| 16 July | +57 | |||
| 15 July | +3 | |||
| 14 July | +3 | |||
| 13 July | +4 | |||
| 12 July | +5 | |||
| 11 July | +3 | |||
| 10 July | +5 | |||
| 09 July | +4 | |||
| 08 July | +4 | |||
| 07 July | +1 | |||
| 06 July | +8 | |||
| 05 July | +4 | |||
| 04 July | +6 | |||
| 03 July | +4 | |||
| 02 July | +5 | |||
| 01 July | +3 |
Channel Posts
| 2 | No text... | 686 |
| 3 | ASSOSA CITY - BENISHANGUL GUMUZ REGIONAL STATE👏👏👏❤❤ | 672 |
| 4 | No text... | 920 |
| 5 | የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች ለክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የሚውል ከደሞዛቸው ድጋፍ አደረጉ
------------ --------------- --------------- ------------
(ሀምሌ 22/2018 ዓ.ም-አሶሳ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ማናጂመንት የአንድ ወር ሙሉ ደሞዝ ፤ ሰራተኞችም ለክረምት በጎ አገልግሎት ስራዎች የሚውል በአንድ ዓመት የሚከፈል ከደምወዛቸው ከ30-70 ፐርሰንት ድጋፍ አደርገዋል፡፡
በቢሮው የዕቅድና ትምህርት ፕሮግራሞች ዘርፍ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ በሽር አብዱረሂም እንዳሉት፤አምና በነበረው የክረምት በጎ አገልግሎት የቢሮው ሰራተኞች 100 ፐርሰንት ደምወዛቸውን ድጋፍ በማድረግ ሶስት አዲስ እና ሁለት የቤት ዕድሳት እንደዚሁም ማዕድ ማጋራትና ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን አስታውሰው ቢሮው ያምናውን በጎ ተግባር ዘንድሮም እንዲደግመው ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የቢሮው ሰራተኞችም ለዘንድሮው የክረምት በጎ አገልግሎት የሚውል ከ30-70 ፐርሰንት የአንድ ዓመት ደምወዛቸውን ድጋፍ አድርገዋል፡፡በዘንድሮው በርካታ በትምህር ዘርፉ ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል ሶስት አዳዲስ የመኖሪያ ቤት ግንባታ፤የማዕድ ማጋራትና ወደ 60 ሺህ ገደማ ለሚደርሱ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚደረግም በውይይቱ ወቅት ተነስቷ፤ል፡፡
ቀደም ሲል የቢሮው የማናጅመንት አባላት 100 ፐርሰንት ደምወዛቸውን ድጋፍ እንዳደረጉ የገለፁት ምክትል ቢሮ ሀላፊው አቶ በሽር፤የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ በይፋ መጀመሩን አንስተው በተነደፈው ዕቅድ መሰረት ስራዎቹ እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡ ዘገባው የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው | 911 |
| 6 | No text... | 981 |
| 7 | No text... | 963 |
| 8 | የክረምት ወራት የትምህርት ዘርፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሄደ
-------- ----------- ------------ ------------ ----------
(ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ፤ አሶሳ) የክልሉ ትምህርት ቢሮ የክረምት ወራት የትምህርት ዘርፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር አካሂዷል።
ለ60 ሺ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ማሰባሰብ ፣ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ፣ የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳትና ግንባታ ፣ የትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍልች ጥገና፣ መማሪያ ክፍሎችን በአዲስ መገንባት ፣ ቤተ-መጽሀፍትን በማጣቀሻ መጽሀፍት ማደራጀትና ሌሎችንም ተግባራት ቢሮው አቅዶ ወደ ስራ መገባቱን የቢሮው ሃላፊ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ሁሉም የትምህርት ማኅበረሰብ በዚህ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ አቅሙ የፈቀደውን ሁሉ ድጋፍ እንዲያደርግ ደ/ር ተመስገን ጥሪ አቅርበዋል።
መርሐ - ግብሩ እሰከ መስከረም 5/2019 ዓ.ም የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል። ቢሮው ከአሶሳ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ ህጻና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገ ሲሆን በቀጣይም በክልሉ ለሚገኙ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች ከባለድርሻ አካላት የተሰበሰቡ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ይደረጋል ተብሏል። ዘገባው የቢሮው ኮሙኒኬሽን ዳሬክቶሬት ነው። | 944 |
| 9 | ማስታወቂያ
የድግሪ መምህራን ትምህርት ማሻሻያ ምደባ በቢሮው ቴሌግራም አድራሻ https://t.me/bgeducation መመልከት ትችላላችሁ፡፡ | 1 330 |
| 10 | ስለአብሮነታችሁ እናመሰግናለን። 👏👏👏 እርምትና ሁልጊዜም ብርታት እንዲሁም ተቋሙ ይበልጥ ለስራ እንዲተጋ ለምትሰጡን አስተያየት ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው። | 1 280 |
