ru
Feedback
Elias Kasa Legal Service.

Elias Kasa Legal Service.

Открыть в Telegram

👉Tajaajila Gorsa Seeraa yoo barbaaddan Abukaatoo fi Gorsaa Seeraa #"Eliyaas Kaasaa mariisisaa. 👉የጥብቅና አገልግሎት ሲፈልጉ ኤልያስ ካሳ ጠበቃ እና የሕግ አማካሪን ያማክሩ። 📞 0929399368

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Elias Kasa Legal Service.

Канал Elias Kasa Legal Service. (@elulaw) является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 586 подписчиков, занимая 562 место в категории Закон и право и 2 314 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 586 подписчиков.

Согласно последним данным от 11 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -12, а за последние 24 часа — -1, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 28.01%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 8.85% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 086 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 291 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 11.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
👉Tajaajila Gorsa Seeraa yoo barbaaddan Abukaatoo fi Gorsaa Seeraa #"Eliyaas Kaasaa mariisisaa. 👉የጥብቅና አገልግሎት ሲፈልጉ ኤልያስ ካሳ ጠበቃ እና የሕግ አማካሪን ያማክሩ። 📞 0929399368

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 12 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Закон и право.

14 586
Подписчики
-124 часа
+137 дней
-1230 день
Архив постов
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 542 ሌላ ሰው ራሱን እንዲያጠፋ ማነሳሳትን ወይም መርዳትን ወንጀል ለማድረግ የተዘረጋ ሥርዓታዊ እና የሕግ ንድፈ-ሐሳብን የተከተለ መሣሪያ ነው። ራስን ማጥፋትን ከወንጀል ነፃ በማድረግ፣ ሕጉ በከባድ ጭንቀት ውስጥ ያሉ ግለሰቦችን ከመቅጣት ይቆጠባል። ይልቁንም፣ የመንግሥትን የቅጣት ኃይል ወደ ውጫዊ አጥፊዎች እና ደካማነትን ተጠቅመው ጉዳት ወደሚያደርሱ ኃይሎች ያዞራል። በተቀረጸው የቅጣት እርከን አማካኝነት፣ ድንጋጌው በውጤት ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን እና በመንግሥት የሚደረግን የጥበቃ ጣልቃ ገብነት በጥንቃቄ ያመጣጥናል። ከአገር በቀል ባህላዊ እሴቶች እና ከዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ግዴታዎች ጋር የተጣጣመው አንቀጽ 542፣ የሰውን ክብር ለማስከበር እና በማኅበረሰቡ ውስጥ በጣም ተጋላጭ የሆኑትን ወገኖች ለመጠበቅ የሚቆም ጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ነው። ዋቢዎች  African Charter on Human and Peoples' Rights (adopted 27 June 1981, entered into force 21 October 1986) 1520 UNTS 217 (ACHPR)  Criminal Code of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Proc። No 414/2004  International Covenant on Civil and Political Rights (adopted 16 December 1966, entered into force 23 March 1976) 999 UNTS 171 (ICCPR)  Kenya National Commission on Human Rights & 2 Others v Attorney General, Director of Public Prosecution & 3 Others [2025] KEHC 6 (KLR) (Constitutional Petition E045 of 2022)  Mill JS, On Liberty (first published 1859, Stefan Collini ed, Cambridge University Press 1989)  National Assembly of Kenya, Report of the Departmental Committee on Justice and Legal Affairs on Public Petition No 13 of 2024 Regarding Decriminalization of Attempted Suicide (Parliament of Kenya 2025)  Penal Code of Kenya, Cap 63  Suicide Act 1961 (United Kingdom) ማሳሰቢያ፦ ይህ ጽሑፍ የተዘጋጀው ለትምህርታዊ፣ ለአካዳሚክ እና ለአጠቃላይ መረጃ አገልግሎት ብቻ ሲሆን፣ ሙያዊ የሕግ ምክርን (legal advice) የሚተካ ወይም የሚወክል አይደለም። በጽሑፉ ውስጥ የቀረቡት ትንተናዎች፣ ድምዳሜዎች እና የሕግ ንጽጽሮች የአዘጋጁን ንባብና ምልከታዎች ብቻ የሚያንጸባርቁ ናቸው። አንባቢዎች ይህንን ጽሑፍ እንደ ቀጥተኛ የሕግ መመሪያ ወይም ዋቢነት ከመጠቀም እንዲቆጠቡ እና ከጉዳያቸው ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር ተገቢውን የሕግ መፍትሔ ለማግኘት ፈቃድ ካላቸውና ብቁ ከሆኑ የሕግ ባለሙያዎች (legal professionals) ዘንድ ቀጥተኛ ሙያዊ ምክር እንዲያገኙ እንዲሁም ለምርምር ስራዎች አስተማማኝ ምንጮችን እንዲጎበኙ በጥብቅ ይመከራሉ!!

