🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹
Закритий канал
Показати більше
Країна не вказанаКатегорія не вказана
548
Підписники
-224 години
+177 днів
+5730 день
Архів дописів
ባሌ የኔ ሀላል
ከሺዎች መርጬ የሰጠኝ አምላኬ
የልቤ ትርታ ውበቴ ነህ መልኬ
አንተ ማለት ለኔ የቤቴ ሙሶሶ
የልቤ ውለታ እንባዬ አባሽ ደርሶ
ከጎኔ ስትኖር ሰላሜ ጥሩ ነው
ባንተ ጥላ ስር ነው ሂወቴ የሚያምረው
የአለም ጫጫታ ደጅ ቢበረታ
ያንተ መኖር ብቻ ይሰጠኛል ደስታ
ክንድህ መከታዬ ፍቅርህ መማሪያዬ
አትራቅ ተጎኔ ኑርልኝ ጋሻዬ
እባክህ አላህ ጠብቅልኝ እሱን
ከሀራም ሰትረህ እጅና ምላሱን👀
እስከዘላለሙ ያጥብቅልኝ ድኑን🙌
*አለች አፍቃሪዋ ላጤዎች ውሀ እየጠጣችሁ👀🙌*
ልጅሽ አንች ያልሆንሽውን እድትሆን
መፈለግሽ ሞኝነት ነው እና ተምሳሌቷ
ነሽና አረማመድሽን አሳምሪ አከታተሏ ያምር ዘንድ
አንች ሙተበሪጅ ሁነሽ ስለ ተሰቱር
ስለጅልባብና ኒቃብ ዋጅብነት ብታወሪያት
ጥያቄው ወደ አንችው ነው እሚመለሰው
እናማ ንግስቷ ነግሰሽ አግሻት
ልጅሽን ረክሰሽ አዳታረክሻት
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
ማሳሰቢያ !!
የዙልሂጃ ወር ከገባ በኋላ የምታርዱ ሰዎች ከጥፍራችሁም ይሁን ከፀጉራችሁ እንዳትቆርጡ ። ይህ መረጃ ከደረሳችሁ በኋላ የምትቆረጡ ሀራም ሰርታችኋልና ተጠንቀቁ። ለዚህ መረጃችን ፦
عن أم سلمة أن النبى صلى الله عليه وسلم قال: " إذا دخل العشر، وأراد أحدكم أن يضحى فلا يأخذ من شعره ولا من أظفاره شيئا حتى يضحى " رواه مسلم
ኡሙ ሰለማ ረድየሏሁ ዐንሀ ባስተላለፉት ሀዲስ ነብዩ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል ፦"የዙል ሂጃ አስርቱ ቀናቶች የገቡ ጊዜ አንድኛችሁ ማረድ ከፈለገ እስከሚያርድ ከፀጉሩም ከጥፍሩም እንዳይነካ" ሙስሊም ዘግቦታል
ከሚያርደው ውጭ ያሉት ከቤተሰቦቹ ጥፍራቸውን ቢያሳጥሩ ሴቶች ፀጉራቸውን ቢሰሩ ወንዶች ፀጉራቸውን ቢላጩ ምንም ችግር የለውም የሚመለከተው አራጁን ብቻ ነው!
My SiS ሚስጥርሽን ለራስሽ ብቻ ያዥው
ወዳጅሽ ሌላ ወዳጅ አለውና‼️
ወዳጅሽ ለመሰለሽ ሁሉ ታሪክሽን ህልምሽን
በመንገር አታባክኝ ይልቅ ከአሏህ በታች
የምታምኝበትና በደንብ የምትቀርቢው
አንድ እውነተኛ ወዳጅ ካለሽ ለርሱ ብቻ
ሹክ በይው።
ከዛ ባለፈ የሚያቆላምጥሽና የሚያወራሽ
ሁሉ ወዳጅሽ እየመሰለሽ አትፍሰሽ!!
ቶሎ ግልፅ ማይሆኑ ባህሪዎች ተደብቀው
ሚያጠቁ ባህሪዎች እንዳሉ እወቂ
አስመሳይነት አፈ ሙዝ አፈ ቂቤነት
ብዙ ጊዜ ይሸውዱናል ሳይመስለን
ይጎዱናል አንዳልጠው ያስወድቁናል!!
So ጥንቁቅነትና ማስተዋል ያዋጣናል።
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
ፈገግ እያልሺ ስሪ !
