es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 355 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 355 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -133, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 562 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 34.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 355
Suscriptores
-324 horas
-387 días
-13330 días
Archivo de publicaciones
ማሳረጊያ! ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ መንገዶችን ጥርቅም አድርጎ ለመዝጋት እየተዘጋጀ ያለን መሪ "ከእንትና ወረዳ ወደ እንትና ዞን የሚወስደው መንገድ ስለተበላሼ ጥገና ቢደረግለት" እ
ማሳረጊያ! ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ መንገዶችን ጥርቅም አድርጎ ለመዝጋት እየተዘጋጀ ያለን መሪ "ከእንትና ወረዳ ወደ እንትና ዞን የሚወስደው መንገድ ስለተበላሼ ጥገና ቢደረግለት" እያሉ ሲጠይቁ የነበሩ የአማራ ተወካዮች ሞልተውላችሁ ሳለ... ከገብርዬ አስገራሚ ንግግር ላይ አቃቂር የምታወጡ እንኩሮዎች እራሳችሁን ባታስገምቱ ሼጋ ነው።

ወቅታዊ ዝግጅት https://youtu.be/FCx3Ln9zSyQ
ወቅታዊ ዝግጅት https://youtu.be/FCx3Ln9zSyQ

photo content

ላጋጠመን የቴክኒክ ችግር ይቅርታ እየጠየቅን ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/0KkdN02-qzs?feature=share
ላጋጠመን የቴክኒክ ችግር ይቅርታ እየጠየቅን ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/0KkdN02-qzs?feature=share

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/HxFBvRwsS8c?feature=share
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/HxFBvRwsS8c?feature=share

ገዢው ፓርቲ የሆነ እኩይ ድርጊት መፈጸም ሲፈልግ እንቅፋት የሚሆኑበትን ማፈን የተለመደ ሙያው በመሆኑ ፤ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ጋዜጠኞች እና አክቲቪስቶች ላይ ያነጣጠረው አምስተኛ ዙር የእስር ዘመቻ
+1
ገዢው ፓርቲ የሆነ እኩይ ድርጊት መፈጸም ሲፈልግ እንቅፋት የሚሆኑበትን ማፈን የተለመደ ሙያው በመሆኑ ፤ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ጋዜጠኞች እና አክቲቪስቶች ላይ ያነጣጠረው አምስተኛ ዙር የእስር ዘመቻ ጋዜጠኛ አራጋው ሲሳይን እና ጋዜጠኛ ጌትነት አሻግሬን አፍኖ በመውሰድ ተጀምሯል።

#ሕፃን ምዕራፍ ስንታየሁ በአዋሽ ሰባት እስር ቤት ስለሚንገላታው አባቷ የተናገረችው/ሼር ይደረግ! #ዝምታው ይሰበር!! "ዝምታ ቢነግስም፤ፀጥታ ቢበረታም አንተ አስታዋሽ ብታጣም አንድ ቀን ይመጣል! ስ
#ሕፃን ምዕራፍ ስንታየሁ በአዋሽ ሰባት እስር ቤት ስለሚንገላታው አባቷ የተናገረችው/ሼር ይደረግ! #ዝምታው ይሰበር!! "ዝምታ ቢነግስም፤ፀጥታ ቢበረታም አንተ አስታዋሽ ብታጣም አንድ ቀን ይመጣል! ስለ አንተ ፅናት እና ብርታት አፍን ከፍቶ የሚናገርበት፤የሚመሰክርበት አንተም በተራክ ከልጆችክ ጋር የምትስቅበት ቀን ይመጣል። ሁሉንም ትተክ ልጆቼ ሳትል ወጣትነት ዕድሜዬን ሳትል ለተበደሉት ድምፅ እሆናለሁ ማለትክን ሰዎች ቢክዱ ማመን ባይፈልጉ ያለህበት አዋሽ 7 ምስክር ነው። አባቴ ሁሉም ዝም ቢል እኔ ግን ዝም አልልም።"

photo content

➔"ከአቶ ልደቱ ጋር በኦሮሚኛ ካልሆነ በስተቀር አልከራከርም" ጠጋዬ አራርሳ ➔አ.የ.ለ (አፍም የለኝ ለአንተስ)😆
➔"ከአቶ ልደቱ ጋር በኦሮሚኛ ካልሆነ በስተቀር አልከራከርም" ጠጋዬ አራርሳ ➔አ.የ.ለ (አፍም የለኝ ለአንተስ)😆

photo content

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/VpJ0Y0vh1ik?feature=share
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/VpJ0Y0vh1ik?feature=share

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉራጌ ሲገቡ የተደረገላቸው ሕዝባዊ አቀባበል...!😊 የኛ ሕዝብ ቢሆን ይሄን ጊዜ...😆
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉራጌ ሲገቡ የተደረገላቸው ሕዝባዊ አቀባበል...!😊 የኛ ሕዝብ ቢሆን ይሄን ጊዜ...😆

ትናንት ወደ አዲስ አበባ በሚመጡ ካሕናት ላይ ሲሰነዘር ያየነው ጥፊ ወደ ድንጋይ አድጎ እኒህ የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ካሕን ከቅዳሴ ሲወጡ በድንጋይ ተወግረው ሕይወታቸው አልፏል። ነፍሳቸውን ይማርል
ትናንት ወደ አዲስ አበባ በሚመጡ ካሕናት ላይ ሲሰነዘር ያየነው ጥፊ ወደ ድንጋይ አድጎ እኒህ የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ካሕን ከቅዳሴ ሲወጡ በድንጋይ ተወግረው ሕይወታቸው አልፏል። ነፍሳቸውን ይማርልን!

ቦታው ለልማት ተፈልጎ ይሆን? የዘመኑ አፍራሽ ግብረ ኃይል እኮ ግማሹን በዶዘር ፥ ግማሹን በእሳት የሚያወድም ነው‼️
ቦታው ለልማት ተፈልጎ ይሆን? የዘመኑ አፍራሽ ግብረ ኃይል እኮ ግማሹን በዶዘር ፥ ግማሹን በእሳት የሚያወድም ነው‼️

የአብን ጥቃት ከወልቃይትና ራያ እስከ ፕሪቶሪያ በሚል ርዕስ ከአምስት ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከላይ ያለውን ሊንክ ተጭነው ይከታተሉነሰ ዘንድ ጋበዝን!