fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 380 مشترک است و جایگاه 2 650 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 348 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 380 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 17 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -168 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.11% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 389 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 742 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 32 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 18 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 380
مشترکین
-124 ساعت
-157 روز
-16830 روز
آرشیو پست ها
አካውንት በማዘጋት የሚቆም ትግል የለም

ዛሬ የተማረኩ ወራሪዎች
+1
ዛሬ የተማረኩ ወራሪዎች

FB_IMG_1760386531748.jpg1.42 KB

በግዳጅ የዘመተው ሠራዊት እየፈረሰ ስላስቸገረ የኦሮሞ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ፣ ሼኔ፣ ጋቼና ሲርና፣ አባ ቶርቤ ... የመከላከያ ሚሊታሪ ለብሰው አማራን መውረራቸው ታውቋል።

የአፋሕድ የዘመቻ ውሎ ላይ የተለመዱ ሐረጎች👇 👉"የከበብን ጠላት ለብልበን ወደመጣበት መልሰነዋል።" 👉"ቀጥቅጠን አባረነዋል።" 👉"አይቀጡ ቅጣት ቀጥተነዋል።" 👉"የተፈጠረበትን ቀን አስረግመነዋል።" ከዚህ ባለፈ ግን እንደ አፋብኃ በፎቶና በቪዲዮ የተደገፈ የምርኮ እና የድም&ሰሳ ዜና ያመጣል ብለህ እንዳትጠብቅ። 😂

የዐቢይ አሕመድ ወታደር ጭካኔ እና የግፍ ግፍ

አቶ ልደቱ አያሌው እና ግርማ ሰይፉ አሳዬ ደርቤ❗️ ልደቱ👉ዐቢይ ሥልጣን ልስጥህ ብሎ ሲጠይቀው "አገዛዙ አይመጥነኝም" በማለት የመለሰ፤ ግርማ👉የመናፈሻ ልማት ኃላፊ በመደረጉ የስኬት ጫፍ ላይ የደ
አቶ ልደቱ አያሌው እና ግርማ ሰይፉ አሳዬ ደርቤ❗️ ልደቱ👉ዐቢይ ሥልጣን ልስጥህ ብሎ ሲጠይቀው "አገዛዙ አይመጥነኝም" በማለት የመለሰ፤ ግርማ👉የመናፈሻ ልማት ኃላፊ በመደረጉ የስኬት ጫፍ ላይ የደረሰ ብሎም የፖለቲካ ትግሉን የጨረሰ፤ ልደቱ👉የሐሳብ ፖለቲካ በማራመድ ብቻ ለአመታት ለፍቶ ካገኘው ጥሪቱ ጋር ቤቱን የተወረሰ፤ ግርማ👉 አገዛዙ የሰጠውን ኮንዶሚንየም እንደ ትልቅ ነገር ቆጥሮ ለጥቅሙ ያጎነበሰ፤ ልደቱ👉 ለአገርና ለሕዝብ የሚታገል፤ ግርማ👉ፖለቲካውን ተጠቅሞ ኑሮውን ለመለወጥ ደፋ ቀና የሚል፤ ልደቱ👉 የሰላ ብዕር፣ የተባ አንደበት፣ ፈጣን ጭንቅላትና የሚገርም ጽናት የተሰጠው፤ ግርማ👉ጉል-ድፍ ምላስ፣ ፊደል የሚገድፍ ጣት፣ አጎንባሽ ጭንቅላት የተቸረው፤ ልደቱ👉 ባለው ሀብት ዘና ብሎ መኖር ሲችል በግጭት የተሞላው የኢትዮጵያ ፖለቲካ የግል ኑሮውን የቀማው፤ ግርማ 👉ሆዱ ከሞላ የአገርና ሕዝብ ጉዳይ ግድ የማይሰጠው ብሎም ዓለም አስር ሆና የምትታየው፤ ልደቱ👉የኢትዮጵያን ፖለቲካ የማሰልጠን እና የማሻሻል ሕልም ያለው፤ ግርማ👉በዘቀጠ ፖለቲካ ውስጥ እራሱን የማሻሻልና ክብ ሰውነቱን የበለጠ የማድቦልቦል ፍላጎት ያለው፤ ልደቱ👉 የፖለቲካ ኮሬክትነስ የሚያስጨንቀው፤ ግርማ👉 ኪሱን ማድለብ የሚችል አካል ውዳቂ አስተሳሰቡን አሸክሞ የፓርቲው ካድሬ የሚያደርገው፤ (እንደ አማራ ብሔርተኛ አቶ ልደቱ ጋር የማልስማማባቸው ነጥቦችና አካሄዶች ቢኖሩኝም በሌላ አንግል ግን ለአቶ ልደቱና ግርማ ሰይፉ ያለኝ አተያይ ይሄንን ይመስላል።)