uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 380 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 650-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 348-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 380 obunachiga ega bo‘ldi.

17 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -168 ga, so‘nggi 24 soatda esa -1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.47% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 12.11% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 389 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 742 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 32 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 18 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 380
Obunachilar
-124 soatlar
-157 kunlar
-16830 kunlar
Postlar arxiv
አካውንት በማዘጋት የሚቆም ትግል የለም

ዛሬ የተማረኩ ወራሪዎች
+1
ዛሬ የተማረኩ ወራሪዎች

FB_IMG_1760386531748.jpg1.42 KB

በግዳጅ የዘመተው ሠራዊት እየፈረሰ ስላስቸገረ የኦሮሞ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ፣ ሼኔ፣ ጋቼና ሲርና፣ አባ ቶርቤ ... የመከላከያ ሚሊታሪ ለብሰው አማራን መውረራቸው ታውቋል።

የአፋሕድ የዘመቻ ውሎ ላይ የተለመዱ ሐረጎች👇 👉"የከበብን ጠላት ለብልበን ወደመጣበት መልሰነዋል።" 👉"ቀጥቅጠን አባረነዋል።" 👉"አይቀጡ ቅጣት ቀጥተነዋል።" 👉"የተፈጠረበትን ቀን አስረግመነዋል።" ከዚህ ባለፈ ግን እንደ አፋብኃ በፎቶና በቪዲዮ የተደገፈ የምርኮ እና የድም&ሰሳ ዜና ያመጣል ብለህ እንዳትጠብቅ። 😂

የዐቢይ አሕመድ ወታደር ጭካኔ እና የግፍ ግፍ

አቶ ልደቱ አያሌው እና ግርማ ሰይፉ አሳዬ ደርቤ❗️ ልደቱ👉ዐቢይ ሥልጣን ልስጥህ ብሎ ሲጠይቀው "አገዛዙ አይመጥነኝም" በማለት የመለሰ፤ ግርማ👉የመናፈሻ ልማት ኃላፊ በመደረጉ የስኬት ጫፍ ላይ የደ
አቶ ልደቱ አያሌው እና ግርማ ሰይፉ አሳዬ ደርቤ❗️ ልደቱ👉ዐቢይ ሥልጣን ልስጥህ ብሎ ሲጠይቀው "አገዛዙ አይመጥነኝም" በማለት የመለሰ፤ ግርማ👉የመናፈሻ ልማት ኃላፊ በመደረጉ የስኬት ጫፍ ላይ የደረሰ ብሎም የፖለቲካ ትግሉን የጨረሰ፤ ልደቱ👉የሐሳብ ፖለቲካ በማራመድ ብቻ ለአመታት ለፍቶ ካገኘው ጥሪቱ ጋር ቤቱን የተወረሰ፤ ግርማ👉 አገዛዙ የሰጠውን ኮንዶሚንየም እንደ ትልቅ ነገር ቆጥሮ ለጥቅሙ ያጎነበሰ፤ ልደቱ👉 ለአገርና ለሕዝብ የሚታገል፤ ግርማ👉ፖለቲካውን ተጠቅሞ ኑሮውን ለመለወጥ ደፋ ቀና የሚል፤ ልደቱ👉 የሰላ ብዕር፣ የተባ አንደበት፣ ፈጣን ጭንቅላትና የሚገርም ጽናት የተሰጠው፤ ግርማ👉ጉል-ድፍ ምላስ፣ ፊደል የሚገድፍ ጣት፣ አጎንባሽ ጭንቅላት የተቸረው፤ ልደቱ👉 ባለው ሀብት ዘና ብሎ መኖር ሲችል በግጭት የተሞላው የኢትዮጵያ ፖለቲካ የግል ኑሮውን የቀማው፤ ግርማ 👉ሆዱ ከሞላ የአገርና ሕዝብ ጉዳይ ግድ የማይሰጠው ብሎም ዓለም አስር ሆና የምትታየው፤ ልደቱ👉የኢትዮጵያን ፖለቲካ የማሰልጠን እና የማሻሻል ሕልም ያለው፤ ግርማ👉በዘቀጠ ፖለቲካ ውስጥ እራሱን የማሻሻልና ክብ ሰውነቱን የበለጠ የማድቦልቦል ፍላጎት ያለው፤ ልደቱ👉 የፖለቲካ ኮሬክትነስ የሚያስጨንቀው፤ ግርማ👉 ኪሱን ማድለብ የሚችል አካል ውዳቂ አስተሳሰቡን አሸክሞ የፓርቲው ካድሬ የሚያደርገው፤ (እንደ አማራ ብሔርተኛ አቶ ልደቱ ጋር የማልስማማባቸው ነጥቦችና አካሄዶች ቢኖሩኝም በሌላ አንግል ግን ለአቶ ልደቱና ግርማ ሰይፉ ያለኝ አተያይ ይሄንን ይመስላል።)