ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 403 подписчиков, занимая 6 084 место в категории Религия и духовность и 2 336 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 403 подписчиков.

Согласно последним данным от 26 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 541, а за последние 24 часа — 19, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 34.65%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает N/A% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 988 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 0 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 27 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 403
Подписчики
+1924 часа
+1197 дней
+54130 день
Архив постов
ክርስቲያናዊ ሕይወት የክርስቲያን ፈተና ሊቀ አዕላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion/video/7315483507470470446
ክርስቲያናዊ ሕይወት የክርስቲያን ፈተና ሊቀ አዕላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion/video/7315483507470470446

"አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።" መዝ 68፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ
"አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።" መዝ 68፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6k4QWdM/ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ
https://vm.tiktok.com/ZM6k4QWdM/ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ

"የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።" መዝ 5፥2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube
"የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።" መዝ 5፥2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።" መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Yo
"ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።" መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤ እመለከተዋለሁ፥ በቅርብ ግን አይደለም፤ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል" ዘኁ 24፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
"አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤ እመለከተዋለሁ፥ በቅርብ ግን አይደለም፤ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል" ዘኁ 24፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6rs9j2D/ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ
https://vm.tiktok.com/ZM6rs9j2D/ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ

"ይህም የሰማይ ደጅ ነው።" ዘፍ 28፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.yo
"ይህም የሰማይ ደጅ ነው።" ዘፍ 28፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

አባ አብርሃም ሶርያዊ አባ አብርሃም በእስክንድርያ ከተሾሙ ሊቃነ ጳጳሳት አንዱ ሲሆን ከምስራቅ ሃገር ከደጋግ ክርስቲያኖች ወገን የተገኘ ነው፡፡ ይህ አባት በዘመኑ ኤጲስ ቆጶሳት ለክህነታቸው እጅ መንሻ መማለጃ የሚያመጡትን እንዳይቀበሉ እና ከሃይማኖት ሥርዓት ውጪ ሰዎች ባለ ሁለት ሚስት እንዳይሆኑ አውግዟል፡፡ በዘመኑ ወደ እስልምና ሃይማኖት የገባ አንድ አይሁዳዊ ሰው ነበር፡፡ ይህም አይሁዳዊ የጭፍሮች አለቃ የነበረውም ሰው ጓደኛው ስለነበረ ከጓደኛው ጋር አብሮ ወደ ምስር ሃገር ንጉሥ ዘንድ እየገባ ከንጉሥ ጋር ይነጋገር ነበር፡፡ አንድ ቀን የሰለመው አይሁዳዊ ንጉሡን ‹‹ኤጲስ ቆጶሱን አምጣውና ልከራከረው›› አለው፡፡ ንጉሡም እውቀትን የሚወድ ምሁራን የኾኑ ሰዎች እስልምናን ከሚያውቁ ሰዎች ጋር በነፃነት እንዲከራከሩ የሚወድ ነበርና አባ አብርሃምን መጥቶ እንዲከራከር ላከበት፡፡ አባ አብርሃምም ዕውቀቱና ትምህርቱ የታወቀ አባ ሳዊሮስ ዘእስሙይናን አስከትሎ መጥቶ ተከራክሮ በማሸነፍ አሳፈረው፡፡ በዚህም ንጉሡ አክብሮ ሰደዳቸው፡፡ በዚህ ነገር ቅናትና ውርደት ያደረበት አይሁዳዊ አባ አብርሃም የሚወድቅበትን ነገር ይፈልግ ጀመር፤ ወንጌልንም ሲገላብጥ ‹‹የሰናፍጭ ቅንጣት ታኽል ሃይማኖት ካላችሁ ይኽንን ተራራ ተነቅለህ ኺድ ብትሉት ይኼዳል፡፡›› ማቴ 17፡20 የሚል ቃል አግኝቶ እጅግ ተደሰተና ይኽንማ ክርስቲያኖች ሊያደርጉት አይቻላቸውም ብሎ፤ ተከራክሮ ለማሸነፍ አባ አብርሃምን እንዲጠሩት ወደ ንጉሡ አመለከተ፡፡ ንጉሡም አባ አብርሃን አሥጠርቶ ‹‹በእውኑ እንዲህ የሚል ነገር በወንጌላችሁ አለን›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ሊቀ ጳጳሱም ‹‹አዎ ቅዱስ ወንጌል በእውነት ይላል፡፡›› አለ፡፡ ንጉሡም እንግዲያስ ከእናንተ አንዱ አለዚያም አንተ አለቃቸው አድርገኽ አሳየን፤ አለው፡፡ አባ አብርሃምም ሦስት ቀን እንዲሰጠው ጠይቆ ተፈቀደለት፡፡ አባ አብርሃም በአቅራቢያው ያሉ ኤጲስ ቆጶሳትን ሰብስቦ ወደ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጾም፣ በጸሎት ይማጸን ጀመር፡፡ በሦስተኛው ቀን እመቤታችን ተገልጣ ‹‹ስለልጄ ብሎ አንድ ዐይኑን ያውጣ ስምዖን ጫማ ሰፊው የተባለ ሰው አለ፤ የውሃ ማድጋ ተሸክሞ ታገኘዋለኽ፤ እሱ ያነሣልኸል፡፡›› ብላ ነገረችው፡፡ አባ አብርሃምም ወደ ስምዖን ኺዶ የሆነውን በነገረው ጊዜ ስምዖን ‹‹ድሃ በሃገር እንዳይኖርበት ነው እኔ ኃጢአተኛ ነኝ ብሎ እምቢ አለ፡፡ አባ አብርሃም ግን እመቤታችን አመልክታ እንደነገረችው ምስጢሩን ገልጾ ነግሮ ግድ አለው፡፡ በዚህ ጊዜ ስምዖን ‹‹በእመቤታችን ልመና ይኹን፣ እኔን ማንም እንዳያቀኝ አንተ ሕዝቡን ሰብስብ ወንጌልንና ማዕጠንት ይዘኽ በአንድ በኩል ሁኑ፤ ንጉሡ ሰራዊቱን ይዞ በአንድ በኩል ይሰለፍ፡፡ ከዚያ 41 ኪራላይሶ አድርሱ፤ እኔ ስሰግድ ስገድ›› አለው፡፡ በዚኽ ሁኔታ ተራራው ሲሰግዱ እየሰገደ ሲነሡ እየተነሳ ሦስት ጊዜ ከፍ ዝቅ ካለ በኋላ አፍልሶ ሌላ ቦታ አድርሶታል፡፡ ንጉሡም እጅግ አክብሮ አባ አብርሃምን ‹‹የምትፈልገውን ውሰድ›› አለው፡፡ አባ አብርሃምም በምስር ሃገር የቅዱስ መርቆሬዎስን ቤተ ክርስቲያን ሥራልኝ በማለት በንጉሡ እርዳታ ቤተ ክርስቲያንን አሠራ፡፡ አቡነ አብርሃምም ተጋድሎውን ፈጽሞ ታኅሣሥ 6 ቀን በሠላም ዐረፈ፡፡ ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

https://youtu.be/4oWrxLeYzww በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የተዘጋጀው የሕፃናት የመዝሙር አልበም በቅርብ ቀን ይጠብቁን!

"ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናንሳ።" ሰቆ 3:41 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 http
"ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናንሳ።" ሰቆ 3:41 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ሳምንታዊው ዜና ፈለገ ጥበብ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ https://youtu.be/vNFab6h0ZHo