fa
Feedback
ካሊድ አቅሉ

ካሊድ አቅሉ

رفتن به کانال در Telegram

"ከባባድ ጥያቄዎች በቀላል መልሶች ይረታሉ" ሀሳብ ለማስፈንጠር.... @kalu30

نمایش بیشتر
8 324
مشترکین
-624 ساعت
+177 روز
-9730 روز
آرشیو پست ها
https://vt.tiktok.com/ZSVq8H7gH እየገባን ጓዶች

https://vt.tiktok.com/ZSVXPoect ጎራ እያልን ዉዶቸ

https://vt.tiktok.com/ZSVxtVExc ጨዋታዉ ደርቷል ነዉ ምላቹ ገብታቹ ሹፋትማ

የቲክ ቶክ አድራሻ https://vt.tiktok.com/ZSVHFuAud

https://vt.tiktok.com/ZSVHFuAud ደግሞ ሌላ ቀለም ደግሞ ሌላ ለዛ ገብታቹ እዩትማ ከወደዳቹትም አጋሩት🙏🏼

እስቴቨን ሀዉኪንግ ( የፊዚክስ ሊቅ) ለልጆቹ የእድሜዉ መጨረሻዉ ላይ እነዚህን ምክሮች አስተላልፍዋል ፦ 1) ወደ ታች ወደ እግራቹ ሳይሆን ወደ ላይ ወደ ከዋክብት ማየት አትርሱ ። 2) በምንም ምክን
እስቴቨን ሀዉኪንግ ( የፊዚክስ ሊቅ) ለልጆቹ የእድሜዉ መጨረሻዉ ላይ እነዚህን ምክሮች አስተላልፍዋል ፦ 1) ወደ ታች ወደ እግራቹ ሳይሆን ወደ ላይ ወደ ከዋክብት ማየት አትርሱ ። 2) በምንም ምክንያት ከስራ አትቦዝኑ ስራ ትርጉምና ምክንያት ይሰጣቹሃል ፣ ህይወት ያለ ስራ ባዶ ናት ። 3) ለመወደድ እድል ያላችሁ ከሆናች ብዙ ጊዜ ማይገኝ መሆኑን አስታውሳቹ አክብራቹ ያዙት ።

https://vt.tiktok.com/ZSVa8JPpy ቆንጆ አቀባበል አጊንቻለዉ ለዛ ደግሞ ክብረት ይስጥልኝ🙏🏼 ዛሬ ደግሞ በሌላ ስራ መጥቻለዉ ገብታቹ ኮምኩሙልኝ ወድ ቤተሰቦች

https://vt.tiktok.com/ZSVU9wqyC በቲክ ቶክ በድጋሚ መጥተናል ገብታቹ አጋርነታቹን አሳዩን

በቀላሉ ለመጎብኘት ይህዉ አማራጭ 👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻 Kalid akelu ንኩኝ

https://vt.tiktok.com/ZSVAeokqp ቲክ ቶክ መንደር መመላለሱን ተያይዘነዋል ነዉ ምላቹ ገብታቹ ተመሰጡልን የዛሬዉ ደግሞ ይለያል

ጎራ እያላቹ ቤተሰቦች ለአቀባበላቹም እጅ ነስቻለሁ🙏🏼

https://vt.tiktok.com/ZSVhoydF2 ሁለተኛ ስራችንን ቲክ ቶክ መንደር ይዘን መተናል ገብታቹ እዩልን አጋሩትም ለሰዉ ወዳጅ መሆን አይረሳ ጓዶች ያለናንተ ማን አለን🙏🏼🙏🏼🙏🏼

ቃል አክብረን መጥተናል ውዶች ቀጣይ ቃል ማክበር የእናንተ ፋንታ ነዉ ገባ ብላቹ ተወዳጁን ከተመቻቹም እያጋራቹልን ይህዉ አድራሻ 👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻 https://vt.tiktok.com/ZSV6W5G4Q

https://www.tiktok.com/@kalid.akelu?_r=1 ወደ ማምሻዉ ቲክ ቶክ መንደር አዲስ ነገር ጠብቁ እስከዛ እየገባቹ ተወዳጁኝ ውዶቼ

''በዘመናችን ብሔርተኝነት ማለት ሳይደክሙ የሌሎችን የድካም ዉጤት መቀማት መሆኑን አዉቃለሁ። አንድ ሰዉ በግሉ ስኬት መቀዳጀት ሲያቅተው በጥረታቸዉ ብልጫ ያስመዘገቡ ግለሰቦችን ስኬት ወደ ብሔር ስኬት
''በዘመናችን ብሔርተኝነት ማለት ሳይደክሙ የሌሎችን የድካም ዉጤት መቀማት መሆኑን አዉቃለሁ። አንድ ሰዉ በግሉ ስኬት መቀዳጀት ሲያቅተው በጥረታቸዉ ብልጫ ያስመዘገቡ ግለሰቦችን ስኬት ወደ ብሔር ስኬት ለዉጦ ባዶነቱን ለመሙላት ይሞክራል። ሌላዉ ፤ እልም ያለ ፈሪ ሆኖ ሳለ "የበላይ ዘር" እያለ ይፎክራል። ብብቱ ዉስጥ ገብተዉ ካልደገፉት በቀር አልጋ ላይ መዉጣት የማይችለው ሰዉዬ፣ አበበ ቢቂላ በተነሣ ቁጥር "አበበ ኬኛ" እያለ ይኩራራል። በላይና አበበ ያስመዘገቡት ድል በላብና በደም የተገኘ የግለሰብ ጥረት ዉጤት ነዉ። ድል በዘር አይተላለፍም። የአባቶች ታላቅነት በዘር ወደ ልጆች የሚተላለፍ ቢሆን ናሮ ግሪኮች በዛሬይቱ የአዉሮፓ እግር ሥር እንደጉድፍ ወድቀዉ ባልተገኙ ነበር። ብሔርተኝነት የግለሰብ ጥረትን ሰርቆ የራስን ድክመት ለመሙላት የሚደረግ መሰሪ እንቅስቃሴ ነዉ።'' [ 📖 ''ከአሜን ባሻገር'' ፣ በእዉቀቱ ስዩም ] ~~~ Credit : zeraf books

ያልኖሩበት ቤት ደሞ ለዘመን ተዘግቶ የቆየ በምንም ክፍተት ንፋስ ከጠረን ምጎ ያለየ ፤ ክፈት ስትይኝ ለምን ተገረምሽ በሩ ሲያታግል በዛሬ ጉልበት መች ይቀመሳል ከትናንቱ ጋር የቆመ ትግል ! ( ካሊድ አቅሉ)

ጀምረናል!!