fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 355 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 355 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -133 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.76% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.78% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 562 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 691 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 355
مشترکین
-324 ساعت
-387 روز
-13330 روز
آرشیو پست ها
ማሳረጊያ! ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ መንገዶችን ጥርቅም አድርጎ ለመዝጋት እየተዘጋጀ ያለን መሪ "ከእንትና ወረዳ ወደ እንትና ዞን የሚወስደው መንገድ ስለተበላሼ ጥገና ቢደረግለት" እ
ማሳረጊያ! ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ መንገዶችን ጥርቅም አድርጎ ለመዝጋት እየተዘጋጀ ያለን መሪ "ከእንትና ወረዳ ወደ እንትና ዞን የሚወስደው መንገድ ስለተበላሼ ጥገና ቢደረግለት" እያሉ ሲጠይቁ የነበሩ የአማራ ተወካዮች ሞልተውላችሁ ሳለ... ከገብርዬ አስገራሚ ንግግር ላይ አቃቂር የምታወጡ እንኩሮዎች እራሳችሁን ባታስገምቱ ሼጋ ነው።

ወቅታዊ ዝግጅት https://youtu.be/FCx3Ln9zSyQ
ወቅታዊ ዝግጅት https://youtu.be/FCx3Ln9zSyQ

photo content

ላጋጠመን የቴክኒክ ችግር ይቅርታ እየጠየቅን ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/0KkdN02-qzs?feature=share
ላጋጠመን የቴክኒክ ችግር ይቅርታ እየጠየቅን ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/0KkdN02-qzs?feature=share

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/HxFBvRwsS8c?feature=share
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/HxFBvRwsS8c?feature=share

ገዢው ፓርቲ የሆነ እኩይ ድርጊት መፈጸም ሲፈልግ እንቅፋት የሚሆኑበትን ማፈን የተለመደ ሙያው በመሆኑ ፤ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ጋዜጠኞች እና አክቲቪስቶች ላይ ያነጣጠረው አምስተኛ ዙር የእስር ዘመቻ
+1
ገዢው ፓርቲ የሆነ እኩይ ድርጊት መፈጸም ሲፈልግ እንቅፋት የሚሆኑበትን ማፈን የተለመደ ሙያው በመሆኑ ፤ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ጋዜጠኞች እና አክቲቪስቶች ላይ ያነጣጠረው አምስተኛ ዙር የእስር ዘመቻ ጋዜጠኛ አራጋው ሲሳይን እና ጋዜጠኛ ጌትነት አሻግሬን አፍኖ በመውሰድ ተጀምሯል።

#ሕፃን ምዕራፍ ስንታየሁ በአዋሽ ሰባት እስር ቤት ስለሚንገላታው አባቷ የተናገረችው/ሼር ይደረግ! #ዝምታው ይሰበር!! "ዝምታ ቢነግስም፤ፀጥታ ቢበረታም አንተ አስታዋሽ ብታጣም አንድ ቀን ይመጣል! ስ
#ሕፃን ምዕራፍ ስንታየሁ በአዋሽ ሰባት እስር ቤት ስለሚንገላታው አባቷ የተናገረችው/ሼር ይደረግ! #ዝምታው ይሰበር!! "ዝምታ ቢነግስም፤ፀጥታ ቢበረታም አንተ አስታዋሽ ብታጣም አንድ ቀን ይመጣል! ስለ አንተ ፅናት እና ብርታት አፍን ከፍቶ የሚናገርበት፤የሚመሰክርበት አንተም በተራክ ከልጆችክ ጋር የምትስቅበት ቀን ይመጣል። ሁሉንም ትተክ ልጆቼ ሳትል ወጣትነት ዕድሜዬን ሳትል ለተበደሉት ድምፅ እሆናለሁ ማለትክን ሰዎች ቢክዱ ማመን ባይፈልጉ ያለህበት አዋሽ 7 ምስክር ነው። አባቴ ሁሉም ዝም ቢል እኔ ግን ዝም አልልም።"

photo content

➔"ከአቶ ልደቱ ጋር በኦሮሚኛ ካልሆነ በስተቀር አልከራከርም" ጠጋዬ አራርሳ ➔አ.የ.ለ (አፍም የለኝ ለአንተስ)😆
➔"ከአቶ ልደቱ ጋር በኦሮሚኛ ካልሆነ በስተቀር አልከራከርም" ጠጋዬ አራርሳ ➔አ.የ.ለ (አፍም የለኝ ለአንተስ)😆

photo content

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/VpJ0Y0vh1ik?feature=share
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/VpJ0Y0vh1ik?feature=share

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉራጌ ሲገቡ የተደረገላቸው ሕዝባዊ አቀባበል...!😊 የኛ ሕዝብ ቢሆን ይሄን ጊዜ...😆
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉራጌ ሲገቡ የተደረገላቸው ሕዝባዊ አቀባበል...!😊 የኛ ሕዝብ ቢሆን ይሄን ጊዜ...😆

ትናንት ወደ አዲስ አበባ በሚመጡ ካሕናት ላይ ሲሰነዘር ያየነው ጥፊ ወደ ድንጋይ አድጎ እኒህ የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ካሕን ከቅዳሴ ሲወጡ በድንጋይ ተወግረው ሕይወታቸው አልፏል። ነፍሳቸውን ይማርል
ትናንት ወደ አዲስ አበባ በሚመጡ ካሕናት ላይ ሲሰነዘር ያየነው ጥፊ ወደ ድንጋይ አድጎ እኒህ የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ካሕን ከቅዳሴ ሲወጡ በድንጋይ ተወግረው ሕይወታቸው አልፏል። ነፍሳቸውን ይማርልን!

ቦታው ለልማት ተፈልጎ ይሆን? የዘመኑ አፍራሽ ግብረ ኃይል እኮ ግማሹን በዶዘር ፥ ግማሹን በእሳት የሚያወድም ነው‼️
ቦታው ለልማት ተፈልጎ ይሆን? የዘመኑ አፍራሽ ግብረ ኃይል እኮ ግማሹን በዶዘር ፥ ግማሹን በእሳት የሚያወድም ነው‼️

የአብን ጥቃት ከወልቃይትና ራያ እስከ ፕሪቶሪያ በሚል ርዕስ ከአምስት ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከላይ ያለውን ሊንክ ተጭነው ይከታተሉነሰ ዘንድ ጋበዝን!