ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 380 подписчиков, занимая 2 650 место в категории Блоги и 2 348 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 380 подписчиков.

Согласно последним данным от 17 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -168, а за последние 24 часа — -1, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 37.47%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 12.11% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 389 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 742 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 32.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 18 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 380
Подписчики
-124 часа
-157 дней
-16830 день
Архив постов
አካውንት በማዘጋት የሚቆም ትግል የለም

ዛሬ የተማረኩ ወራሪዎች
+1
ዛሬ የተማረኩ ወራሪዎች

FB_IMG_1760386531748.jpg1.42 KB

በግዳጅ የዘመተው ሠራዊት እየፈረሰ ስላስቸገረ የኦሮሞ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ፣ ሼኔ፣ ጋቼና ሲርና፣ አባ ቶርቤ ... የመከላከያ ሚሊታሪ ለብሰው አማራን መውረራቸው ታውቋል።

የአፋሕድ የዘመቻ ውሎ ላይ የተለመዱ ሐረጎች👇 👉"የከበብን ጠላት ለብልበን ወደመጣበት መልሰነዋል።" 👉"ቀጥቅጠን አባረነዋል።" 👉"አይቀጡ ቅጣት ቀጥተነዋል።" 👉"የተፈጠረበትን ቀን አስረግመነዋል።" ከዚህ ባለፈ ግን እንደ አፋብኃ በፎቶና በቪዲዮ የተደገፈ የምርኮ እና የድም&ሰሳ ዜና ያመጣል ብለህ እንዳትጠብቅ። 😂

የዐቢይ አሕመድ ወታደር ጭካኔ እና የግፍ ግፍ

አቶ ልደቱ አያሌው እና ግርማ ሰይፉ አሳዬ ደርቤ❗️ ልደቱ👉ዐቢይ ሥልጣን ልስጥህ ብሎ ሲጠይቀው "አገዛዙ አይመጥነኝም" በማለት የመለሰ፤ ግርማ👉የመናፈሻ ልማት ኃላፊ በመደረጉ የስኬት ጫፍ ላይ የደ
አቶ ልደቱ አያሌው እና ግርማ ሰይፉ አሳዬ ደርቤ❗️ ልደቱ👉ዐቢይ ሥልጣን ልስጥህ ብሎ ሲጠይቀው "አገዛዙ አይመጥነኝም" በማለት የመለሰ፤ ግርማ👉የመናፈሻ ልማት ኃላፊ በመደረጉ የስኬት ጫፍ ላይ የደረሰ ብሎም የፖለቲካ ትግሉን የጨረሰ፤ ልደቱ👉የሐሳብ ፖለቲካ በማራመድ ብቻ ለአመታት ለፍቶ ካገኘው ጥሪቱ ጋር ቤቱን የተወረሰ፤ ግርማ👉 አገዛዙ የሰጠውን ኮንዶሚንየም እንደ ትልቅ ነገር ቆጥሮ ለጥቅሙ ያጎነበሰ፤ ልደቱ👉 ለአገርና ለሕዝብ የሚታገል፤ ግርማ👉ፖለቲካውን ተጠቅሞ ኑሮውን ለመለወጥ ደፋ ቀና የሚል፤ ልደቱ👉 የሰላ ብዕር፣ የተባ አንደበት፣ ፈጣን ጭንቅላትና የሚገርም ጽናት የተሰጠው፤ ግርማ👉ጉል-ድፍ ምላስ፣ ፊደል የሚገድፍ ጣት፣ አጎንባሽ ጭንቅላት የተቸረው፤ ልደቱ👉 ባለው ሀብት ዘና ብሎ መኖር ሲችል በግጭት የተሞላው የኢትዮጵያ ፖለቲካ የግል ኑሮውን የቀማው፤ ግርማ 👉ሆዱ ከሞላ የአገርና ሕዝብ ጉዳይ ግድ የማይሰጠው ብሎም ዓለም አስር ሆና የምትታየው፤ ልደቱ👉የኢትዮጵያን ፖለቲካ የማሰልጠን እና የማሻሻል ሕልም ያለው፤ ግርማ👉በዘቀጠ ፖለቲካ ውስጥ እራሱን የማሻሻልና ክብ ሰውነቱን የበለጠ የማድቦልቦል ፍላጎት ያለው፤ ልደቱ👉 የፖለቲካ ኮሬክትነስ የሚያስጨንቀው፤ ግርማ👉 ኪሱን ማድለብ የሚችል አካል ውዳቂ አስተሳሰቡን አሸክሞ የፓርቲው ካድሬ የሚያደርገው፤ (እንደ አማራ ብሔርተኛ አቶ ልደቱ ጋር የማልስማማባቸው ነጥቦችና አካሄዶች ቢኖሩኝም በሌላ አንግል ግን ለአቶ ልደቱና ግርማ ሰይፉ ያለኝ አተያይ ይሄንን ይመስላል።)