ይልቁንም የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ ራስን እንዲያጠፋ ማነሳሳትን ወይም መርዳትን ራሱን የቻለ (sui generis) ወንጀል አድርጎ ይመለከተዋል። በዚህም ምክንያት የረዳቱ ድርጊት ወንጀለኛነት ቀጥተኛ እና መሠረታዊ ሲሆን፣ የሚመነጨውም የሰውን ሕይወት የመጠበቅ እና የመንከባከብን ማኅበራዊ እና ሕጋዊ ግዴታ በመጣሱ ነው። ፬. ባህላዊ እሴቶች እና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች መዋቅሮች የአንቀጽ 542 መዋቅር የንድፈ-ሐሳብ ውጤት ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያን ማኅበራዊ እና ባህላዊ እሴቶች እንዲሁም ዓለም አቀፍ የሕግ ግዴታዎቿን በጥልቀት የሚያንጸባርቅ ነው ተብሎም ይታመናል። ሀ. ማኅበራዊ-ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቶች በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ውስጥ ልክ እንደ ሌሎች የአፍሪካ ማኅበረሰቦች፣ የሕይወት ቅድስና መሠረታዊ የሞራል መርሕ ነው። ይህ መርሕ የሰውን ሕይወት የማይደፈር ስጦታ አድርገው በሚመለከቱት በክርስትና እና በእስልምና ሃይማኖታዊ አስተምህሮዎች በጥልቀት የተደገፈ መሆኑ ሲገለፅም ይሰማል፤ ይታወቃልም። ራስን ማጥፋት በአገር በቀል እሴት እንደ ትልቅ ሀዘን ብቻ ሳይሆን በማኅበረሰቡ ላይ እንደተፈጸመ የሞራል ጥሰትም ይቆጠራል። በተጨማሪም የአፍሪካ ሕግ ፍልስፍና በማኅበራዊ ኃላፊነት እና በጋራ መረዳዳት ላይ ያተኩራል። በዚህ መዋቅር ውስጥ ግለሰቦች ሙሉ በሙሉ የተነጠሉ ወኪሎች ሳይሆኑ የጋራ ማኅበረሰብ አባላት ተደርገው ይታያሉ ። ስለዚህ ሕጉ የጋራ እንክብካቤ ግዴታን ያስገድዳል፣ ይህም ኅበራዊ ደህንነትን የሚናጉትንና ሰዎችን ለራስ-ጥፋት የሚያነሳሱትን ይቀጣል። ለ. ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ስምምነቶች ከላይ በንዑስ ፊደል ‘ሀ’ ስር በአጭሩ ከተጠቀሱት የወንጀል ሕግ ፍልስፍናዊ መሠረቶች ባሻገር፣ የድንጋጌው ሰብዓዊና ሕጋዊ ዋጋ ይበልጥ ጎልቶ የሚታየው ከዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ስምምነቶች አንጻር ሲመረመር ነው ። ከዚህ አቅጣጫ ሲታይ፣ አንቀጽ 542 የኢትዮጵያ መንግሥት በዓለም አቀፍ ሕግ ያለበትን ግዴታ የሚወጣበት ዋነኛ መሣሪያ ሆኖ ያገለግላል። በተለይም፣ እንደ ዓለም አቀፉ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) አንቀጽ 6 እና የአፍሪካ የሰዎችና የሕዝቦች መብቶች ቻርተር (ACHPR) አንቀጽ 4 ያሉ መሠረታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሰነዶች መንግሥታት የሰውን ሕይወት የመጠበቅ ጥብቅ ግዴታ እንዳለባቸው በግልጽ ይደነግጋሉ። ይህንን ዓለም አቀፋዊ መርሕ ይበልጥ ትርጉም ባለው መልኩ የሚያብራራው የሰብዓዊ መብቶች ሕግ ሥነ-አመክንዮ ሲሆን፣ የመንግሥት ሕይወትን የመጠበቅ ግዴታ አሉታዊ ብቻ ሳይሆን አወንታዊም ጭምር መሆኑን ያስረዳል። አሉታዊ ግዴታው መንግሥት ራሱ ወይም ወኪሎቹ የአንድን ግለሰብ ሕይወት ያለአግባብ ከመቅጠፍ እንዲቆጠቡ የሚፈልግ ሲሆን፤ አወንታዊ ግዴታው ደግሞ መንግሥት ግለሰቦችን በሶስተኛ ወገኖች ከሚደቀኑባቸው ማናቸውም አደጋዎች ለመጠበቅ የሚያስችሉ ተጨባጭ የሕግና የአስተዳደር ዋስትናዎችን በተግባር እንዲያዘጋጅ ያስገድዳል ። በመሆኑም የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 542 ተጋላጭ የሆኑ ሰብዓዊ ሕይወቶች ላይ ከውጭ የሚሰነዘሩ አደጋዎችን በወንጀል በመቅጣት፣ ይህንን አወንታዊ የመንግሥት የጥበቃ ኃላፊነት በተግባር የሚተርጉም ዋነኛውና ቀዳሚው የሕግ ዋስትና ተደርጎ ሊወሰድ የሚችል ነው። ፭. ንጽጽራዊ ገጽታዎች የኢትዮጵያን የወንጀል ሕግ ድንጋጌዎች ይዘትና ስፋት ይበልጥ ግልጽ በሆነ መልክ ለመገምገም፣ ጉዳዩን ከሌሎች የሕግ ሥርዓቶች ንጽጽራዊ ተሞክሮ አንጻር መመልከት እጅግ ጠቃሚ ነው ። ከዚህ ንጽጽራዊ ትንተና በግንባር ቀደምትነት የምናገኘው የዩናይትድ ኪንግደምን የሕግ ሥርዓት ሲሆን፣ አገሪቱ በ1961 በወጣው የራስ-ማጥፋት ሕግ (Suicide Act 1961) አማካኝነት ድርጊቱን ከወንጀል ሕግ ሙሉ በሙሉ የለየች ቢሆንም፣ በሶስተኛ ወገን የሚደረግን እርዳታ ለመከላከል ግን እስከ 14 ዓመት የሚደርስ ከፍተኛ ጽኑ እስራት አስቀምጣለች። ይህ ዓለም አቀፋዊ አዝማሚያ እንደሚያሳየው አብዛኞቹ ዘመናዊ የሕግ ሥርዓቶች ራስን ማጥፋት የፈጸመውን ግለሰብ ከመቅጣት ይልቅ፣ በድርጊቱ ጀርባ ያለውን የሶስተኛ ወገን ማነሳሳትና መርዳት የሕይወትን ቅድስና ለመጠበቅ ሲሉ በከፍተኛ ሁኔታ መቅጣታቸውን ቀጥለዋል፡፡ ይህንን የግል ነፃነት እና የመንግሥት የጥበቃ ሚና የማመጣጠን ጉዳይ በተመለከተ፣ እንደ ጀርመን እና ካናዳ ያሉ የሕግ ሥርዓቶች ረቂቅና ልዩ የሆኑ አቀራረቦችን ይከተላሉ። ለምሳሌ የጀርመን ሕግ በተደራጀ መልኩ ራስን ማጥፋትን መርዳትን የሚከለክል ቢሆንም፣ የግለሰቡን የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት ከመንግሥት የጥበቃ ግዴታ ጋር ለማመጣጠን ይሞክራል ። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የካናዳ ሕግ በሕክምና የታገዘ ሞትን (MAID) ለአዋቂዎች በከፍተኛ ጥንቃቄና በጥብቅ የሙያ ሁኔታዎች ሥር ቢፈቅድም ከዚህ የሕግ ማዕቀፍ ውጭ የሚደረግን ማናቸውንም የራስ-ማጥፋት እርዳታ ግን አሁንም በከባድ የወንጀል ተጠያቂነት ይቀጣል። በምሥራቅ አፍሪካ ቀጠና የጎረቤታችንን የኬንያን የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ተሞክሮ ስንመለከት ደግሞ ጉዳዩ በቅኝ ግዛት ውርስ እና በቅርብ ጊዜ በተደረጉ አበረታች የሕግ ማሻሻያዎች መካከል ያለውን ታሪካዊ ሽግግር በጥልቀት ያሳያል። ለብዙ አሥርተ ዓመታት የኬንያ የወንጀል ሕግ ራስን የማጥፋት ሙከራን እንደ መለስተኛ ወንጀል (misdemeanor) በመቁጠር እስከ ሁለት ዓመት የሚደርስ እስራትን ይደነግግ የነበረ ሲሆን፣ ይህም በስነ-አእምሮአዊ ቀውስ ውስጥ ያሉ ዜጎችን ከደህንነት ይልቅ በድጋሚ ለቅጣትና ለማኅበራዊ መገለል የሚዳርግ ጊዜ ያለፈበት አቀራረብ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ጥር 9 ቀን 2025 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) የኬንያው ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሕገ-መንግሥታዊ ትርጉም መርሆዎችን መሠረት በማድረግ ይህንን ድንጋጌ ውድቅ ያደረገበትን ታሪካዊ ውሳኔ አስተላልፏል። ፍርድ ቤቱ ራስን የማጥፋት ሙከራን በወንጀል መቅጣት ሰብዓዊ ክብርን፣ እኩልነትን እና ዜጎች በሕገ-መንግሥቱ የተረጋገጠላቸውን ከፍተኛ የጤና ደረጃ የማግኘት መብት የሚጥስ መሆኑን በመወሰን፣ ጉዳዩ ከወንጀል ፍትሕ ይልቅ በሕዝብ ጤና ማዕቀፍ መታየት እንዳለበት ወስኗል። ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ፓርላማ ውስጥ እየተካሄደ ላለው የሕግ ማሻሻያ ረቂቅ የጀርባ አጥንት በመሆን፣ ኬንያን ከቅጣት ይልቅ ለሰብዓዊ ክብርና ለጤና እንክብካቤ ቅድሚያ ወደሚሰጥ ተራማጅ የሕግ ሥርዓት በማሸጋገር ላይ የሚገኝ መሆኑ እየተገለፀ ይገኛል። ከእነዚህ ዓለም አቀፋዊ ተሞክሮዎች ጋር ሲነጻጸር፣ የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ ድንጋጌ ልዩ መለያ ሆኖ የሚጠቀሰው በተጎጂው ተጋላጭነት ደረጃ ላይ ያደረገው ግልጽ የሕግ ትኩረት ነው። አብዛኞቹ አገሮች እርዳታ ወይም ማነሳሳትን በጠቅላላ የወንጀል ድንጋጌ ብቻ ሲቀጡ፣ የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ ግን በተለየ ሁኔታ በተጎጂው አቅመ-ቢስነት (እንደ ሕፃናት፣ የአእምሮ በሽተኞች እና አረጋውያን) ላይ የተመሠረተ ግልጽ የቅጣት እርከን መዘርጋቱ በንጽጽር ሲታይ የላቀ ኅበራዊ ጥበቃን የሚያረጋግጥ ሥርዓታዊ አካሄድ ያሳያል ተብሎ ሊገለፅ የሚችል ነው። ፮. ማጠቃለያ

