ካሊድ አቅሉ
Открыть в Telegram
8 324
Подписчики
-624 часа
+177 дней
-9730 день
Архив постов
8 324
https://vt.tiktok.com/ZSVa8JPpy
ቆንጆ አቀባበል አጊንቻለዉ ለዛ ደግሞ ክብረት ይስጥልኝ🙏🏼 ዛሬ ደግሞ በሌላ ስራ መጥቻለዉ ገብታቹ ኮምኩሙልኝ ወድ ቤተሰቦች
8 324
https://vt.tiktok.com/ZSVhoydF2
ሁለተኛ ስራችንን ቲክ ቶክ መንደር ይዘን መተናል ገብታቹ እዩልን አጋሩትም ለሰዉ ወዳጅ መሆን አይረሳ ጓዶች ያለናንተ ማን አለን🙏🏼🙏🏼🙏🏼
8 324
ቃል አክብረን መጥተናል ውዶች ቀጣይ ቃል ማክበር የእናንተ ፋንታ ነዉ ገባ ብላቹ ተወዳጁን ከተመቻቹም እያጋራቹልን ይህዉ አድራሻ
👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻
https://vt.tiktok.com/ZSV6W5G4Q
8 324
''በዘመናችን ብሔርተኝነት ማለት ሳይደክሙ የሌሎችን የድካም ዉጤት መቀማት መሆኑን አዉቃለሁ። አንድ ሰዉ በግሉ ስኬት መቀዳጀት ሲያቅተው በጥረታቸዉ ብልጫ ያስመዘገቡ ግለሰቦችን ስኬት ወደ ብሔር ስኬት ለዉጦ ባዶነቱን ለመሙላት ይሞክራል። ሌላዉ ፤ እልም ያለ ፈሪ ሆኖ ሳለ "የበላይ ዘር" እያለ ይፎክራል። ብብቱ ዉስጥ ገብተዉ ካልደገፉት በቀር አልጋ ላይ መዉጣት የማይችለው ሰዉዬ፣ አበበ ቢቂላ በተነሣ ቁጥር "አበበ ኬኛ" እያለ ይኩራራል። በላይና አበበ ያስመዘገቡት ድል በላብና በደም የተገኘ የግለሰብ ጥረት ዉጤት ነዉ። ድል በዘር አይተላለፍም። የአባቶች ታላቅነት በዘር ወደ ልጆች የሚተላለፍ ቢሆን ናሮ ግሪኮች በዛሬይቱ የአዉሮፓ እግር ሥር እንደጉድፍ ወድቀዉ ባልተገኙ ነበር። ብሔርተኝነት የግለሰብ ጥረትን ሰርቆ የራስን ድክመት ለመሙላት የሚደረግ መሰሪ እንቅስቃሴ ነዉ።''
[ 📖 ''ከአሜን ባሻገር'' ፣ በእዉቀቱ ስዩም ]
~~~
Credit : zeraf books
8 324
ያልኖሩበት ቤት ደሞ ለዘመን ተዘግቶ የቆየ
በምንም ክፍተት ንፋስ ከጠረን ምጎ ያለየ ፤
ክፈት ስትይኝ ለምን ተገረምሽ
በሩ ሲያታግል
በዛሬ ጉልበት መች ይቀመሳል
ከትናንቱ ጋር የቆመ ትግል !
( ካሊድ አቅሉ)