አንች ውዷ እህቴ ስደት ላይ ያለሺው፡
በስራ መብዛት የተገላታሺው፡
በሀሳብ ትካዜ ሰምጠሺ የገባሺው፡
መጨነቅ መጠበብ በጣም ያበዛሺው፡
አይዞሺ አብሺሪ አትጨናነቂ፡
እቅድሺ ተሳክቶ ስደትም ይበቃል
የምታርፊበት ቀን በቅርቡ ይመጣል፡
ይሄም ነገር አልፎ ለታሪክ ይወራል።
ብቻ ጥንክር በይ እቅድሺ ይሳካል፡
እንዳትቸኩይ በሶብር ይደርሳል፡
ይሄን የሚያስረሳ መልካም ቀን ይመጣል
ፈገግ እያልሺ ስሪ ሁሉም ነገር ያልፋ
ብቻ አብሺሪ ኢንሻ አላህ !!
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
Repost from አቡ አዩብ ሙሃመድ ሰይድ ሙሃመድ
🕌خطبة الجمعة في مركز أبي أيوب لتحفيظ القرآن الكريم والمبادئ الشرعية في مدينة كومبلشا
በኮምቦልቻ ከተማ በአቡ አዩብ የቁርዓን ሂፍዝ እና የሸሪዓ መርሆዎች ማእከል የቀርበ
📌العنوان :"عن عشر ذي الحجة "
"አስሩ የዙል ሂጃ ቀናቶች "
🎙አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
🔖 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ!
ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል።
✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ!
ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ 👇
👉 t.me/FKR_ESKE_JENET
Repost from []ትዳር የአማኞች ምሽግ[]
የጁሙአ ግብዣ
🎙ሱረቱል ካህፍ
سورة_الكهف
📚][]ሱረቱል ከህፍ 📎🥀ውብ ቲላዋ@[]
ቁርአን የልብ መርጊያ ለደረቀ ልብ ማረስረሻ ነው።
💐የጁመዓ ቀን ሱናዎች💐
➖➖➖➖➖➖➖
↩️💎 سنن يوم الجمعة
➊ 💎الغسل
➋💎 الطيب
➌ 💎السواك
➍💎 لبس الجميل
➎💎 قراءة سورة الكهف
➏💎 التبكير لصلاة الجمعة
➐💎الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➊ 🌺መታጠብ
➋ 🌺ሽቶ መቀባት
➌🌺 ሲዋክ መጠቀም
➍ 🌺ጥሩ ልብስ መልበስ
➎ 🌺ሱረቱል ካህፍን መቅራት ከቻልን
➏ 🌺ለጁመዓ ሶላት መጣድ
➐ 🌺በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማብዛት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
«اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ،
كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ،
اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ،
كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ
🌺በሰለዋት በዚክርያውለን
ﷺ 🌹 .................🌹
ﷺ ﷺ🌹 ..................🌹 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ🌹🔹🔹🌹
ﷺ ﷺ ﷺ 🌹🔹🔹🌹
በነብዩ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ !!
*✍እስኪ እህት ፈልጉ✍*
በተውሂድ በሱና አቋሟ የፀና
መንገዷ የሆነች የሰለፍ ጎዳና
ከሽርክ ቢድዓ ርቃ የምትኖር
ልቧን ያልሸፈነው የነሽዳ መዝሙር
የማትገላለጥ ተሰትራ የምትኖር
ቀን የማይለውጣት ቃሏን የማታፈርስ
በአሉሽ አሉሽ ወሬ ሁሉም ጋ የማትፈስ
በሙሲባ ሰዓት የማትልፈሰፈስ
ተወኩሏ ያማረ የሆነች ጠንካራ
ሲኖራት አካፋይ ያልሆነች ቀብራራ
ስታጣም አመስጋኝ የሆነች ተብቃቂ
በመልካም የምታዝ ከመጥፎ አስጠንቃቂ
ፍፁም ያላደለች ነገር አሳባቂ
በቤቷ የምትረጋ ዙረትን የማትወድ
የፊትና መንገድን ለሌሎች የማትቀድ
ሸሪዓን ጠብቃ የምትኖር በወጉ
ጓደኛ የምትሆን
እኔስ አጥቻለሁ እናት ፈልጉ::
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
اللهم إنا نسألك زيادة في الدين وبركة في العمر وصحة في الجسد وسعة في الرزق وشهادة عند الموت ومغفرة بعد الموت وارزقنا النظر إلى وجهك الكريم.