source #Almaw Wolie(Advocate and Legal Consultants at law) faacebook page. ራስን ከማጥፋት ሙከራ እስከ ሦስተኛ ወገን ተጠያቂነት፡- የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 542 እና የኬንያ አዲሱ የሕግ ሽግግር ፩. መግቢያ የወንጀል ሕግ በተለይም የአንድ ግለሰብ ምርጫ ወደ ራስ-ጥፋት በሚያመራበት ጊዜ፣ በግለሰቡ የግል ነፃነት እና በመንግሥት የጥበቃ ጣልቃ ገብነት መካከል ያለውን የሞራል እና የሕግ ገደብ ለመወሰን ረጅም ዘመናትን የታገለ ጉዳይ ነው። በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ፣ ይህ ውጥረት በ2004 (1997 ዓ.ም) በወጣው የወንጀል ሕግ አንቀጽ 542 ሥር ሌላ ሰው ራሱን እንዲያጠፋ ማነሳሳት ወይም መርዳትን ወንጀል በማድረግ ጥልቅ በሆነ መንገድ ተቀምጧል። በ1949ኙ የወንጀል ህግም በአንቀፅ 525 ስር ተቀምጦ ይገኝ ነበር፡፡ ራስን የማጥፋት ሙከራን በወንጀል ከሚቀጡ የቀድሞ የኮመን ሎው (common law) እና የሲቪል ሎው (continentallaw) ስርዓቶች በተለየ፣ የወቅቱ የኢትዮጵያ ሕግ ራስን ጥፋት የተለመደ የወንጀል ጥፋት ሳይሆን ከፍተኛ የስነ-ልቦና ቀውስ ውጤት መሆኑን ይገነዘባል። በዚህም ምክንያት የቅጣት መሣሪያው ትኩረት የሚያደርገው በጭንቀት ውስጥ ባለው ግለሰብ ላይ ሳይሆን፣ ድርጊቱን ባመቻቹ ወይም ባበረታቱ ሶስተኛ ወገኖች ላይ ነው። ይህ ጽሑፍ አንቀጽ 542ን የሕግ አካላት፣ የፍልስፍና መሠረቶች እና የቅጣት እርከኖችን ከንጽጽራዊ እና ከሰብዓዊ መብቶች አንጻር በአጭር ይፈተሻል፡፡ ፪.የአንቀጽ 542 አወቃቀርና ይዘት የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 542 የተጠያቂነትን ወሰን በሁለት መሠረታዊ ንዑሳን ድንጋጌዎች በመክፈል፣ የአጥፊውን የቅጣት ደረጃ በተጎጂው የመወሰን አቅም እና በድርጊቱ የመጨረሻ ውጤት ላይ በመመሥረት ይደነግጋል ። በዚህም መሠረት፣ ንዑስ-አንቀጽ አንድ ሙሉ የሕግ ችሎታና አቅም ያላቸውን አዋቂ ተጎጂዎችን የሚመለከት ሲሆን፣ ድንጋጌው ማነሳሳትን እና መርዳትን/ማገዝን እንደ ሁለት የተለያዩ የራስ-ጥፋት ተባባሪነት ዓይነቶች ይለያል። እዚህ ላ፣ ማነሳሳት ተጎጂው ራሱን እንዲያጠፋ ለማድረግ የታለመ ልዩ የወንጀል ሐሳብን (dolus) በመያዝ ሆን ብሎ ማነቃቃትን፣ ማበረታታትን ወይም ማሳመንን የሚጠይቅ ሲሆን፤ መርዳት ወይም ማገዝ ደግሞ ድርጊቱን ለማመቻቸት ቁሳዊ እርዳታን (ለምሳሌ ገዳይ መሣሪያዎችን ማቅረብ) ወይም የሞራል ድጋፍን መስጠትን ያካትታል። በዚህ መደበኛ ተጠያቂነት ሥር የሚወሰነው ቅጣት በውጤት ላይ የተመሠረተ ነው፤ በተጎጂው የተደረገው ራስን የማጥፋት ሙከራ ሳይሳካ ሲቀር አጥፊው በቀላል እስራት የሚቀጣ ሲሆን፣ ድርጊቱ ተፈጽሞ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ግን ቅጣቱ እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይከብዳል። በሌላ በኩል፣ ንዑስ-አንቀጽ ሁለት በተጎጂው ስነ-አእምሮአዊ እና አካላዊ ተጋላጭነት ላይ በመመሥረት የተደነገገ ልዩ የቅጣት ማክበጃ ነው። ድንጋጌው ጥበቃ ለሚያስፈልጋቸው እንደ ሕፃናት፣ የአእምሮ በሽተኞች እና በዕድሜ መግፋት (እርጅና) ምክንያት የመወሰን አቅማቸውን ላጡ አቅመ-ቢስ ወገኖች የሚተገበር ሲሆን፤ በእነዚህ ግለሰቦች ላይ የተደረገው ራስን የማጥፋት ሙከራ ለአጥፊው እስከ አምስት ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት የሚያስከትል ሲሆን፣ ድርጊቱ ተፈጽሞ የመጨረሻውን የሞት ውጤት በሚያስከትልበት ጊዜ ግን የአጥፊው ተጠያቂነት እስከ አሥር ዓመት ጽኑ እስራት እንዲደርስ ይደረጋል ። ይህ የተቀናጀ የቅጣት እርከን ሕጉ ለደረሰው የመጨረሻ ጉዳት ክብደት እንዲሁም ለተጎጂው ተጋላጭነት ደረጃ የሚሰጠውን ጥልቅ እና ሚዛናዊ ትኩረት ያሳያል። ሕግ አውጪው እነዚህን ሁኔታዎች ለይቶ በመደንገግ፣ የአጥፊው የሞራል