uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 296 підписників, посідаючи 6 167 місце в категорії Релігія і духовність та 2 365 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 296 підписників.

За останніми даними від 20 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 492, а за останні 24 години на 16, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 52.64%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 13.12% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 7 523 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 875 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 29.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 21 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 296
Підписники
+1624 години
+1157 днів
+49230 день
Архів дописів
ሦስተኛ ዙር የ፲፪ ክፍል ምርቃት መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ በተገኙበት ተከናወነ። 12/01/2018 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ከሙከራ ትግ
+3
ሦስተኛ ዙር የ፲፪ ክፍል ምርቃት መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ በተገኙበት ተከናወነ። 12/01/2018 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ከሙከራ ትግበራ ጀምሮ ትምህርታቸውን ለተከታተሉ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችና የዕውቅና መርሐ ግብር ተከናወነ። የዕውቅና መርሐ ግብሩ የተከናወነው በ2015 ዓ.ም የዐሥረኛ ክፍል ምዘናን በሀገረ ስብከት ደረጃ ወስደው ለዘንድሮ የዐሥራ ኹለተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና ለወሰዱ በአዲስ አበባና በሸገር ሀገረ ስብከት የሚገኙ አጥቢያ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ነው። ይህ የዕውቅና መርሐ ግብር በትላንትናው ዕለት በጠቅላይ ቤተክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ሲከናወን ለሦስተኛ ጊዜ ነው።በመርሐ ግብሩ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሓላፊ የሆኑት መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የእንኳን ደስ አላቹ  መልዕክታቸውን ያስተላለፉ ሲሆን በጉባኤው የተገኙት ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ የማዕከላዊ ጎንደር ሊቀ ጳጳስ "ይህ የትምህርት መጨረሻ እንዳልሆነ እና የተማረ ትውልድ ለቅድስት ቤተክርስቲያን እንደሚያስፈልጋት" ተናግረው አባታዊ መልዕክት እና ቃለ ቡራኬ ሰጥተዋል። በመጨረሻም ተመራቂ ተማሪዎች የምሥክር ወረቀት እንዲሁም ለደረጃ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት በመስጠት የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። የሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ሰ/ት/ቤት ከሌሎች ተፈታኝ ሰ/ት/ቦእቶች የላቀ ውጤት በማስመዝገቡ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

ቅዱስነታቸው በተገኙበት የተቀጸል ጽጌ በዓል በድምቀት ተከበረ !!! #የተቀጸል ጽጌ በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን የሚከበር ሃይማኖታዊ መሠረት ያለው በዓል ነው !!! #በዓሉ የመስቀልን በዓል ከምስጋና
+3
ቅዱስነታቸው በተገኙበት የተቀጸል ጽጌ በዓል በድምቀት ተከበረ !!! #የተቀጸል ጽጌ በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን የሚከበር ሃይማኖታዊ መሠረት ያለው በዓል ነው !!! #በዓሉ የመስቀልን በዓል ከምስጋና ና ከደስታ ጋር የሚያገናኝ ሲሆን፣ በተጨማሪም ክረምት አብቅቶ የመጸው (የአበባ) ወቅት መግባትን የሚያመለክት ነው። #በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በተከበረው በዚህ በዓል ላይ #ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ #ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ ና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ኀላፊ #ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ፣የሐዲያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ #ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያውና የየድርጅት ኃላፊዎች #የአዲስ አበባ ሀገረስብከት የሥራ ኀላፊዎች፣ የአድባራት ና ገዳማት አስተዳዳሪዎች #ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ማህበረ ካህናት ወጣት የሰንበት ት/ቤት ተማሪዎችና ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል ። #በበዓሉ ልዩልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ቀርበዋል። #ስለ በዓሉ አመጣጥና አጠቃላይ ይዘት ትምህርተ ወንጌል ከተሰጠ በኃላ በቅዱስነታቸው አባታዊ ቡራኬ በጸሎት ተፈጽሟል !! መረጃው የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

እንኳን ደስ አላችሁ! ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ
እንኳን ደስ አላችሁ! ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ ዕለተ እሑድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ከቀኑ ፯ ጀምሮ (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በቢኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማ የመንበረ ጵጵስና ገዳማትና አድባራት የሰ/ት/ቤቶች የሥርዓተ ትምህርት አተገባበር የመምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና መርሐ ግብር ተከናወነ። በመር
+5
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በቢኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማ የመንበረ ጵጵስና ገዳማትና አድባራት የሰ/ት/ቤቶች የሥርዓተ ትምህርት አተገባበር የመምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና መርሐ ግብር ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ መክፈቻ ላይ የሀ/ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ዘካርያስ ፀጋው፤ የሀ/ስብከቱ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ልሳናት ትሕትና አበበ የሀ/ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሐላፊ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዘሪሁን ጣፋ ተገኝተዋል። ሀ/ስብከቱ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የተቀረጸውን ሥርዓተ ትምሕርት ሙሉ በሙሉ ለመተግበር የትኩረት አቅጣጫ አስቀምጧል። ሥልጠናውንም ቁጥራቸው ከ40 በላይ የሚ ሆኑ የአብነት መምህራን ፣ የስብከተ ወንጌል መምህርና ከሰንበት ትምህር ቤቶች የተውጣጡ የሰንበት ትምርህት ቤቶች መምህራ ወስደዋል። መረጃው ያደረሰን የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ
+5
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም አደረሰዎ መርሐ ግብር እየተከናወነ ይገኛል ። በዕለቱም ብፅዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የደቡብ ምዕራብ እና ሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የምሥራቅ ደቡብ ትግራይ እና የራያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ በመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ልዩ ልዩ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ እና ሰንበት ተማሪዎች ተገኝተዋል። መረጃው የኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙኀን ነው። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

እንኳን ለዘመነ ማርቆስ ፳፻፲፰ ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ! "በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ" መዝ ፷፭ (፷፮) ፡ ፲፩ ዘመኑ የፍስሐ የስኬት የንስሐ እና የቅድስና ይሁንልን! መልካም አዲስ ዓመት! (
እንኳን ለዘመነ ማርቆስ ፳፻፲፰ ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ! "በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ" መዝ ፷፭ (፷፮) ፡ ፲፩ ዘመኑ የፍስሐ የስኬት የንስሐ እና የቅድስና ይሁንልን! መልካም አዲስ ዓመት! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website