fa
Feedback
قناة أبي عبدالرحيم (አብዱራህማን ሹመት)

قناة أبي عبدالرحيم (አብዱራህማን ሹመት)

رفتن به کانال در Telegram

👇 https://t.me/abuabdirehim https://t.me/abuabdirehim ያለቁ የኪታብ ደርሶችን ማስቀመጫ ቻናል https://t.me/durus_abu_abdirehim2 ይቀላቀሉ ⟰⟰⟰⟰⟰⟰⟰⇧⇧⇧⇧

نمایش بیشتر
2 321
مشترکین
-324 ساعت
-87 روز
-7430 روز
آرشیو پست ها
የዐሹራእን ፆም የሚመለከቱ ጥቂት ነጥቦች ~ ያለንበት ወር የሙሐረም ወር ነው፡፡ ሙሐረም በሂጅራው አቆጣጠር የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ የሚገኘውን የዓሹራእን ቀን የሚመለከቱ ኢስላማዊ ስርኣቶች አሉና ጥቂት እንተዋወስ 1. በመጀመሪያ ወሩ ታላቅና የተከበረ ወር ነው ነው፡፡ [ተውባህ፡ 36] ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡ “አንድ አመት 12 ወር ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ (ከተከበሩት ውስጥ) ሶስቱ ተከታታይ ናቸው፡፡ ዙልቀዕዳህ፣ ዙልሒጃህ፣ ሙሐረም እና በጁማዳ እና በሸዕባን መካከል ያለው የሙደር ረጀብ ነው፡፡" [ቡኻሪ፡ 2958] 2. ሙሐረም ወርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡ “ከረመዳን ቀጥሎ ከሁሉም በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው፡፡” [ሙስሊም፡ 1163] ልብ በሉ! ሁሉም ወሮች የአላህ ሆነው ሳለ ነብዩ ﷺ ሙሐረምን “የአላህ ወር” ሲሉ መጥራታቸው ወሩ ያለውን ልዩ ደረጃ ያመላክታል፡፡ ልክ ሁሉም መስጂዶች የአላህ ቤቶች ሆነው ሳለ ከዕባ ለየት ባለ መልኩ “የአላህ ቤት” እንደሚባለው ማለት ነው፡፡ 3. በዚህ ወር ውስጥ ታላቅ ቀን አለ፡፡ እሱም ሙሐረም 10 ነው፡፡ “ዓሹራእ” በመባል ይታወቃል፡፡ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከመካ ወደ መዲና ሲገቡ የሁዶች ዓሹራእን ይፆሙ ነበርና “ምንድን ነው ይሄ የምትፆሙት ቀን?” ሲሉ ጠየቋቸው፡፡ እነሱም “ይሄ አላህ ሙሳንና ህዝቦቹን አትርፎ ፊርዐውንና ህዝቦቹን ያሰመጠበት ታላቅ ቀን ነው፡፡ ሙሳ አላህን ለማመስገን ሲሉ ፆመውታል፡፡ እና እኛም እንፆመዋለን” አሉ፡፡ ነብያችን ﷺ ይህን ጊዜ “ከናንተ ይልቅ እኛ ለሙሳ የተገባን ነን” በማለት ፆሙት፡፡ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ [ቡኻሪ፡ 2004] [ሙስሊም፡ 1130] 4. ይህን ቀን፣ ማለትም ሙሐረም አስርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል እንደሚያሚያሳብስ ነብያችን ﷺ ተናግረዋል፡፡ [ሙስሊም] 5. ይህን ቀን (ሙሐረም አስርን) ለመፆም ከወሰንን ዘጠነኛውንም ጨምረን ብንፆም የተወደደ ነው፡፡ ምክንያቱም ነብዩ ﷺ “ለቀጣይ (አመት) ከቆየሁ በርግጥም ዘጠነኛውንም እፆማለሁ” ብለዋልና። [ሙስሊም፡ 1134] 6. በነገራችን ላይ ዓሹራእን የመካ ሙሽሪኮችም ይፆሙት ነበር፡፡ ነብያችንም ﷺ ገና ወደ መዲና ሳይሰደዱ በፊት መካ እያሉ ይፆሙት ነበር፡፡ የረመዳን ፆም ከመደንገጉ በፊት ዓሹራእን መፆም በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ እነኚህን እውነታዎች የሚያመላክተው እናታችን ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ ስትል የተናገረችው ነው፡- “ዓሹራእ ቁረይሾች በዘመነ ጃሂሊያ (በጨለማው ዘመን) ይፆሙት የነበረ ቀን ነው፡፡ ነብዩም ﷺ ይፆሙት ነበር፡፡ መዲና በመጡ ጊዜ እሳቸውም ፆሙት ሰዎችም እንዲፆሙት አዘዙ፡፡ የወርሃ ረመዳን ግዴታ በወረደ ጊዜ ግን ረመዳንን ሆነ (በግዴታነት) የሚፆሙት፡፡ ዓሹራእን እንዲፆም (ማዘዙን) ተውት፡፡ እናም የፈለገ ይፆመዋል የፈለገ ደግሞ ይቶወዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] 7. ዓሹራእን እለቱን መፆም እንጂ በምንም መልኩ በዓል አድርጎ ማክበር አይፈቀድም፡፡ አቡ ሙሳ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት ዓሹራእን የሁዶች ይፆሙት ነበር፡፡ እንደ ዒድ ይቆጥሩት ነበር፡፡ ሴቶቻቸውንም ጌጦቻቸውንና ጥሩ ጥሩ ልብሶቻቸውን ያለብሷቸውም ነበር፡፡ ነብዩ ﷺ ግን “እናንተ ፁሙት” በማለት መፆም እንጂ እንደ ዒድ እንዳይታሰብ ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] ማሳሰቢያ፦ ሙሐረም 9 እና 10 ነገ ረቡዕ እና ሃሙስ መሆኑን አውቀን ብንፆም እና ሰዎች እንዲፆሙት ብናስታውስ መልካም ነው። = (ኢብኑ ሙነወር፣ ጥቅምት 17/2007) የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

