ch
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览

频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 355 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 647,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 354

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 355 名订阅者。

根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -147,过去 24 小时变化为 -10,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.49%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.56% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 381 次浏览,首日通常累积 1 659 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 39

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 21 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。

14 355
订阅者
-1024 小时
-427
-14730
帖子存档
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ ታሪክ ልትሰሪ መሆኑን ተረድተሽ ጠንክሪልኝ" ማለት ወደድኩ። እና ደግሞ በየትኛውም ፈተና የማይናወጥ የጀግና ልቧን፣ የምታስበውን ሐሳብ ከሰው ልብ ውስጥ የሚያስቀምጥ የተባ አንደበቷን፣ በሐሳብና በንባብ የዳበረ አእምሮዋን፣ ከአገር የሚሰፋ ምናቧን፣ ከንግግር ባለፈ የተግባር ሰው መሆኗን...ታሳቢ በማድረግ "መስከረም አበራ" የሚለው ሥም በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የሚጠራ ዝነኛ ሥም ይሆናል እላለሁ። ጊዜው መቼም ይሁን መቼ መስኪ ከፍ ሲል "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር" ዝቅ ሲል የአማራ ሕዝብ ፕሬዝዳንት ሆና መገኘቷ አይቀሬ መሆኑን መናገር እሻለሁ።

ዊጉን ሲጥል መከላከያ የሚሆነው፣ ዊጉን ሲቀጥል ሸኔ የሚባለው የዐቢይ ታጣቂ በዚህ ሳምንት 40 የሶዶ ጉራጌዎችን መጨፍጨፉን ከመዘገብ ይልቅ ሙከጡሪ ላይ ሌላ ድራማ በማሰናዳት ሕዝብን ማወዛገብ መርጠዋል።

በድጋሜ ጋበዝኳችሁ

መሽ&ረፈት ምን ብሎ ዋሸ? "248ሺ ቤት ሰርቼ አስረክቤያለሁ" 😂 በእርግጠኝነት ቢቆጠር እኮ 5ሺ ቤት አይሞላም! "የት ነው የሠራኸው" ተብሎ ቢጠየቅ መልስ የለውም። ከእሱ ሪፖርት እውነተኛው ሞባይል ባንኪንግ ብቻ ነው

የአምሐራ የሳይበር ሠራዊት/ Amhara Cyber Army
+2
የአምሐራ የሳይበር ሠራዊት/ Amhara Cyber Army

2 ጴንጤዎችን ወደ አደባባይ ይልኩና አንዱን ወንጌል ሰባኪ፣ ሌለኛውን ስብከቱን የሚቃወም ያደርጓቸዋል።ከዚያ "ወንጌል ሲሰበክ የሚንጨረጨር ሰይጣን ብቻ ነው በሚል ርዕስ ድራማቸውን ይለጥፉና የሌላውን እምነት ተከታይ ይሳደባሉ። ትፋታቸውን ያዝረከርካሉ

ከየመንገዱ የሚታፈሱ የደቡብ ወጣቶች ጫማ የሚጠርጉበትን ሳጥን እና የቀን ሥራ የሚሠሩበትን የግንባታ እቃ ለዲሞግራፊ ለውጥ ተብሎ ወደ አ/አበባ ለመጣው ኃይል አስረክበው ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ እየተጋዙ ነው!

"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታ
"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታቱ ከልብ ተጸጽቶ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል።

በዘመነ አቢይ ተቃጥለው የተረሱ የገበያ ማዕከላትን በዝርዝር ከቪዲዮ ማስረጃ ጋር

ሕፃን ዳዊት መካሽ ይባላል። ትላንት በሸዋ-ይፋት-ራሳ-ሰፊበረት ቀበሌ በድሮን የገደለ ታዳጊ ነው።
ሕፃን ዳዊት መካሽ ይባላል። ትላንት በሸዋ-ይፋት-ራሳ-ሰፊበረት ቀበሌ በድሮን የገደለ ታዳጊ ነው።