ጥፋተኝነት ደረጃ ከተጎጂው ተጋላጭነት ስፋት እና ከድርጊቱ የመጨረሻ ውጤት ጋር በቀጥታ የተቆራኘ መሆኑን ያረጋግጣል። ይህንን ዝርዝር የተጠያቂነት እና የቅጣት መዋቅር ተከትሎ የሚነሳው ወሳኝ ጥያቄ፣ ራሱን ያጠፋውን ወይም ለመሞት የሞከረውን ግለሰብ ከቅጣት ነፃ በማድረግ፣ ድርጊቱን ያመቻቸውን ወይም ያነሳሳውን ሶስተኛ ወገን ግን በወንጀል ለመቅጣት የተወሰነበት ሰብአዊና ፍልስፍናዊ መነሻ ምንድን ነው? የሚለው ነው። በዚህ ረገድ የተደነገገውን የሕግ አቅጣጫ በተገቢው መንገድ ለመረዳት፣ ድንጋጌው የተመሠረተባቸውንና የተሟላ ትርጉም የሚሰጡትን በርካታ የወንጀል ሕግ፣ የስነ-ወንጀል ጥናት (criminology) እና የሰብዓዊ መብቶች ንድፈ-ሐሳቦችን በጥልቀት መመርመር አስፈላጊ ይሆናል። ፫. የአንቀጽ 542 ፍልስፍናዊ እና ሰብዓዊ መብቶች መሠረቶች:-ንድፈ-ሐሳቦች ከእነዚህ መሠረታዊ ንድፈ-ሐሳቦች መካከል በግንባር ቀደምትነት የሚነሳው የጆን ስቱዋርት ሚል የጉዳት መርሕ (Harm Principle) ነው። ሚል "በነፃነት ላይ" (On Liberty) በተሰኘው ታዋቂ ሥራው ላይ በግልጽ እንደ አስረዳው፣ መንግሥት በማንኛውም የሰለጠነ ማኅበረሰብ አባል ላይ ካለው ፍላጎት ውጭ የመንግሥትን አስገዳጅ ኃይል በሕጋዊ መንገድ ሊጠቀም የሚችለው በሌሎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል ብቻ ነው። ራስን ማጥፋት በራስ ላይ ብቻ የሚደርስ ጉዳት እንደመሆኑ፣ በገዛ ፈቃዱ ሕይወቱን ለማጥፋት በሞከረ ግለሰብ ላይ የሕጉ ጣልቃ ገብነት እንደ ሥልጣን ማለፍ የሚቆጠር ቢሆንም፤ አንድ 3ኛ ወገን ድርጊቱን ሲያነሳሳ ወይም ሲረዳ ግን፣ ሂደቱ ከግል ምርጫነት ባለፈ ውጫዊ እና ጎጂ የሆነ አካል መኖሩን የሚያስተዋውቅበት ሁኔታ ይፈጠራል። በመሆኑም፣ በአንቀጽ 542 ሥር የተደነገገው የመንግሥት ጣልቃ ገብነት ሕጋዊ መሠረት ያገኛል፤ ምክንያቱም ሕጉ ራሱን የጎዳውን ግለሰብ ከመቅጣት ይልቅ፣ ሌላውን ሰው ለከፋ ጉዳት ያጋለጠውን 3ኛ ወገን ለመከላከልና ለመገደብ ያለመ ነው። ይህንን የግል ነፃነት ወሰን ተከትሎ የሚነሳውና ድንጋጌውን ይበልጥ የሚያጠናክረው ሌላው ወሳኝ ጽንሰ-ሐሳብ የወንጀል ጥበቃ (paternalism) እና ተጋላጭ ወገኖችን የመከላከል ግዴታ ነው። ዘመናዊው የወንጀል ሕግ ለግል ነፃነት ክብር ቢሰጥም፣ ይህ ነፃነት ግን ገደብ የለሽ አይደለም ። የሕግ ሥርዓቶች ትክክለኛ፣ ነፃ እና ምክንያታዊ ውሳኔ ለመስጠት የአእምሮ ብስለት፣ የአእምሮ ጤና እና ስሜታዊ መረጋጋት ቀዳሚ መሥፈርቶች መሆናቸውን በጥልቀት ይገነዘባሉ። በመሆኑም፣ እንደ ሕፃናት፣ አረጋውያን ወይም የአእምሮ በሽተኞች ያሉ የግለሰቡ የመወሰን አቅም የሚዳከምባቸው ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ፣ መንግሥት የግለሰቦቹን መብት ለመጠበቅ የጥበቃ (paternalistic) አቋም ይይዛል ። በእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ፣ ሕጉ ተጎጂው ለራስ-ጥፋት የሰጠው "ስምምነት" በሕግ ፊት ፈጽሞ ዋጋ እንደሌለው ይቆጥረዋል፤ በዚህም ምክንያት 3ኛውን ወገን እንደ ተራ ወንጀል ተባባሪ ሳይሆን፣ የሰውን ስነ-ልቦናዊ እና አካላዊ ደካማነት ለራስ ዓላማ የተጠቀመ በዝባዥ አድርጎ ይፈርጀዋል። በመጨረሻም የድንጋጌው ልዩ የሕግ ባህሪ ይበልጥ ጎልቶ የሚታየው ከተለመደው የተባባሪነት ንድፈ-ሐሳብ የሚለይበትን መንገድ ስንመረምር ነው። በተለመደው የሕግ አስተሳሰብ፣ የተባባሪ ተጠያቂነት ብዙውን ጊዜ ጥገኛ/ተቀጥላ (derivative) ነው፤ ይህም ማለት ረዳቱ ወይም አነሳሺው የሚቀጣው ዋናው አጥፊ የፈጸመው ድርጊት ወንጀል ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው ። አንቀጽ 542 ግን ከዚህ የጥገኝነት ሞዴል ፍጹም ይለያል። ራስን ማጥፋት በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ ሥር ወንጀል ስላልሆነ፣ አነሳሺው ወይም ረዳቱ ጥፋታቸውን ከተጎጂው ድርጊት ሊያገኙት አይችሉም።