أنا العبد الذي كسب الذنوبا.mp32.51 MB

በቅርቡ በወሎ ኮምቦልቻ በተካሄደው ደውራ ላይ እጅግ በርካታ መሻይኾች እና የተለያዩ የሸሪዐ እውቀትን በመማር ላይ የተሰማሩ ደረሶች ተሰባስበው ነበር። ለኔ ከተሰጠው ትምህርት በላይ ስብስቡ በጣም ደስ ብሎኛል። የነሱም ደስታ ከፊታቸው የሚነበብ ነበር። ቁርጠኝነቱ ከቀጠለ በአሁኑ ሰዓት በየአካባቢው የምናየውን ከፍተኛ የአስተማሪ እጥረት በሆነ መጠን የሚቀርፍ ግዙፍ የዒልም ሰራዊት እየመጣ እንደሆነ ይሰማኛል፣ ኢንሻአላህ። አላህ ከክፉ ጠብቆ ለሃገር፣ ለወገን የሚጠቅሙ ያድርጋቸው። እንዲህ አይነት ፕሮግራሞች በየተወሰነ ጊዜ ቢደጋገሙ ጥሩ መነቃቃት ይፈጥራሉ። ጠንካራ ትስስር እንዲኖርም ያግዛሉ። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Repost from Dr. Seid Musa
🎙 [ كلمة الشيخ عبدالعزيز بن يحيى البرعي ] = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid

✍️በሰለፍዮች መሰብሰብ ለሚደሰት ብቻ ይሁን‼️ 🎙በከ/ቻ አጃዒብ ፕሮግራም በኑረዲን አል-አረብ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

Repost from Dr. Seid Musa
☞ ልዩ የደውራና (ኮርስ) ፕሮግራም በቡታጅራ ከተማ! = ⏱ እነሆ የፊታችን ጁሙዓ ቀን 12/09/2018 ከዐስር ሰላት በኋላ በይፋ የሚጀምርና ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል የኮርስ ፕሮግራም ተሰና
   ልዩ የደውራና (ኮርስ) ፕሮግራም                    በቡታጅራ ከተማ! = ⏱ እነሆ የፊታችን ጁሙዓ ቀን 12/09/2018 ከዐስር ሰላት በኋላ በይፋ የሚጀምርና ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል የኮርስ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቀዎታል። 🎤 ኮርሱን የሚሰጡት ታላቁ ሸይኽ፦ #ሸይኽ_ዐሊይ_ቢን_አሕመድ_አርራዚሒይ መሆናቸው ፕሮግራሙን ለየት ያደርገዋል። እንዲሁም በእለቱ ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ጠለበተል ዒልም ኮርሱን ለመታደም ይገኛሉ። በመሆኑም ከተለያዩ አካባቢ ከሚመጡ የሱና ወንድሞች ጋር ትውውቅ የምናደርግበት ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን!! 📚 ለኮርሱ የተመረጡ ኪታቦች በቦታው ተዘጋጅተው የሚታደሉ ይሆናል። ታዲያ ይህንን ታሪካዊ ፕሮግም እንዳያመልጣችሁ ከወዲሁ ፕሮግራማችሁን ቡታጅራ እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንገልፃለን።         ለበለጠ መረጃ፦        ስልክ፦ 0939003858 0916270905 https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group

