ru
Feedback
ካሊድ አቅሉ

ካሊድ አቅሉ

Открыть в Telegram

"ከባባድ ጥያቄዎች በቀላል መልሶች ይረታሉ" ሀሳብ ለማስፈንጠር.... @kalu30

Больше
8 526
Подписчики
-424 часа
-347 дней
-19330 день
Архив постов
“ ህይወት ማለት ዝናብ እስኪያልፍ መጠበቅ ሳይሆን ፤ በዝናብ ውስጥ መደነስን መማር ማለት ነዉ ።” - ቪቪያን ግሪን

መልካም እድል ቤተሰቦች 🙏🏼🙏🏼🙏🏼
መልካም እድል ቤተሰቦች 🙏🏼🙏🏼🙏🏼

ጁመአ وَلِرَبِّكَ فَاصْبِرْ ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡ (አል ሙደሢር - 7)
ጁመአ وَلِرَبِّكَ فَاصْبِرْ ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡ (አል ሙደሢር - 7)

*ሱፊዎች የሚነግሩን የእዉቀት እርሀብ የሚሻረዉ በማሰብ ብቻ ነዉ ለዚህም ነዉ ሩሚ ሲናገሩ “ ማሰብ የማይችል ሰዉ በገሀነም ተጥሎ ሳለ ነገር ግን ለዘላለማዊነት አሁንም የሚጨነቅ ሰዉን ይመስላል” የሚሉት ሰላም ዋሉልኝ !

“ የለም ህያዉነት ዘላለም መደሰት ከሞት ተከልሎ እንዳማሩ መቅረት! “ ( ሙሉቀን መለሰ ) ‘ እናቴ ስትወልደኝ’
“ የለም ህያዉነት ዘላለም መደሰት ከሞት ተከልሎ እንዳማሩ መቅረት! “ ( ሙሉቀን መለሰ ) ‘ እናቴ ስትወልደኝ’

መልካም እድል ።
መልካም እድል ።

ቀድመህ ምትማረክ (ካሊድ አቅሉ) አንተማ ከጅቦች መንጋጋ ፤ ደርሰህ ያተረፍከኝ ሺዎች ሲገፉኝ ፤ ብቻህን ያቀፍከኝ የመንገዴ ቀዳሽ ፤ የመብሰል ተምሳሌት እቺ ብኩን አለም፤ ስትመረኝ እንደ እሬት አንተን ነው ማስበው ፅልመቱን ለመግፈፍ ድምፅህ ይበቃኛል ሕይወቴን ለማትረፍ! ሲያመኝ የምትከሳ ቀኔን ለማሳመር ቀንህን ያከሰምክ አንተ እኮ ነህ አባ መኖር ሊሰዋኝ ሲል ቀድመህ ምትማረክ ! ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~

Story

ጁመአ هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን? فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ ከጌታችሁም ጸጋ
ጁመአ هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን? فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? (ሱረቱ አል ረሕማን 60- 61)

Story

Story

ማራት አልኩኝ ( ካሊድ አቅሉ) በስግደት ላይ በፀሎት ዉስጥ እረስቼሽ ዝም እያልኩኝ ድንገት ጎኔ ስታስነጥስ ተሯርጭ ማራት አልኩኝ ! ሰዉም ቅፅበት ፍጡር ነዉሩን ደብቆ ለሌላ ይማፀናል ይማርህ ለሚሉት ደስታ ባጀበዉ ገፅ ያኑራቹ ይላል ።