Murtiilee Dhaddacha Ijibbaataa Federaalaa dhimmoota yakkaan walqabate hiikoo dirqisiisaa itti kenne dhimma dhimmaan kan qindaa’e maxxansa addaa gochuun baasee jira. Kunoo የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የወንጀል ሕግ ትርጉም ውሳኔዎች ስብስብ (በየጉዳዮች የተደራጀ ልዩ እትም) ታትሞ ወጥቷል።

Murtiilee Dhaddacha Ijibbaataa Federaalaa dhimmoota yakkaan walqabate hiikoo dirqisiisaa itti kenne dhimma dhimmaan kan qindaa’e maxxansa addaa gochuun baasee jira. Kunoo
            ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የወንጀል ሕግ ትርጉም ውሳኔዎች ስብስብ (በየጉዳዮች የተደራጀ ልዩ እትም) ታትሞ ወጥቷል።

+1
Qajeelfama Taarifa gatii bittaa fi gurgurtaa manneen magaalota Naannoo Oromiyaa Lakk. 30/2016

Qajeelfama_Kenna_Hayyama_Mirkaneessa_Gahumsa_Dandeettii_Daldala.pdf17.78 MB

Akkaataa Labsii Liizii Lafa Magaalaa Lkk 721/2004tti Namni Lafa Magaalaa Liiziin Fudhatee Ijaarsa Eegalee Garuu Akkaataa Waliigalteetti Otuu HinXumurin Hafe Mirga Akkamii Qabaata? Ijaarsi Eegalame 10% ol yoo ta’e Caalbaasiin Nama Biraatti Darbuu Nidanda’aa? ================================== Labsii Liizii Lkk 721/2004 kwt 23(7(a)) fi 23 (3); Murtii Mana Maree Federeeshiinii glme Lkk 824/16 ta’erratti gaafa 25/10/2016 kenname ilaala. ================================== Karaalee lafti magaalaa itti argatame keessaa inni duraa fi ijoon liizii ta’uu fi Innis waliigaltee qaama Lafa bulchu waliin taasifamu hordofee tajaajila/misooma barbaadameef akka oolu kan taasifamu akka ta’e Labsii liizii Lkk 721/2004 Seensa isaa fi tumaalee rogummaa qaban biroo irraa nihubatama. Akkaatuma kanaan Lafa liiziin fudhatame irratti ijaarsi yoom eegaluu fi xumuramuu akka qabu, daangaa yeroo jedhame keessatti eegalamuu ykn xumuramuu yoo hafe bu’aa akkamii akka hordofsiisus labsichi bal’inaan diriirsuun tumee jira. Kana keessaa Bu’aan inni tokko yeroo daangaa yeroo ijaarsichi itti eegalamuu ykn xumuramuu qabutti raawwatamuu hafe qaamni bulchiinsaa qabeenya irra jiru irraa kaasisee laficha deebisee fudhachuu akka danda’u labsicha kwt 23 jalatti tumamee argama. Akkaataa tumaa labsicha keewwattoota olitti caqafamanitti ijaarsi laficha irratti eegalame 10% ol yoo ta’e nama ittifufee xumuruu danda’utti caalbaasii ifaan gurguramuudhaan gatii argame irraa baasiin raawwachiisa caalbaasiif bahe hir’ifamee kaan namnicha waliigalteen liizii isaa adda cite abbaa qabeenyichaaf deebi’uu akka qabu labsicha kwt 23(7(a) fi 23(3) jalatti tumamee jira. Haata’u malee Manni Maree Federeeshiinii Murtii glme Lkk 824/16 ta’erratti gaafa 25/10/2016 kenneen mirgi abbaa qabeenyummaa lafaa kan ummataa fi mootummaa ta’uu fi namni dhuunfaa mirga qabeenya irratti horachuu fi fayyadamuu qofa akka qabu Heera Mootummaa kwt 40(1) fi (6) jalatti kan tumame irraa kan hubatamu ta’uu bal’inaan xiinxaluudhaan, namni lafa liiziin fudhatee ijaarsa yeroo jedhametti raawwachuu hafe waliigalteen isaa adda citee ijaarsi on qabeenyi laficha irratti horate yoo jiraate qaama walaba ta’een tilmaamamee mootummaan bifa beenyaan kanfalameefii laficha gad-lakkisuu akka qabuu fi;  Kanaan alatti sababa ijaarsa dhibbentaa 10 ol ijaaree jira jedhuun caalbaasiin akka Nama dhuunfaatti lafti darbu tumaan Labsii Liizii Lkk 721/2004 kwt 23(7(a)) fi 23(3) ajaju mirga abbaa qabeenyummaa Saboota, sablammootaa fi Ummattootaa Heeraan eegame kan miidhuu fi faallaa heeraa waan ta’eef raawwatiinsa hinqabu jechuun murteessee jira. https://t.me/speaklawinabsentia