Repost from Dr. Seid Musa
✏️ [ የሰለፍያን መንገድ የመከተል ጥቅሞች ]
የሰለፍያን መንገድ የሚከተል ሰው ብዙ በጎነቶችን ያገኛል፤ ከእነዚህም ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
1- ከክርክር የመዳን መንገድ ነው።
2- ከመከፋፈል የመላቀቅ መንገድ ነው።
3- ከስህተት የመምራት መንገድ ነው።
4- ከሱ ጋር መቆራኘት ልክ እንደ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) መቆራኘት ክብር ነው።
5- የሰለፍያን መንገድ በመከተል ከሰይጣን መንገዶች ነፃ እንወጣለን።
6- የሰለፍያን መንገድ በመከተል ሙስሊሞች የውርደትና የውድቀት ምልክትን ከራሳቸው ያስወግዳሉ።
7- የሰለፍያን መንገድ መከተል በሽታን ለይቶ መድኃኒቱን ማዘዝ አለበት።
8- የእስልምናን ሕግ ሙሉ በሙሉ ማግኘትን ያካትታል።
9- ጽድቅና የተከበረ ስነ-ምግባር ፍጹም የሚሆኑት በእሱ አማካኝነት ነው።
10- አንድ ሙስሊም አሳማሚ ከሆነው የገሃነም እሳት የሚድነው በእሱ አማካኝነት ነው።
11- ሙስሊም ወደ ገነት የሚገባው በእሱ አማካኝነት ነው።
12- ሱና የሚነቃቃው በእሱ አማካኝነት ነው።
እያንዳንዱ እነዚህ ቱሩፋቶች የሰለፍያን መንገድ አካሄድ የመከተልን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ በቂ ናቸው። ይህም ግዴታን ለመወጣት የሚያስፈልገው ማንኛውም ነገር ራሱ ግዴታ ነው ከሚለው መርህ በተጨማሪ አስፈላጊነቱን ከማጉላት ነው።
(አል መንሐጁ አስ-ሰለፊይ ተዕሪፉሁ ወሲማቱሁ ወደዕወቱሁል ኢስላሒየህ የተሰኘውን የሸይኽ ሙሐመድ ባዝሙል ኪታብ ገጽ: 34-35 ይመልከቱ )
=
የቴሌግራም ቻናል
t.me/AbulbukhariSeid
እናት፦
የእዝነት ሞደል ናት - የፍቅር ተምሳሌት፣
ቀድማ ምትሰለፍ - ውደታን በመሙላት፣
የናፍቆት እስረኛ - የልጇ እራብተኛ፣
ፍቅር ተሸክማ - ስትቆምም ስትተኛ፣
ተሸክማ ስትቆይ - አርግዛ ዘጠኝ ወር፣
በታላቅ መከራ - ስትዎልድ በችግር፣
ከዛ ቀን ጀምራ - ሳይበቃት ይሄ አሳር፣
ባሳብ ትኖራለች - ስለ ልጇ ነገር፣
እናት እንደዚህ ናት - ዛሬ ብትጠቁር፣
ውደታን በተግባር - ያሰፈረች ፍጡር፣
ሁኔታ ማይሽረው - በጊዜ አይቀየር፣
ከእናት ጋር ይገኛል - እውነተኛ ፍቅር!
ጡቷን ማጥባት ማዘን - መብሰልሰል መራራት፣
እየደባበሰች - መጨነቅ መሳሳት፣
በፍቅር ተሞልቷ ፣ ልጇጋ መጫዎት፣
የፍቅር ጅማሮ ፣ ጨራሿም እናት ናት፣
ከእናት ጫማ ስር - ጀነትን ፈልጓት፣
ለዚህነው የተባለው - በኢስላም አስተምህሮት፣
በጣም ይገባታል - እውነትም ለእናት፣
ውበት ትሰጣለች - ቦነስ ለሴትነት!
እናትን ማስደሰት - ማክበር መንከባከብ፣
የአራዳነት ጅምር - የጨዋነት ምድብ፣
የስኬት ማጥመጃ - የእድለኞች መረብ፣
ትልቅ ጨዋነት ነው - አርቆ የሚያስብ!
/
የአስተዋይነት - መገለጫ ትኬት፣
ጤነኛ አሰተሳሰብ - የመኖሩ ውጤት፣
ደረጃ አንድ ሲል - ይህ ነው ትልቅነት!
