ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 403 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 084 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 336 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 403 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 541، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 19، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 34.65‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 988 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 403
المشتركون
+1924 ساعات
+1197 أيام
+54130 أيام
أرشيف المشاركات
ክርስቲያናዊ ሕይወት የክርስቲያን ፈተና ሊቀ አዕላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion/video/7315483507470470446
ክርስቲያናዊ ሕይወት የክርስቲያን ፈተና ሊቀ አዕላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion/video/7315483507470470446

"አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።" መዝ 68፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ
"አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።" መዝ 68፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6k4QWdM/ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ
https://vm.tiktok.com/ZM6k4QWdM/ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ

"የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።" መዝ 5፥2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube
"የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።" መዝ 5፥2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።" መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Yo
"ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።" መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤ እመለከተዋለሁ፥ በቅርብ ግን አይደለም፤ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል" ዘኁ 24፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
"አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤ እመለከተዋለሁ፥ በቅርብ ግን አይደለም፤ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል" ዘኁ 24፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6rs9j2D/ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ
https://vm.tiktok.com/ZM6rs9j2D/ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ

"ይህም የሰማይ ደጅ ነው።" ዘፍ 28፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.yo
"ይህም የሰማይ ደጅ ነው።" ዘፍ 28፡17 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

አባ አብርሃም ሶርያዊ አባ አብርሃም በእስክንድርያ ከተሾሙ ሊቃነ ጳጳሳት አንዱ ሲሆን ከምስራቅ ሃገር ከደጋግ ክርስቲያኖች ወገን የተገኘ ነው፡፡ ይህ አባት በዘመኑ ኤጲስ ቆጶሳት ለክህነታቸው እጅ መንሻ መማለጃ የሚያመጡትን እንዳይቀበሉ እና ከሃይማኖት ሥርዓት ውጪ ሰዎች ባለ ሁለት ሚስት እንዳይሆኑ አውግዟል፡፡ በዘመኑ ወደ እስልምና ሃይማኖት የገባ አንድ አይሁዳዊ ሰው ነበር፡፡ ይህም አይሁዳዊ የጭፍሮች አለቃ የነበረውም ሰው ጓደኛው ስለነበረ ከጓደኛው ጋር አብሮ ወደ ምስር ሃገር ንጉሥ ዘንድ እየገባ ከንጉሥ ጋር ይነጋገር ነበር፡፡ አንድ ቀን የሰለመው አይሁዳዊ ንጉሡን ‹‹ኤጲስ ቆጶሱን አምጣውና ልከራከረው›› አለው፡፡ ንጉሡም እውቀትን የሚወድ ምሁራን የኾኑ ሰዎች እስልምናን ከሚያውቁ ሰዎች ጋር በነፃነት እንዲከራከሩ የሚወድ ነበርና አባ አብርሃምን መጥቶ እንዲከራከር ላከበት፡፡ አባ አብርሃምም ዕውቀቱና ትምህርቱ የታወቀ አባ ሳዊሮስ ዘእስሙይናን አስከትሎ መጥቶ ተከራክሮ በማሸነፍ አሳፈረው፡፡ በዚህም ንጉሡ አክብሮ ሰደዳቸው፡፡ በዚህ ነገር ቅናትና ውርደት ያደረበት አይሁዳዊ አባ አብርሃም የሚወድቅበትን ነገር ይፈልግ ጀመር፤ ወንጌልንም ሲገላብጥ ‹‹የሰናፍጭ ቅንጣት ታኽል ሃይማኖት ካላችሁ ይኽንን ተራራ ተነቅለህ ኺድ ብትሉት ይኼዳል፡፡›› ማቴ 17፡20 የሚል ቃል አግኝቶ እጅግ ተደሰተና ይኽንማ ክርስቲያኖች ሊያደርጉት አይቻላቸውም ብሎ፤ ተከራክሮ ለማሸነፍ አባ አብርሃምን እንዲጠሩት ወደ ንጉሡ አመለከተ፡፡ ንጉሡም አባ አብርሃን አሥጠርቶ ‹‹በእውኑ እንዲህ የሚል ነገር በወንጌላችሁ አለን›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ሊቀ ጳጳሱም ‹‹አዎ ቅዱስ ወንጌል በእውነት ይላል፡፡›› አለ፡፡ ንጉሡም እንግዲያስ ከእናንተ አንዱ አለዚያም አንተ አለቃቸው አድርገኽ አሳየን፤ አለው፡፡ አባ አብርሃምም ሦስት ቀን እንዲሰጠው ጠይቆ ተፈቀደለት፡፡ አባ አብርሃም በአቅራቢያው ያሉ ኤጲስ ቆጶሳትን ሰብስቦ ወደ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጾም፣ በጸሎት ይማጸን ጀመር፡፡ በሦስተኛው ቀን እመቤታችን ተገልጣ ‹‹ስለልጄ ብሎ አንድ ዐይኑን ያውጣ ስምዖን ጫማ ሰፊው የተባለ ሰው አለ፤ የውሃ ማድጋ ተሸክሞ ታገኘዋለኽ፤ እሱ ያነሣልኸል፡፡›› ብላ ነገረችው፡፡ አባ አብርሃምም ወደ ስምዖን ኺዶ የሆነውን በነገረው ጊዜ ስምዖን ‹‹ድሃ በሃገር እንዳይኖርበት ነው እኔ ኃጢአተኛ ነኝ ብሎ እምቢ አለ፡፡ አባ አብርሃም ግን እመቤታችን አመልክታ እንደነገረችው ምስጢሩን ገልጾ ነግሮ ግድ አለው፡፡ በዚህ ጊዜ ስምዖን ‹‹በእመቤታችን ልመና ይኹን፣ እኔን ማንም እንዳያቀኝ አንተ ሕዝቡን ሰብስብ ወንጌልንና ማዕጠንት ይዘኽ በአንድ በኩል ሁኑ፤ ንጉሡ ሰራዊቱን ይዞ በአንድ በኩል ይሰለፍ፡፡ ከዚያ 41 ኪራላይሶ አድርሱ፤ እኔ ስሰግድ ስገድ›› አለው፡፡ በዚኽ ሁኔታ ተራራው ሲሰግዱ እየሰገደ ሲነሡ እየተነሳ ሦስት ጊዜ ከፍ ዝቅ ካለ በኋላ አፍልሶ ሌላ ቦታ አድርሶታል፡፡ ንጉሡም እጅግ አክብሮ አባ አብርሃምን ‹‹የምትፈልገውን ውሰድ›› አለው፡፡ አባ አብርሃምም በምስር ሃገር የቅዱስ መርቆሬዎስን ቤተ ክርስቲያን ሥራልኝ በማለት በንጉሡ እርዳታ ቤተ ክርስቲያንን አሠራ፡፡ አቡነ አብርሃምም ተጋድሎውን ፈጽሞ ታኅሣሥ 6 ቀን በሠላም ዐረፈ፡፡ ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

https://youtu.be/4oWrxLeYzww በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የተዘጋጀው የሕፃናት የመዝሙር አልበም በቅርብ ቀን ይጠብቁን!

"ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናንሳ።" ሰቆ 3:41 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 http
"ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናንሳ።" ሰቆ 3:41 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ሳምንታዊው ዜና ፈለገ ጥበብ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ https://youtu.be/vNFab6h0ZHo