Repost from Dr. Seid Musa
[ نخبة الفكر في مصطلح أهل الأثر ] للحافظ ابن حجر العسقلاني - رحمه الله - . = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid

Repost from Dr. Seid Musa
📔 رسالة [ متى يكون الرجل من أهل السنة وبم يخرج منها ] فضيلة الشيخ / أبي الحسن علي بن أحمد الرازحي - حفظه الله - . = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid

[ المختصر في مصطلح أهل الأثر ] فضيلة الشيخ علي بن أحمد الرازحي - حفظه الله - .

📣 ታላቅ ብስራት የደውራ ፕሮግራም ጥሪ! ✅ በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘው የአንሷር መስጂድ ለ 4 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ እጅግ ደማቅ እና ታላቅ የኮርስ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ለመላው ሙስሊም ወንድሞች እ
📣 ታላቅ ብስራት የደውራ ፕሮግራም ጥሪ! ✅ በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘው የአንሷር መስጂድ ለ 4 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ እጅግ ደማቅ እና ታላቅ የኮርስ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ለመላው ሙስሊም ወንድሞች እና እህቶች ጥሪውን ያቀርባል። 📚 የፕሮግራሙ ልዩ እንግዳ፦ ታላቁ የ-የመን ሙሓዲስ ፈደይለቱ ሸይኽ ዐሊ አል-ራዚሒ (ሀፊዘሁላህ) —(በየመን የሚገኘውና በርካታ ተማሪዎችን ያፈራው የታዋቂው የመዕበር መርከዝ አስተማሪ) ◈እንድሁም ትልቁ አባታችን ፈደይለቱ ሸይኽ ሙሳ አል-ቀጧን (ሀፊዘሁላህ) ይገኛሉ። 🎙️ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙ መሻይኾች እና ኡስታዞች፦ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ መኪን   ከደሴ ▪️ ሸይኽ ጀማል ዘሀቢ         ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ ሰዒድ    ከደሴ ▪️ ሸይኽ ይማም ሰዒድ        ከደሴ ▪️ ሸይኽ አሕመድ አወቀ       ከደሴ ▪️ ሸይኽ በድሩ ዩሱፍ           ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ ሁሴን     ከቢስቲማ ▪️ ሸይኽ ዐብዱል ዐዚዝ        ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ አሚን       ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሐሰን አሊ ቃዲ          ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሁሰይን አቡ ሶላሑዲን ከደሴ ▪️ ሸይኽ አወል አሕመድ መነዮ  ከመረሳ ▪️ ሸይኽ አወል አህመድ          ከከሚሴ ▪️ሸይኽ ዒሳ አደም                 ከደሴ 🔸 ዶክተር /ኡ ሁሴን አሊ         ከከላላ 🔸 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር       ከአ.አበባ 🔸 ዶክተር/ኡ ሰዒድ ሙሳ         ከአ.አበባ 🔸 ኡስታዝ ኸድር አሕመድ     ከከሚሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሒዛም          ከአዳማ 🔸 ኡስታዝ  ዐብደሽኩር          ከአሶሳ 🔸ኡስታዝ ዐብዱሰላም ሐሰን   ከአዳማ 🔸 ኡስታዝ አቡ ዒምራን   ከሀርቡ 🔸 ኡስታዝ አቡ አዩብ      ከኮቦልቻ 🔸 ኡስታዝ ሙርሰል        ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሻኪር      ከኮንቦልቻ 🔸 ኡስታዝ አቡ ረያን        ከመርሳ 🔸ኡስታዝ መሀመድ አያሌው ከወልዲያ 🔸ኡስታዝ አቡ ዓብዱ ረዛቅ ጅረሳ ከመርሳ 🔸 ኡስታዝ አቡ ዑበይዳ    ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ ዐብዱልመሊክ ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሐሳን        ከኮቦልቻ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሃኒፋ         ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ መ/ሲራጁ       ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ ዐሊይ ሰይድ     ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አንሷር መሀመድ ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሐፍሷ         ከደሴ 🔸ኡስታዝ ጀውሀር  ክፍሌ    ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ዐብዲረሕማን ከመርሳ 🔸 ኡስታዝ አቡል መዓሊ      ከመርሳ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሹራ            ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ማሂ            ከኮንቦልቻ 🔸 ወንድም አቡ ሂበቲላህ       ከደሴ 👥 የአንሷር መስጅድ ኢማምና ጀመዓዎቹ ባጠቃላይ... 👤እንዲሁም ሌሎች ከተለያየ ሀገር  በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ኡስታዞችም በቦታው ይገኛሉ! 📆 የፕሮግራሙ ቀናት፦ የመጀመሪያ ቀን፦ ሰኔ 6/2018 (ከፊታችን ቅዳሜ ጧት 3:00) ጀምሮ ለ 4 ተከታታይ ቀናት ይቆያል። 🏘 ማሳሰቢያ፦ ለታዳሚዎች በቂ የምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል።—የሌሊት ብርድ ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ መልካም ነው።— 🤩በእነዚህ የቴሌ ግራም አድራሻ ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር በመላክ ይመዝገቡ፦ 📝ኡስታዝ አቡ ሻኪራ አህመድኑር @Abuhureirehonline    0923467646 📝 ኡስታዝ አቡ ዐዩብ   092 588 7118 @Attewhid11 📝 ወንድም አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን @Abu_Hibetillah_Al_aseriy 0942819970 💙የቦታው አቅጣጫ ካስቸገራችሁ በነዚህ የእንግዳ ተቀባይ ወንድሞች ስልክ ቁጥሮች ላይ ይደውሉ፡ 📞 ወንድም አንዋር 0916582567 📞 ወንድም አቡ አማር 0913803997 📞 ወንድም ሰኢድ 0935568513

