Ethiopian Educational Channel
رفتن به کانال در Telegram
እንኳን ደና መጣችሁ በዚህ ቻናል ላይ የሚያገኙት 1. ትምህርታዊ መረጃ መስጠት 2.የሳይኮሎጂ አስተማሪ ምክሮችንና አነቃቂ ንግግሮች 3.መፃህፍቶች በpdf እና የእንግሊዝኛ ትምህርት ይለቀቃሉ! በዚህ ቻናል ሀይማኖታዊ እና ፓለቲካ ነክ አይለቀቅበትም ! የቴሌግራሙ ቻናል ሊንክ:👉https://t.me/EEC1227 Channel created by @BA1227
نمایش بیشتر6 680
مشترکین
-224 ساعت
-247 روز
-7630 روز
آرشیو پست ها
Repost from 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
🍃🍂Textbooks based on: 🍂🍃
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
💥Old CURRICULUM▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
💥New CURRICULUM▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
በ2017 ና በ2018 የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የዩኒቨርሲቲ መቁረጫ ነጥብ ያመጣችሁና በፖሊስ ሙያ ዘርፍ አገራችሁን በታማኝነትና በብቃት ለማገልገል የምትፈልጉ ወጣቶች በሙሉ የተከፈተ መልካም አጋጣሚ!
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ብቁ፣ ሀገራዊ ፍቅር ያላቸውና የነገ የአገር ጠባቂ የሚሆኑ ወጣቶችን ተቀብሎ በከፍተኛ ትምህርትና ሙያ ለማሰልጠን ይፈልጋል።መልካም ዕድል 🙏🏾🙏🏾
የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡
https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6
➡️ በሀገራችን Medicine የሚሰጡ ዩኒቨርሲቲዎች ዝርዝር
👉 Addis Ababa University
👉 Adigrat University
👉 Aksum University
👉 Ambo University
👉 Arba Minch University
👉 Arsi University
👉 Bahir Dar University
👉 Debre Berhan University
👉 Debre Markos University
👉 Debre Tabor University
👉 Dilla University
👉 Dire Dawa University
👉 University of Gondar
👉 Haramaya University
👉 Hawassa University
👉 Jigjiga University
👉 Jimma University
👉 Madda Walabu University
👉 Mekelle University
👉 Mizan-Tepi University
👉 Wachemo University
👉 Wolaita Sodo University
👉 Wolkite University
👉 Wollega University
👉 Wollo University
👉 Werabe University
JOIN: @EEC1227
ድህነት የአእምሮን መጠን ያሳንሳል፤ እርጅናንም ያፋጥናል ተባለ‼️
የረዥም ጊዜ ሳይንሳዊ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ዝቅተኛ ገቢና ስር የሰደደ የገንዘብ እጥረት የአእምሮን መጠን ለማሳነስና የአስተሳሰብ ብቃትን ለመቀነስ ምክንያት ይሆናሉ።
በለንደን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ (UCL) ተመራማሪዎች የተካሄደ አዲስ ጥናት እንደሚያሳየው፣ በወጣትነት እና በጎልማሳነት እድሜ የሚከሰት ዘላቂ የገንዘብ እጥረት ወይም ዝቅተኛ ገቢ በዕድሜ መግፋት ወቅት የአእምሮ ህመም እና የማስታወስ ችሎታ መቀነስ አደጋን ያፋጥናል።
በኢኖቬሽን ኢን ኤጅንግ ጆርናል ላይ የታተመው ይህ ጥናት በዩናይትድ ኪንግደም የሚገኙ 2,759 ሰዎችን መረጃ መሠረት ያደረገ ነው።
ተመራማሪዎቹ የረጅም ጊዜ የገንዘብ ችግር ያጋጠማቸው ሰዎች በ53 ዓመታቸው ባደረጉት የአእምሮ ብቃት ምርመራ ዝቅተኛ ውጤት ማምጣታቸውን አረጋግጠዋል።
በተጨማሪም ከ69 እስከ 71 ባለው እድሜ ውስጥ በኤምአርአይ (MRI) ስካን ከተመረመሩት መካከል፣ ለረጅም ጊዜ ዝቅተኛ ገቢ የነበራቸው ሰዎች ከፍተኛ የአእምሮ መንጠፋጠፍ ታይቶባቸዋል።
ችግሩ በተለይም በወንዶች፣ በልጅነታቸው ችግር ውስጥ ባደጉ እና በአልዛይመር በሽታ የመያዝ አደጋን በሚጨምረው 'APOE-ε4' ጄን ተሸካሚዎች ላይ የጎላ ሆኖ ተገኝቷል።
በገንዘብ ጭንቀት የሚፈጠር የረጅም ጊዜ ውጥረት (chronic stress) ለአእምሮ እርጅና መፋጠን ዋነኛ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
በጥናቱ የተሳተፉ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ሰዎች፣ ምንም እንኳ የትምህርት ደረጃቸውና የአእምሮ ብልህነት (IQ) ምጣኔያቸው ግምት ውስጥ ቢገባም፣ በትውስታና መረጃ የመተንተን ፍጥነት ፈተናዎች ላይ ዝቅተኛ ውጤት አስመዝግበዋል።
የኤም.አር.አይ ምስል ምርመራዎች ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሰዎች ላይ ከፍተኛ የአእምሮ ሴሎች መኮማተር (Brain Atrophy) ታይቶባቸዋል።
ስለ ገንዘብ ሁልጊዜ መጨነቅ በሰውነት ውስጥ እብጠትን (Inflammation) በመጨመር የሰውነትን የእርጅና ሂደት እንደሚያፋጥነው በጥናቱ ተገልፇል።
ምንጭ:-[አዩዘሀበሻ]
ወደ ስኬት ጎዳና እንዳንሄድ የሚያደርጉ እንቅፋቶች ቢበዙም ተቋቁሞ ወይም አስወግዶ የስኬት ሟሟ ላይ መድረስ ብልህት ነው!!
