ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት Yihunie woldu metasebiya Dessie Special Boarding School
Открыть в Telegram
በአማራ ክልል የመጀመሪያው ስለሆነው ደሴ ልዩ አዳሪ ትምሀርት ቤት ወቅታዊ መረጃ እንዲሁም አዳዲስ ፈጠራዎች ፣ ለተማሪዎችና ለመምህራን አጋዥ መፅሀፎች፣ ጥያቄዎች፣ ማስታወቂያዎች እዚህ ቻናል ላይ ያገኛሉ።
Больше3 739
Подписчики
+424 часа
+147 дней
-2430 день
Архив постов
Hello, dear colleagues. Hope u r doing great. Harvard Language Center is gonna have a graduation ceremony in our school tomorrow, on Sunday starting from 8:00 local time. And l want everyone of you to attend this very special and tremendous celebration.
Thank you in advance.
Getachew Tadesse
🦚🌻💐💐🍁💐🌻🦚🦚💐💐🍁💐
ለት/ቤታችን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ⛹
1. የጥናት ፕሮግራማችሁ ላይ ምንም አይነት መዘናጋት እንዳይኖር
2.የOnline ፈተና ልምምድ ከሰኞ ጀምሮ ተጠናክሮ ይቀጥላል የሰዓት ፊርማም የተዘጋጀ በመሆኑ በጥብቅ ክትትል ስለሚደረግ ያለምንም ምክንያት እንድትገኙ በማለት እናሳስባለን።
3.ከት/ቤት ውጭ የምትወጡና የምታድሩ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ጥብቅ ክትትል በዶርም ስለሚደረግ ያልተገኘ ተማሪ ላይ ተገቢውን እርምጃ ት/ቤቱ ይወስዳል።
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏መልካም የዝግጅትና የጥናት ግዜን እንመኛለን!!
💐🦚🌻🦚🌻💐🍁💐🌻🌻🦚💐🍁
Repost from Ethiopian Artificial Intelligence Institute
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ!
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተከታዮቹ መስኮች ራሳችሁን የምታንጹበት ታላቅ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቶላችኋል።
🤖በፈንዳሜንታል ኦፍ ኤ.አይ፣
💻 ፕሮግራሚንግ፣
🧠 ማሽን ለርኒንግ፣
⚙️ በሮቦቲክስ እና IOT፣
📊 ዳታ ሳይንስ እና በሌሎችም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዘርፎች ራሳችሁን የምታንጹበት ታላቅ የክረምት ስልጠና ተዘጋጅቶላችኋል።
እስከ ሰኔ 30፤ 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በተከታዩ የጉግል ፎርም https://forms.gle/uDGPmQsiZcWWeNuRA በመጠቀም ይመዝገቡ።
PREPARED BY HAJI MAMO
review biology from 9-12.docx2.33 KB
ቀን፡-28/09/2018
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
12ኛ ክፍል ኦላይን ተፈታኝ ተማሪዎች መለማመጃ ሊንክ exam2.ethernet.edu.et የነበረ እና አንዳንድ ጊዜ የሚያሰቸግር መሆኑ ይታወቃል፡፡በመሆኑም አዲስ መለማመጃ ሊንክ mock2.ethernet.edu.et በመሆኑ ተማሪዎች ልምምዳችሁን አጠናክራቸሁ እንዲትቀጥሉ በማለት እናሳዉቃለን፡፡
ት/ቤቱ
Grade-12 Model Exam Program(Revised 2018).docx0.16 KB
የፈተና ስልቶች (Exam Strategies)
ፈተናን በተሳካ ሁኔታ እንዴት መውሰድ ይቻላል?
1. ፈተናው አንድ ሳምንት ሲቀረው
* ያለፉ የፈተና ሽቶችን መስራት
* የማጠቃለያ ማስታወሻዎችን መከለስ
2. ፈተናው እንደ ነገ ሆኖ ዛሬ ማታ
* የፈተና ቁሳቁሶችን (እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ) ያዘጋጁ
* የፋይዳ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ያደራጁ
* ሰዓት ያደራጁ
* ያለምንም ጭንቀት ዘና ብለው ይተኙ
3. በፈተና ክፍል ውስጥ (በፈተና ጊዜ)
I. ወደ ፈተና ክፍል ከገቡ በኋላ፡-
* መረጋጋትና በእርጋታ መፈተኛ ወንበር ላይ መቀመጥ
* ጭንቀትን ያስወግዱ
* የፈተና ወረቀቶች ሲሰራጩ ዘና ብለው ይተንፍሱ
II. ፈተናውን መስራት ሲጀምሩ፡-
* መመሪያዎችን (Instructions) ያንብቡ
* ጊዜን መቆጣጠር – ሰዓት እያዩ ፈተናውን መስራት
* በመጀመሪያ ቀላል የሆኑትን ጥያቄዎች ይስሩ።
* ከባድ ጥያቄ ካጋጠሞት፣ በስልታዊ ግምት አጥቁረው ሰርተው ወደሚቀጥለው ጥያቄ ይሂዱ። በፍፁም ሳያጠቁሩ ባዶ ቦታ ትተው እንዳያልፉ፡፡
* በአንድ ጥያቄ ላይ ረጅም ጊዜ አያጠፉ ምክንያቱም አጭር ጊዜ የሚወስዱ ብዙ ቀላል ጥያቄዎች አሉ።
* መጨረሻ ላይ ጊዜ ካለዎት፣ በግምት ቀብተው ያለፏቸውን ጥያቄዎች ተመልሰው ይስሩዋቸው።
* ስልታዊ ግምት 1/4ኛ መልሱን የማግኘት ዕድል አለው፡፡ ዝም ብሎ በደመነፍስ መገመት ሳይሆን ስልታዊ ግምት ይጠቀሙ፡፡
ለሁሉም የትም/ቤታችን ሙስሊም ተማሪዎችና የስራ ባልደረቦች እንዲሁም የሀገራችን ሙስሊሞች እንኳን ለ1447ኛዉ የኢድ አልአደሃ(አረፋ) በአል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ መልካም በአል ይሁንላችሁ ሀገራችንንም አምላክ ሰላም ያድርግልን
ለሁሉም የትም/ቤታችን ሙስሊም ተማሪዎችና የስራ ባልደረቦች እንዲሁም የሀገራችን ሙስሊሞች እንኳን ለ1447ኛዉ የኢድ አልአደሃ(አረፋ) በአል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ መልካም በአል ይሁንላችሁ ሀገራችንንም አምላክ ሰላም ያድርግልን
🌺🌺🦚🦚🌻🌻🍁🍁💐💐❤❤🌻🌻
ለት/ቤታችን ሙስሊም ማህበረሰብ በሙሉ
እንኳን 1447ኛው ለኢድ አል አድሃ አረፍ በአል በሰላም አደረሳችሁ።
ኢድ ሙባረክ!!
🌻🌻💐💐💐🍁🍁🌻🌻🍁🍁🦚🦚🌺
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ሂደትና ዝግጅትን በተመለከተ የተደረገ የግንዛቤ ፈጠራ
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