አዲስ ማስታወቂያ ከመርከዝ አቡ አዩበ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته መርከዝ አቢ-አዩበ የክረምት ኮርስ በአዳሪና በተመላላሽ ምዝገባ መጀመሩን እናበስራለን ። ✅ የአዳሪ መርኃግብር
አዲስ ማስታወቂያ ከመርከዝ አቡ አዩበ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته መርከዝ ቢ-አዩበ
የክረምት ኮርስ በአዳሪና በተመላላሽ
  ምዝገባ መጀመሩን እናበስራለን ። ✅ የአዳሪ መርኃግብር ጾታ፡  ለወንድ እድሜ: ከ10 - 20 ዓመት               ✅የሚሰጥበት አድራሻ: ወሎ ኮምቦልቻ በርበሬ ወንዝ ዶናት 100ሜ ገባ ብሎ ። ✅የተመላላሽ መርኃግብር፡ ፆታ: ለሁለቱም እድሜ: ከ 7 አመት በላይ ለሁሉም የእድሜ ክልል  ✅የጤና ሁኔታ :- ከተላላፊ በሽታዎች ነፃ መሆኑን ማረጋገጫ  ማቅረብ የሚችል ✅የምዝገባ ግዜ ከ ግንቦት 28- ሰኔ 20 ድረስ መመዝገቢያ ቁጥሮች: +251925887118  +251910497171 +251935564734 +251985609650 ወይም @Attewhid11 @umuaish35 ማሳሰቢያ: ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ https://telegram.me/abutoiba https://t.me/Merkez_Abi_Ayub

"الإنصاف في بيان أسباب علاج الاختلاف" رسالة نافعةٌ

عيدكم مبارك تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال

إن القراءة المتجردة لكتب الجرح والتعديل، بعيدا عن الهوى والتعصب، كفيلة بأن توضح لك -دون حاجة لأي دليل آخر- أن هذا العلم يدخله الاجتهاد؛ حيث ترى فيه بأم عينيك كيف تختلف أحكام الأئمة وتتنوع مناهجهم في تقييم الرواة بناء على نظرهم واستقرائهم.