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁና ፈተና ለወሰዳችሁ ተማሪዎች ከዛሬ ከ22/12/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመዘገባችሁበት ሊንክ እየገባችሁ ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የተመረጣችሁ ተማሪዎች የፊታችን እሮብ በ27/12/2018 ዓ.ም በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
@አ.አ ትምህርት ቢሮ
https://t.me/EEC1227
በኢትዮጵያ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ታሪክ እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ዝቅተኛ ውጤት ተመዘገበ::
በአገር አቀፍ ደረጃ ይፋ የተደረገውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ሰፊ አጀንዳ የሆነና በርካታ ተከታታዮችን ያስገረመ የውጤት ዝርዝር ይፋ ሆኗል።
በማኅበራዊ ሚዲያ የመረጃ ገጾች (ጉርሻ ፔጅን ጨምሮ) ከተሰራጩት የውጤት ሰነዶች ማረጋገጥ እንደተቻለው፣ በሶሻል ሳይንስ (Social Science) ዘርፍ ፈተናውን የወሰደው የ22 ዓመት ወንድ ተፈታኝ፣ ከጠቅላላ 600 ነጥብ 20.67 ብቻ በማስመዝገብ በአማካይ 3.45% አስመዝግቧል።
ይህም በኢትዮጵያ የትምህርት ታሪክ ውስጥ በታችኛ ደረጃ ከተመዘገቡት ውጤቶች መካከል እጅግ አነስተኛው እና ያልተለመደው ተብሎ ተጠቅሷል።
ለሕዝብ ይፋ የተደረገው የተፈታኙ የትምህርት ዓይነቶች ውጤት ዝርዝር የሚከተለውን ይመስላል፦
1ኛ. እንግሊዝኛ (English): 8.00
2ኛ. የተፈጥሮ ዝንባሌ ፈተና (Scholastic Aptitude Test): 5.00
3ኛ. ታሪክ (History): 4.00
4ኛ. ጂኦግራፊ (Geography): 2.00
5ኛ. ሒሳብ (Mathematics): 1.67
6ኛ. ኢኮኖሚክስ (Economics): 0.00
የተፈታኙ ግላዊ መብትና ብሔራዊ የውሂብ ጥበቃ ደንቦችን ለማክበር ስሙ ያልተጠቀሰው ይህ ተማሪ ያስመዘገበው እጅግ ዝቅተኛ ውጤት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በትምህርት ባለሙያዎች ዘንድ ሰፊ መነጋገሪያ ሆኗል።
source:ጉርሻ page
+1
ጉዳዩ፡- የ2019 ዓ.ም የ9ኛ ክፍል ቅበላ ድልድል ይመለከታል፡፡
👉ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በክፍለ ከተማቸን የ2019 ዓ.ም የ2ኛ ደ/ት/ቤቶችን የተማሪ እና ክፍል ጥምርታ ለማመጣጠንና የመማር ማስተማሩን ስራ በአግባቡ ለማስቀጠል ያግዝ ዘንድ የ9ኛ ክፍል የተማሪዎቸን ቅበላ ድልድል መስራት አስፈልጓል፡፡
👉በመሆኑም ሁሉም የመንግስት 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ9ኛ ክፍል ቅበላ በተደለደላችሁት እና በት/ት ካላንደሩ መሰረት ምዝገባ እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡፡
🪀ውጤት ተለቋል
የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል።
ውጤት ለማየት ፦
🏀 በድረ ገጽ ፡
https://result.eaes.et
🥎 ቴሌግራም፡
https://result.eaes.et/telegram
🎾 አጭር የጽሑፍ መልዕክት
https://result.eaes.et/sms
🌄መልካም እድል🌄
Our Channel
👇👇👇
https://t.me/EEC1227
✅ ውጤት አሁን ተለቋል
ያለ ሰርቨር መጨናነቅ ለማየት እነዚህን አማራጮች ተጠቀሙ 👇👇
https://result.neaea.gov.et
https://result.eaes.et
በቴሌግራም
https://eaesbot
በአ/አ ውስጥ በተለያዩ የግል ት/ቤቶች በተደጋጋሚ የሚጠየቁ ጥያቄዎችን እናጋራችሁ።
Frequently Asked Questions on D/t Schools
1. Write your life history related to your academic experience.
2. What does it take to be agood teacher?
3. What is planning? And explain it's parts.
4. Describe teaching methodes and w/c one do you think is most important for your students.
5. What is continuous assessment? Explain with its importance.
6. Write your thought on:
A. Time management?
B. Work Ethics?
7. What are the uses of extra-curricular activities at school?
8. If you find misbihave student in your class, what will be your measurements taken to solve the problem?
9. Prepare a sample weekly lesson plan.
10. Prepare a sample Table of Specification (TOS)
11. Write your salary expectations.
NB: የእጅ ፅሁፋችሁ ፅድት ማለት እንዳለበት እንዳይረሳ።
👉 https://t.me/EEC1227
ውጤት መቼ ይታያል ?
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ።
በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል።
@TemariEthiopia