| 11 | ማስታወቂያ
ትምህርት ሚኒስቴር በነባርና አዲስ ትምህርት በሚጀመርባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራንና ርዕሳነ መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። በመሆኑም መፈርቱን የምታሟሉ በሙሉ በበየነ መረብ ባላችሁበት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገልጽን፣
በመምህርነት መመዝገብ ለምትፈልጉ በ https://sbs.moe.gov.et/career/teacher
በርዕሰ መመህርነት ለመመዝገብ የምትፈልጉ https://sbs.moe.gov.et/directors መጠቀም የምትችሉ መሆኑ እናሳውቃለን። | 1 519 |
| 12 | No text... | 1 305 |
| 13 | NRC ድርጅት ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የወጣባቸው የተማሪዎች መማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
----------- ------------ ------------ -----------
(ሃምሌ 20/2018 ዓ.ም ፤ አሶሳ) NRC (Norwegian Refuge Council) ለክልሉ ትምህርት ቢሮ ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የወጣባቸው የተማሪዎች መማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) ቢሮው በ2019 የትምህርት ዘመን ለ50ሺ ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረግ በክረምት የበጎ አድራጎት አገልግሎት ማቀዱንና ቁሳቁስ እያሰባሰበ መሆኑን ገልጸው ፤ NRC ላደረገው ድጋፍ በቢሮው ስም አመስግነዋል።
ሌሎችም የትምህርት ልማት አጋሮች ተመሳሳይ ድጋፎችን እንዲያደርጉ ቢሮ ሃላፊው ጥሪ አስተላልፈዋል።
የድርጅቱ ተጠሪ አቶ በላይ በበኩላቸው እንደገለጹት ድርጅቱ በክልሉ የትምህርቱ ዘርፍ እንዲሻሻል ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። የዘገበው የቢሮው ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው። | 1 220 |
| 14 | 10,000 ብር ድጋፍ ዶ/ር ሮቤራ ተሾመ (የቀደ ጥገና ስፔሻሊስት)
ቲክቶከር ሃብቴ ፣ ትግስትና ሌሎችም በተሳተፉበት ለአሶሳ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ድጋፍ ማሰባሰብ ላይ ትምህርት ቤቴ አሁን ለደረስኩበት ደረጃ መሠረቴ በመሆኑ እኔም በትምህርት ጉዳይ ሃላፊነት አለብኝ ብለው ዶ/ር ሮቤራ 10,000 ብር ድጋፍ አድርገዋል፤ እናመሠግናለን። | 1 358 |
| 15 | ዛሬም ከ1፡00 ሰዓት ጀምሮ ድጋፉ ይቀጥላል። በሌሎችም ወረዳዎች እንዲህ ያሉ የትምህርት ለትውልድ ድጋፎች መጀመርና የተጀመሩትን አጠናክሮ መቀጠል ይገባል። | 1 217 |
| 16 | የቀለም ቤታቸውን ያስታወሱ ፣ የዘከሩ ባለውለታዎች በአንድ ምሽት ብቻ 344 ሺህ ፤ በርካታ በዓይነትና በጉልበት ሃብት ለትምህርት ቤታቸው አሰባስበዋል።
ትምህርት ቤቱ ያለበትን የመጸዳጃ ቤትና የተማሪዎች የመጠጥ ውሃ ችግሮችን ለመፍታት በወኔ የተነሱ ብርቱዎች ፣ የማህበረሰብ አንቂዎች ቲክቶከር ሃብቴ ፣ ትግስትና ሌሎችም ውለታችሁ ትልቅ ውለታ ሰርታችኋል።
የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ሃላፊ ወ/ሮ ጎጃም አያና ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና በማቅረብና ድጋፍ ማሰባሰቡን በቦታው ተገኝተው አበረታተዋል።
የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ያለው አድነው አበረታች ጅምሮችን አጠናክሮ ማስቀጠል የሚችል ጠንካራ የትምህርት ቤቱ አመራር ነው።
ለዚህ ያበቃን የቀለም ቤታችን ውለታ አንረሳም ብላችሁ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ድጋፍ ያደረጋችሁ ትምህርት ቤቱ ያመሰግናል። ዘገባው የቢሮው ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው። | 1 420 |
| 17 | www.tiktok.com/@habtamu__alebe/live?source=h5_m&_r=1&enter_from_merge=share&enter_method=share&share_from_user_id=7081162094452507654&user_id=7081162094452507654&sec_user_id=MS4wLjABAAAAEsWAFj4TbJ8nxpPkP-CACl7qb-Tlk_7CS_viFN6vXrF0dwDoYc2cY39ugKnidcdy&utm_source=telegram&utm_campaign=client_share&utm_medium=android&share_iid=7665684063113611028&share_link_id=589d574c-9a75-4560-b909-e5e24ba3802f&share_app_id=1233&ugbiz_name=LIVE&ug_btm=b6880%2Cb2878×tamp=1784999254&social_share_type=10&share_enter_from=general_search&enable_checksum=1 | 1 336 |
| 18 | No text... | 1 403 |
| 19 | ትምህርት ለትውልድ ! የክረምት ወራት የትምህርት የበጎ አገልግሎት ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል ፤ Imagine One Day ለማንዱራ ወረዳ ላደረገው ድጋፍ ቢሮው ምስጋናውን ያቀርባል። | 1 298 |
| 20 | የክረምት የበጎ አድራጎት አገልግሎት ፈርጦች ናችሁ። ትምህርት ለትውልድ ፤ በተጠቀሰው ሰዓት በንቃት እንሳተፍ። | 1 491 |