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
እህት አለም
ሰወች ይሄንን ኪታብ ቀርተነዋል ስላሉሽ ብቻ አትቅሪ
ስወች ያንን ኪታብ ቀርተውት ስላረሙ ብቻ ለማረም ብለሽ አትቅሪ
እናሳ ? ከራስሽላይ ጅህልናን ለመግፈፍ አስበሽ ንያሽን አስተካክለሽ ከዛ ኪታብ ፈህም ወስደሽ እስቲባጡን ለይተሽ ለሌሎች የማወቃቸው ሰበብ የሚሆን እውቀት ፡ለነሱ ለማስረዳት የሚረዳሽ እውቀት እንድኖርሽ አስበሽ ቅሪ
እገሊት ስለቀራችው ብለሽ የቀራሽው ቂርአት እድሜ አይኖረውም ፡፡
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
አባትኮ ማለት
ዉድ ስጦታ ነው ያልተዘመረለት
ብዙ አልተነገረም የአባትነት ሚስጥር
በክንዱ ያቆመዉ የቤቱን ምሰሶ
የልጆቹን ክብር አልተወራለትም
ለዛ መልከ መልካም ለዛ ቆንጆ የሚያምር
በፈገግታዉ ብቻ ቤቱን የሚያደምቀዉ
ከበር ቁጭ ሲል ጥላት የሚጨንቀዉ
የአባትነት ሚስጥር ከቶ ማን አወቀዉ
የአመራር ጥበቡ እጅግ የተዋቡ
ለበተሰቡ ሞች ጀግና ሆደ ቡቡ
አባት ሚስጥር አለዉ ያልተዘመረለት
አለዉ ብዙ ታሪክ ያልተነገረለት
አባዬ አላህ ይጠብቅህ እዉድሀለሁ
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
🌸ውድ የሆነች ምክር🌸
💎እናታችን አዒሻ ረዲየ አላሁ ዓንሀ እንዲት ትላለች፦
➻እናንተ ምዕመናን እንስቶች ሆይ ከእናንተ እንዳችሁ የሆነን ኃጢያት የሰራ እንደሆን አደራ ያንን ለሰው አይነገር፡ነገር ግን አላህን ምህረት ይጠይቅ ወደሱም ንስሓ በማድረግ ይመለስ።
📚مكارم الأخلاق للخرائطي ص (503)
https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk
ፈጥኖ ማን ይመልስ ! ✈️✈️
ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው ብዙ ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ።
1ኛ ጥያቄ፡ ከአራቱ ታላላቅ የመዝሀብ ኢማሞች መካከል ቀደምት የሆኑት ኢማም አቡ ሃኒፋ ናቸው።
ወንድሜ እወድሀለሁ
ይድረስ ለምወድህ አብዝቼ ማስብህ
ሰላም ጤና ፍቅር ሁሌ ምመኝልህ
ብወድህ ብወድህ አብዝቼ ልውደድህ
ወንድሜ ላንተማ ወደር አጣሁልህ
ጊዜ የማይሽረው የሚኖር ዘላለም
እንዳንተ ማን አለ ከቶ በዚች አለም
ደግሞም ናፍቀከኛል
ናፍቀከኛል ብዬ ቃላት እያወጣሁ
ናፍቆቴን ለመግለፅ ፍፁም ቃላት አጣሁ
ብዙ ቅኔ ያለው ናፍቆት ሞልቶት ልቤን
ናፈከኝ እላለሁ ላይገልፀው መውደዴን
ወንድሜ የእማዬ ልጅ
እኔ እወድካለሁ ከምንም አብልጬ
🦋🍓🎀የኔ አለም
🙌
ስሚ اختي الغاليه ከራስ በላይ ንፋስ ለማን ብለሺ ነው
ምስቁልቁል እምትይው ራስሽን የምጥይዉ !?
ወላሂ ፏ በይ በሀላል ነገሮች
ሸሪዓ በሚፈቅድልሺ ልክ
ኢስራፍ ሳታደርጊ በመጠኑ?
አላህ ጥሩ ጥሩ ነገሮችን ይወዳል!!
ጥሩ ጥሩ ነገሮችን ልበሺ !!
እድኖሩሺ የምትፈልጊያቸውን ሀላል ነገሮች አድርጊ
በቃ ፏ በይ ላንች ያልሆነ ለማንም አይሆንም
🌺ለሙስሊሟ_እህቴ
ሸኽ_ሷሊህ_አልፈውዛን -حَــفظهُ الله- እንዲህ ይላሉ
♡ሙስሊሟ_ሆይ_ልብ_በይ
- ሂጃብ እኮ መርዛማ ከሆኑ እይታዎች ይጠብቅሻል
- ከበሽተኛ ልብ እና ከሰው ውሾች የመነጨ እይታ ይከላከልልሻል
- የአሳዳጆችን ክጀላ ካንቺ ላይ ይቆርጣል
☞ ስለዚህ ሂጃብሽ እንዳይለይሽ
☞ ለአዘናጊዎች ጥሪ ጆሮሽን አትስጪ
☞ሂጃብን የሚዋጉ የሆኑትን ጥሪ (አትስሚ)
☞ ወይም ጉዳዩን የሚያቃልሉትን ጥሪ (አትስሚ)
☞ እነሱ ላንቺ መጥፎን ይፈልጉልሻልና!!
አላህ እንዲህ እንዳለው
﴿ وَيُرِيدُ الَّذِينَ يَتَّبِعُونَ الشَّهَوَاتِ أَنْ تَمِيلُوا مَيْلًا عَظِيمًا ﴾ .“
﴾እነዚያ ስሜታቸውን የሚከተሉት ደግሞ ከባድ የሆነን መዘንበል እንድትዘነበሉ ይፈልጋሉ! ﴿
📚 ተንቢሃት
