es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 403 suscriptores, ocupando la posición 6 084 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 336 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 403 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 541, y en las últimas 24 horas de 19, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 34.65%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 988 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 403
Suscriptores
+1924 horas
+1197 días
+54130 días
Archivo de publicaciones
ክርስቲያናዊ ሕይወት የክርስቲያን ፈተና ሊቀ አዕላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion/video/7315483507470470446
ክርስቲያናዊ ሕይወት የክርስቲያን ፈተና ሊቀ አዕላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion/video/7315483507470470446

"አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።" መዝ 68፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ
"አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።" መዝ 68፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6k4QWdM/ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ
https://vm.tiktok.com/ZM6k4QWdM/ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ

"የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።" መዝ 5፥2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube
"የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።" መዝ 5፥2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።" መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Yo
"ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።" መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤ እመለከተዋለሁ፥ በቅርብ ግን አይደለም፤ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል" ዘኁ 24፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
"አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤ እመለከተዋለሁ፥ በቅርብ ግን አይደለም፤ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል" ዘኁ 24፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6rs9j2D/ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ
https://vm.tiktok.com/ZM6rs9j2D/ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ

"ይህም የሰማይ ደጅ ነው።" ዘፍ 28፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.yo
"ይህም የሰማይ ደጅ ነው።" ዘፍ 28፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

አባ አብርሃም ሶርያዊ አባ አብርሃም በእስክንድርያ ከተሾሙ ሊቃነ ጳጳሳት አንዱ ሲሆን ከምስራቅ ሃገር ከደጋግ ክርስቲያኖች ወገን የተገኘ ነው፡፡ ይህ አባት በዘመኑ ኤጲስ ቆጶሳት ለክህነታቸው እጅ መንሻ መማለጃ የሚያመጡትን እንዳይቀበሉ እና ከሃይማኖት ሥርዓት ውጪ ሰዎች ባለ ሁለት ሚስት እንዳይሆኑ አውግዟል፡፡ በዘመኑ ወደ እስልምና ሃይማኖት የገባ አንድ አይሁዳዊ ሰው ነበር፡፡ ይህም አይሁዳዊ የጭፍሮች አለቃ የነበረውም ሰው ጓደኛው ስለነበረ ከጓደኛው ጋር አብሮ ወደ ምስር ሃገር ንጉሥ ዘንድ እየገባ ከንጉሥ ጋር ይነጋገር ነበር፡፡ አንድ ቀን የሰለመው አይሁዳዊ ንጉሡን ‹‹ኤጲስ ቆጶሱን አምጣውና ልከራከረው›› አለው፡፡ ንጉሡም እውቀትን የሚወድ ምሁራን የኾኑ ሰዎች እስልምናን ከሚያውቁ ሰዎች ጋር በነፃነት እንዲከራከሩ የሚወድ ነበርና አባ አብርሃምን መጥቶ እንዲከራከር ላከበት፡፡ አባ አብርሃምም ዕውቀቱና ትምህርቱ የታወቀ አባ ሳዊሮስ ዘእስሙይናን አስከትሎ መጥቶ ተከራክሮ በማሸነፍ አሳፈረው፡፡ በዚህም ንጉሡ አክብሮ ሰደዳቸው፡፡ በዚህ ነገር ቅናትና ውርደት ያደረበት አይሁዳዊ አባ አብርሃም የሚወድቅበትን ነገር ይፈልግ ጀመር፤ ወንጌልንም ሲገላብጥ ‹‹የሰናፍጭ ቅንጣት ታኽል ሃይማኖት ካላችሁ ይኽንን ተራራ ተነቅለህ ኺድ ብትሉት ይኼዳል፡፡›› ማቴ 17፡20 የሚል ቃል አግኝቶ እጅግ ተደሰተና ይኽንማ ክርስቲያኖች ሊያደርጉት አይቻላቸውም ብሎ፤ ተከራክሮ ለማሸነፍ አባ አብርሃምን እንዲጠሩት ወደ ንጉሡ አመለከተ፡፡ ንጉሡም አባ አብርሃን አሥጠርቶ ‹‹በእውኑ እንዲህ የሚል ነገር በወንጌላችሁ አለን›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ሊቀ ጳጳሱም ‹‹አዎ ቅዱስ ወንጌል በእውነት ይላል፡፡›› አለ፡፡ ንጉሡም እንግዲያስ ከእናንተ አንዱ አለዚያም አንተ አለቃቸው አድርገኽ አሳየን፤ አለው፡፡ አባ አብርሃምም ሦስት ቀን እንዲሰጠው ጠይቆ ተፈቀደለት፡፡ አባ አብርሃም በአቅራቢያው ያሉ ኤጲስ ቆጶሳትን ሰብስቦ ወደ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጾም፣ በጸሎት ይማጸን ጀመር፡፡ በሦስተኛው ቀን እመቤታችን ተገልጣ ‹‹ስለልጄ ብሎ አንድ ዐይኑን ያውጣ ስምዖን ጫማ ሰፊው የተባለ ሰው አለ፤ የውሃ ማድጋ ተሸክሞ ታገኘዋለኽ፤ እሱ ያነሣልኸል፡፡›› ብላ ነገረችው፡፡ አባ አብርሃምም ወደ ስምዖን ኺዶ የሆነውን በነገረው ጊዜ ስምዖን ‹‹ድሃ በሃገር እንዳይኖርበት ነው እኔ ኃጢአተኛ ነኝ ብሎ እምቢ አለ፡፡ አባ አብርሃም ግን እመቤታችን አመልክታ እንደነገረችው ምስጢሩን ገልጾ ነግሮ ግድ አለው፡፡ በዚህ ጊዜ ስምዖን ‹‹በእመቤታችን ልመና ይኹን፣ እኔን ማንም እንዳያቀኝ አንተ ሕዝቡን ሰብስብ ወንጌልንና ማዕጠንት ይዘኽ በአንድ በኩል ሁኑ፤ ንጉሡ ሰራዊቱን ይዞ በአንድ በኩል ይሰለፍ፡፡ ከዚያ 41 ኪራላይሶ አድርሱ፤ እኔ ስሰግድ ስገድ›› አለው፡፡ በዚኽ ሁኔታ ተራራው ሲሰግዱ እየሰገደ ሲነሡ እየተነሳ ሦስት ጊዜ ከፍ ዝቅ ካለ በኋላ አፍልሶ ሌላ ቦታ አድርሶታል፡፡ ንጉሡም እጅግ አክብሮ አባ አብርሃምን ‹‹የምትፈልገውን ውሰድ›› አለው፡፡ አባ አብርሃምም በምስር ሃገር የቅዱስ መርቆሬዎስን ቤተ ክርስቲያን ሥራልኝ በማለት በንጉሡ እርዳታ ቤተ ክርስቲያንን አሠራ፡፡ አቡነ አብርሃምም ተጋድሎውን ፈጽሞ ታኅሣሥ 6 ቀን በሠላም ዐረፈ፡፡ ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

https://youtu.be/4oWrxLeYzww በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የተዘጋጀው የሕፃናት የመዝሙር አልበም በቅርብ ቀን ይጠብቁን!

"ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናንሳ።" ሰቆ 3:41 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 http
"ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናንሳ።" ሰቆ 3:41 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ሳምንታዊው ዜና ፈለገ ጥበብ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ https://youtu.be/vNFab6h0ZHo