Dambii Investiment Giruuppii Shaggar

Repost from Ardaa Seeraa
Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa Mana Murtii Waliigala Federaalaatiin murteeffaman Jildii 25ffaa : SEERA ADEEMSA HARIIROO HARIIROO HAWAASAA Credit Firaol Tesfa https://t.me/Ardaaseeraa

Heera Mootummaa Naannoo Oromiyaa Fooyya’iinsa Labsii Lak.94/1997 fi 108/1998 Wajjin bakka tokkotti .

Heera Mootummaa Naannoo Oromiyaa Fooyya’iinsa Labsii Lak.94/1997 fi 108/1998 Wajjin bakka tokkotti .

Karoora Hojii Gannaa Manneen murtii Oromiyaa 2018 2019.pdf3.72 MB

Repost from Mulugeta F.Binegde
212918.pdf1.05 MB

Repost from Mulugeta F.Binegde
Manni Murtii Baasiif kisaaraa sababa falmiitiin dhaqqabe murteessuu keessatti –kafaltii abbaa seerummaaf kafalame yeroo shallagu-kanuma himataan yeroo himannaa dhiyeessu kafale fudhatamoo? Taarifa hanga murtii murtaa’een shallaguun fudhata? =================== MMWFDHIJ galmee lakk. 212918 ta’e irratti dhaddacha gaafa 30/06/2014 ooleen kan kanaan gadii Xiinxala armaan gadii kaa’uun murteessee jira.======================================================================== 👉"…Manni Murtii falmiin injifatamaan falmii injifataaf hanga qarshii bakka buusuu qabu yeroo murteessu haalawwan ilaalamuu qaban kanneen SDFHH keewwata 464(2) jala jiranidha.Haalawwan kunis,sababa gahaa hin taaneen maallaqa ol ka’ee dhiyaate hir’isuu,tarreeffamicha keessa dhimma himannichaa raawwachiisuuf yookan abbaa seerummaa barbaachisu hordofuudhaf baasiin barbaachisaa hin taane baasuudhaan gaafatamee jira yoo ta’e, Manni Murtichaa hir’isuu yookaan guutuu guutuutti hambisuu akka danda’u kanneen hubachiisanidha.================================================================== 👉Kana wajjin wal qabatee wanti ilaalamuu qabu , himataan yeroo himannaa isaa dhiyeessu, himatamaan beenyaa hanga kafaluufii qabuu olitti akka malee ol kaasee gaafatee, sababuma kanaan kafaltiin abbaa seerummaa ol ka’aa ta’e haalli itti kafalu ni jira. ======================================================================= 👉Haaluma kanaan qarshiin murtaa’u, hanga himataan himannaa isaa irratti gaafatee gadi yeroo ta’u,baasiin kafaltii abbaa seerummaa bakka bu’uufii qabus , hanga inni himannaa gar malee ol kaasee dhiyeesseef kafale osoo hin taane, utuu himannaa gar malee ol kaasee hin gaafanne ta’ee fi hanguma silaa murtaa’uufii qabu bu’uureffatee kafalee jiraateeti. Kanaaf himatamaan baasii kafaltii abbaa seerummaa himataaf bakka buusuu qabu hanga taarifa qarshii murtiiti.Kunis gaaffii abbaa seerummaa yaada gaariitiin ala dhiyaatan hambisuuf kan kaayyefatedha.Murticha 👇

