uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 364 підписників, посідаючи 2 648 місце в категорії Блоги та 2 346 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 364 підписників.

За останніми даними від 19 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -151, а за останні 24 години на -7, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.94%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.81% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 450 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 553 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 39.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 20 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 364
Підписники
-724 години
-337 днів
-15130 день
Архів дописів
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ ታሪክ ልትሰሪ መሆኑን ተረድተሽ ጠንክሪልኝ" ማለት ወደድኩ። እና ደግሞ በየትኛውም ፈተና የማይናወጥ የጀግና ልቧን፣ የምታስበውን ሐሳብ ከሰው ልብ ውስጥ የሚያስቀምጥ የተባ አንደበቷን፣ በሐሳብና በንባብ የዳበረ አእምሮዋን፣ ከአገር የሚሰፋ ምናቧን፣ ከንግግር ባለፈ የተግባር ሰው መሆኗን...ታሳቢ በማድረግ "መስከረም አበራ" የሚለው ሥም በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የሚጠራ ዝነኛ ሥም ይሆናል እላለሁ። ጊዜው መቼም ይሁን መቼ መስኪ ከፍ ሲል "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር" ዝቅ ሲል የአማራ ሕዝብ ፕሬዝዳንት ሆና መገኘቷ አይቀሬ መሆኑን መናገር እሻለሁ።

ዊጉን ሲጥል መከላከያ የሚሆነው፣ ዊጉን ሲቀጥል ሸኔ የሚባለው የዐቢይ ታጣቂ በዚህ ሳምንት 40 የሶዶ ጉራጌዎችን መጨፍጨፉን ከመዘገብ ይልቅ ሙከጡሪ ላይ ሌላ ድራማ በማሰናዳት ሕዝብን ማወዛገብ መርጠዋል።

በድጋሜ ጋበዝኳችሁ

መሽ&ረፈት ምን ብሎ ዋሸ? "248ሺ ቤት ሰርቼ አስረክቤያለሁ" 😂 በእርግጠኝነት ቢቆጠር እኮ 5ሺ ቤት አይሞላም! "የት ነው የሠራኸው" ተብሎ ቢጠየቅ መልስ የለውም። ከእሱ ሪፖርት እውነተኛው ሞባይል ባንኪንግ ብቻ ነው

የአምሐራ የሳይበር ሠራዊት/ Amhara Cyber Army
+2
የአምሐራ የሳይበር ሠራዊት/ Amhara Cyber Army

2 ጴንጤዎችን ወደ አደባባይ ይልኩና አንዱን ወንጌል ሰባኪ፣ ሌለኛውን ስብከቱን የሚቃወም ያደርጓቸዋል።ከዚያ "ወንጌል ሲሰበክ የሚንጨረጨር ሰይጣን ብቻ ነው በሚል ርዕስ ድራማቸውን ይለጥፉና የሌላውን እምነት ተከታይ ይሳደባሉ። ትፋታቸውን ያዝረከርካሉ

ከየመንገዱ የሚታፈሱ የደቡብ ወጣቶች ጫማ የሚጠርጉበትን ሳጥን እና የቀን ሥራ የሚሠሩበትን የግንባታ እቃ ለዲሞግራፊ ለውጥ ተብሎ ወደ አ/አበባ ለመጣው ኃይል አስረክበው ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ እየተጋዙ ነው!

"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታ
"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታቱ ከልብ ተጸጽቶ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል።

በዘመነ አቢይ ተቃጥለው የተረሱ የገበያ ማዕከላትን በዝርዝር ከቪዲዮ ማስረጃ ጋር

ሕፃን ዳዊት መካሽ ይባላል። ትላንት በሸዋ-ይፋት-ራሳ-ሰፊበረት ቀበሌ በድሮን የገደለ ታዳጊ ነው።
ሕፃን ዳዊት መካሽ ይባላል። ትላንት በሸዋ-ይፋት-ራሳ-ሰፊበረት ቀበሌ በድሮን የገደለ ታዳጊ ነው።