عن عَمْرُو بْنُ أَبِي عَمْرٍو ، قَالَ : سَمِعْتُ أَنَسًا قَالَ : كَانَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ : " اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْهَمِّ وَالْحَزَنِ، وَالْعَجْزِ وَالْكَسَلِ، وَالْجُبْنِ وَالْبُخْلِ، وَضَلَعِ الدَّيْنِ وَغَلَبَةِ الرِّجَالِ. وقد جَمَعَ النَّبيُّ صلَّى اللهُ عليه وسلَّمَ في هذا الدُّعاءِ التَّعوُّذَ مِن أُصولِ الخِصالِ المُثَبِّطةِ عنِ العَمَلِ، فاستَعاذَ صلَّى اللهُ عليه وسلَّمَ مِنَ الهَمِّ، وهو ألَمُ النَّفسِ يَنشَأُ عنِ الفِكرِ فيما يُتوَقَّعُ حُصولُه ممَّا يُتأذَّى به، والحَزَنُ ألَمٌ بالنَّفْسِ نَتيجةَ شَيءٍ وَقَعَ، وقيلَ: هُما بمَعنًى واحِدٍ. واستَعاذَ صلَّى اللهُ عليه وسلَّمَ مِنَ العَجزِ والكَسَلِ، والفَرقُ بيْنَهما: أنَّ الكَسَلَ تَرْكُ الشَّيءِ مع القُدرةِ على فِعلِه، والعَجزَ عَدَمُ القُدرةِ. واستَعاذَ صلَّى اللهُ عليه وسلَّمَ مِنَ الجُبنِ والبُخلِ؛ لِمَا فيهما مِنَ التَّقصيرِ عن أداءِ الواجِباتِ، والقيامِ بحُقوقِ اللهِ سُبحانَه وتَعالى، وإزالةِ المُنكَرِ؛ ولِأنَّه بشَجاعةِ النَّفْسِ وقُوَّتِها المُعتَدِلةِ تَتِمُّ العِباداتُ، ويَقومُ بنَصرِ المَظلُومِ، وبالسَّلامَةِ مِنَ البُخلِ يَقومُ بحُقوقِ المالِ، ويَنبَعِثُ للإنفاقِ والجُودِ ولِمَكارمِ الأخلاقِ، ويَمتَنِعُ مِنَ الطَّمَعِ فيما ليس له، واستَعاذَ صلَّى اللهُ عليه وسلَّمَ مِن ضَلَعِ الدَّيْنِ، أي: ثِقَلِه، وذلك حينَ لا يَجِدُ مَن عليه الدَّيْنُ وَفاءً، ولا سيَّما مع المُطالَبةِ، ومِن غَلَبةِ الرِّجالِ، أي: قَهْرِهم وشِدَّةِ تَسَلُّطِهم عليه، والمُرادُ بالرِّجالِ الظَّلَمةُ، أوِ الدَّائِنونَ.

التوعية الفكرية ومتطلبات العصر محاضرة مهمة للعلامة صالح آل الشيخ https://youtu.be/vFmxdA08P4k?si=o02_Rqrzw9klF1Ao

​📌 أثرٌ وعِـبـرة ① ​شتمَ رجلٌ عمر بن عبد العزيز -رحمه الله- فقال له: ​«لَوْلَا يَوْمُ الْقِيَامَةِ لَأَجَبْتُكَ» ​📚 [نثر الدر ١/٢٨٥] ​አንድ ሰው ዑመር ኢብነ ዐብዲልዐዚዝን ሲሰድባቸው እሳቸው ​«አላህ ዘንድ የምንቆምበት ቀን ባይኖር ኖሮ እመልስልህ ነበር ።​» አሉት ​كانت الآخرة في قلوبهم حقاً، فلم تضق صدورهم بجهل الجاهلين.. የመጨረሻዪቱ ዓለም (አኺራ) በልባቸው ውስጥ እውነት ሆና ሰርጻ ነበር፤ በዚህም ምክንያት በመሀይማን ሰዎች ድንቁርና አልተበሳጩም ። የሰዎችን ክፉት እና አላዋቂነት በክፉ ከመመለስ ይልቅ የቂያማ ቀን አላህ ዘንድ የምንቆም መሆኑን ማስታወስ ምንኛ ያምራል! ​✨ يا ليتنا نتحلّى بمثل هذه الْأخلاق ✨ https://t.me/durusuabihizam https://t.me/durusuabihizam