Repost from Jemal Kumbi
Labsii MM Shari’aa Federaalaa Fooyya’e Lkk 1428/2018 jalatti Aangoon MM Shari’aa maal fa’a dha? ============================================ Akkaataa Labsii Manneen Murtii Shari’aa Federaalaa fooyya’e Lkk 1428/2018 tti Manneen Murtii Shari’aa Federaalaa Dhimmoota (namootaa fi iddoowwan) aangoo Mootummaa Federaalaa ta’an ilaalchisee aangoo walii kan qaban akka ta’e labsicha kwt 4(1) jalatti tumamee jira. Kunis Dhimmoota akkaataa Heera Mootummaa fi Labsii Lkk 1234/2013tti aangoo Manneen Murtii Federaalaa ta’an kan ilaaluudha. Aangoo Waliigalaa Walloon kenname akka jirutti ta’ee Manneen Murtii Shari’aa Federaalaa gaa’elli falmii kaase akkaataa sirna Shari’aatti kan raawwatame yoo ta’e ykn gareewwan mana Murtii Shari’aatti dhimmi isaanii akka ilaalamu yoo eeyyama , dhimma falmii gaa’elaa fi walqabatu kamiiyyuu , hiikkaa fi bu’aa Hiikaa’s hordofsiisu, gaaffii qallaba daa’imaa, guddisaa fi aangoo guddistummaa daa’imaa gaaffii ilaalu, gaaffii firummaa ykn dandeettii dhabuu ilaallatu irratti aangoo kan qaban akka ta’e labsicha kwt 4(1(a)) jalatti ibsamee argama. Haala kanaanis gaa’elli falmii kaase akkaataa Seera ykn sirna Shari’aatti kan hundeeffame ta’uu yoo baates gareewwan fedhii isaaniin mana murtiitti Lalchifachuu akka danda’an Labsii kun akka haaraatti dabalee jira. Kana malees waldiddaawwan waliigalteewwani fi hariiroowwan akkaataa Seera shari’aatti ifatti raawwataman irratti ka’an Manneen Murtii Shari’aa akka ilaalan labsiin haaraan aangomsee jira. Kana malees eeyyama musliimtota biyya ormaatti du’an Itiyoophiyaa keessatti awwaalchisuu ykn eeyyama fuudhaa heeruma raawwachiisuu Kennuutis aangoo Manneen Murtii Shari’aaf Labsii haaraan tumeedha. Haaluma walfakkaatuun murtiiwwanii fi ajajoota akkaataa labsicha kwt 1(a-c) jalatti ibsameen kennaman irratti iyyannoo ykn himannaa raawwii dhiyaatu keessummeesuutis aangoo MM Shari’aa duraan ture cimsuun tumamee argama. Kun akkuma jirutti ta’ee aangoon MM Shari’aa ammas fedhii gareewwanii qofa irratti kan hundaa’e ta’uun Labsii haaraa kwt 5 jalatti ammas ifatti tumamee argama. Jumaa Gaarii https://t.me/speaklawinabsentia

Repost from Mulugeta F.Binegde
214229.pdf8.24 KB

Repost from Mulugeta F.Binegde
Himataan/Himatamaan himannaa/deebii isaa bu’uura SDFHH keewwata 91(1) tiin akka fooyyessu ajajamee , utuu hin fooyeessiin yoo hafeefi ofiis beellama irraa yoo dhabame, tarkaanfii Manni Murtii fudhachuu qabu maali?================================================================================= MMWFDHIJ murtii hin maxxanfamne galmee lakk.214299 ta’e irratti dhaddacha gaafa 30/07/2014 ooleen kenneen kan kanaan gadii jedhee jira. ======================================= Manni Murtii himataan/ himatamaan himannaa/deebii bu’uura SDFHH Keewwata 9 1(1) tiin kka fooyeessu ajajee , himataan/himatamaanis beellama aanutti utuu hin fooyyessiin yoo hafe, ofiis beellama irraa yoo dhabame, Manni Murtii bu’uura SDFHH keewwata 199 tiin filannoo lama hordofuu qaba.=========================================================================== Kan duraa- himannaan yookaan deebiin fooyya’ee yoo hin dhiyaannes, bu’uuruma himannaan/ deebii dura tureen galmee qorachuun(qulqulleessi kan barbaachisu yoo ta’es itti fufee qulqulleessuun) murtii barbaachisu kennuudha. Kun yoo hin danda’amne ammoo filannoo 2ffaan jiru galmee cufuudha.Murticha👇

የሸሪያ_ፍርድ_ቤት_አዋጅ_የመጨረሻ_ረቂቅ_pdf.pdf2.29 KB

‎ምክር ቤቱ የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 1428/2018 አድርጎ በሙሉ ድምፅ አጽድቆታል። ‎ መርምሮ አፀደቀ ‎Click Ethiopian Laws ‎ረቂቅ አዋጁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 34 ንዑስ አንቀጽ (5) መሠረት እንዲሁም አንቀጽ 78 (5) መሠረት የግል እና የቤተሰብ የሕግ ጉዳዮችን አስመልክቶ የሚነሱ አለመግባባቶችን በፈቃደኝነት ላይ በተመሰረተ ሁኔታ በሃይማኖታዊ ሕጐች ለመዳኘት የሚያስችል እንደሆነ ተገልፇል።‎