የደመቁ ገፆች . . . . . . እንዲህ ስትልም ተጠምደሃል ፦ አንዳንዴ መስኪድ የምሔደው ለማንቀላፋት ነው " " ከፈጣሪ ጋር በሠላም የሚኖር ብቻ ነው በስግደት ላይ እያለ እንቅልፍ የሚወስደው ። "
የደመቁ ገፆች . . . . . . እንዲህ ስትልም ተጠምደሃል ፦ አንዳንዴ መስኪድ የምሔደው ለማንቀላፋት ነው " " ከፈጣሪ ጋር በሠላም የሚኖር ብቻ ነው በስግደት ላይ እያለ እንቅልፍ የሚወስደው ። " ቃዲው ቢገርመውም ዑመር ተበርታትቶ ቀጠለ ፦ " ተአምኖን እንደ አንዳንዶች ፣ የፍርድና የፍርሀት ጉዳይ አድርጌ አልቆጥረውም ። እነሆ የኔ ፀሎት ፦ ፅጌሪዳዋን ማድነቅ ፣ ክዋክብትን መቁጠር - ማስላት ፣ የፍጥረት - ዐለሙን ትንግርት መዘከር . . . ስለ ሰብአዊ ፍጡር - ስለዚህ ድንቅ የአምላክ ቁራጭ ፍጡር - መገረም ነው። አእምሮውን ዕውቀት፣ ልብን ፍቅር የሚጠማው . . . የህዋሳቱስ ንቃትና እርካታ ! . . . ድንቅ ዘድንቅ ፍጡር!" " አድምጠኝ ወጣቱ ጓዴ ሆይ ፣ ሀያሉ እግዜአብሔር ለሰው ልጅ የሚለግሳቸው ውድ ነገሮች ሁሉ ተለግሰውሃል ። አእምሮ ፣ አንደበት ፣ ጤና ፣ መልክ ፣ የዕውቀት ፣ ጥማትና የሕይወት ጉጉት ። የሰው አድናቆትና እንዲሁም - አይጠረጠርም - የሴቶች አፍቅሮት ። የአርምሞ ክሂሎት እንዳልነፈገህም እተማመናለሁ። ያለ አርምሞ ፣ ያለ ዝምታ ከላይ የዘረዘርኳቸው ሁሉ አይጠቅሙም ። " " እንዴ! የማስበውን ሁሉ መናገር እንድችል እስከ እርጅና መጠበቅ አለብኝ ?" " ያሰብከውን ሁሉ መናገር እስክትችል የልጅ ልጆችህ ያረጃሉ ። የምንኖርበት ዘመን የምስጢር መያያዝና የመፈራራት ዘመን ነው። ሁለት ፊት ያሻሃል። አንዱን ለሰፊው ህዝብ የምታሳየው ፣ አንዱን ለራስህና ለፈጣሪ የምትይዘው። ዓይኖችህን ፣ ምላስህንም ጭምር ሳታጣ እንድትኖር ከፈለግህ እንደሌሉህ አርገህ ቁጠራቸው ። " ----------------------------------- ዑመር ኻህያም እንደፃፈው ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሠሠ እንደተረጎሙልን ።

Story

Story

Jumea “ Always Be Ready To Say , Good bye To Any Thing “ ጁመዓ “ሁልጊዜ ዝግጁ ሁን ሁሉንም ነገር ለመሰናበት ። “
Jumea “ Always Be Ready To Say , Good bye To Any Thing “ ጁመዓ “ሁልጊዜ ዝግጁ ሁን ሁሉንም ነገር ለመሰናበት ። “

“አሳላፊ ቅጣት መጋቢ ይቅርታ እኔ ጎድሎ አዳም እኔ ሙሉጌታ!” ሙሉጌታ ተስፍዬ (አያ ሙሌ) መገን አንተ ሩቅ ሰዉ ሀድራህ የሚካድም ብዕርህ የሰላ ከመኖር ሚቀድም ! ( ካሊድ አቅሉ)
“አሳላፊ ቅጣት መጋቢ ይቅርታ እኔ ጎድሎ አዳም እኔ ሙሉጌታ!” ሙሉጌታ ተስፍዬ (አያ ሙሌ) መገን አንተ ሩቅ ሰዉ ሀድራህ የሚካድም ብዕርህ የሰላ ከመኖር ሚቀድም ! ( ካሊድ አቅሉ)

Story