fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 351 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 351 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -133 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.76% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.78% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 562 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 691 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 351
مشترکین
-324 ساعت
-387 روز
-13330 روز
آرشیو پست ها
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.facebook.com/dawit.mercy.97

ባንተ የፖለቲካ ጨዋታ ያለ እድሜያቸው የተቀበሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች እንዲሁም ቤታቸው ፈርሶ በየ ሜዳው የሚያድሩ ወገኖች ደምና እንባ ያንተን ፍጻሜ ማቅረብ ከተሳነውማ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ
ባንተ የፖለቲካ ጨዋታ ያለ እድሜያቸው የተቀበሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች እንዲሁም ቤታቸው ፈርሶ በየ ሜዳው የሚያድሩ ወገኖች ደምና እንባ ያንተን ፍጻሜ ማቅረብ ከተሳነውማ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ የለም ማለት ነው።

በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ አዲስ አገር የማዋለድ ሕልሙ ተፈጻሚ መሆን የሚችለው ክልሎችን በጠመንጃ አፈሙዝ በየተራ ማዳከም ሲቻል ነው" ተብሎ በታቀደው መሠረት... በአንድ አመራር ላይ የተፈጸመን ግድያ
+1
በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ አዲስ አገር የማዋለድ ሕልሙ ተፈጻሚ መሆን የሚችለው ክልሎችን በጠመንጃ አፈሙዝ በየተራ ማዳከም ሲቻል ነው" ተብሎ በታቀደው መሠረት... በአንድ አመራር ላይ የተፈጸመን ግድያ እንደ ሰበብ በመጠቀም አማራ ክልልን የማውደም መርሐ-ግብር በይፋ ተጀምሯል። እናም ይህ የብልጽግና ቅዠት ይሳካል አይሳካም የሚለውን ወደ ፊት አብረን የምናየው ይሆናል።

photo content

ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች መሀል ሜዳ ላይ የፈጸሙት ግድያ በገለልተኛ አካል ከመጣራቱ በፊት በመላው አማራ ክልል ላይ ጦርነት ታውጇል። "አማራ ነኝ" የሚሉ ዜጎችን ሁሉ በጽንፈኝነት ፈርጆ የመደምሰስና የማፈስ ዘመቻም ተጀምሯል። እናም እንላለን... ግርማ የሽጥላን ከኋላ ከኋላ እየተከተልን ባለመጠበቃችንና አረመኔያዊ ዘመቻችሁን ባለመደገፋችን የሚመጣውን ቅጣት በጸጋ እንቀበለዋለን እንጂ እንዲህ ያለ ተልካሻ ሤራ ተጠንስሶ የሕዝባችን ደም ሲፈስስና ክልላችን ሲፈራርስ ዝም ብለን ልንመለከት አንችልም።

በሁለቱ ክልል አመራሮች መሀከል የሚታየውን ድንፋታ እና እርጋታ ስትመለከት አቶ ግርማ የሽጥላ የኦሮሚያ እንጂ የአማራ ብልጽግና አመራር አይመስልህም። ለማንኛውም ይሄንኑ ስክነት አጠናክሮ በማስቀጠል የተፈጸመውን ግድያ ተጠቅመው ሌላ መጠነ ሰፊ ግድያ ለመፈጸም ያሰቡ ሃይሎችን ሕልም ማክሸፍ ይገባናል።

በመጀመሪያ ደረጃ በአቶ ግርማ የሽጥላ ሕልፈት የተሰማኝን ኀዘን መግለጽ እፈልጋለሁ። ለቤተሰቦቹም መጽናናትን እመኛለሁ። ከዚህ ባለፈ ግን በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በተወረወረው ቦንብ ዙሪያ በቂ ማጣራት ሳይደረግ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አንደበት "የቀን ጅቦች ናቸው የወረወሩት" ተብሎ በተነገረው መሠረት ምንም የማያውቁ ወገኖች ላይ የማሳደድ ሥራ እንደተሠራው ሁሉ... ዛሬም ግድያው በተፈጸመ ቅጽበት ያለምንም ምርመራ "ጽንፈኞች" የሚል ተመሳሳይ ፍረጃ ውስጥ በመዘፈቅ የፖለቲካ ቁማር ማሰናዳት ተገቢ አይደለም እላለሁ። መላው የአማራ ሕዝብም አንድነቱንና ሕብረቱን አጠናክሮ ክልሉንና እራሱን መጠበቅ ይገባዋል እላለሁ።

በጦርነቱ ወቅት በድሮን እና ጄት የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ የብልጥግና አመራሮች ምን ብለው ቢራገሙ ጥሩ ነው? "ኢሳያስ አፈወርቄ ልጅ አይውጣልህ" 😂🤣
በጦርነቱ ወቅት በድሮን እና ጄት የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ የብልጥግና አመራሮች ምን ብለው ቢራገሙ ጥሩ ነው? "ኢሳያስ አፈወርቄ ልጅ አይውጣልህ" 😂🤣

የመጨረሻ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር እዚህ ምሥል ላይ "ሰላም" ተጽፎ ሊታይህ አይችልም። ይሄ ምሥል የሚያስተላልፈው መልዕክት "በሌላ አሰላለፍ ንጹሐንን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተናል" የሚል ነው።
የመጨረሻ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር እዚህ ምሥል ላይ "ሰላም" ተጽፎ ሊታይህ አይችልም። ይሄ ምሥል የሚያስተላልፈው መልዕክት "በሌላ አሰላለፍ ንጹሐንን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተናል" የሚል ነው።

"እንደ በሻሻ ሆናለች የተባለችው" የመቀሌ ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትሯን ለመቀበል ሸብ ረብ ስትል ብትከርምም ጠሚው ግን "ችግኜን ውሃ የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ" ብሏቸው ቀርቷል። በሌላ መልኩ ግን የአማራ
"እንደ በሻሻ ሆናለች የተባለችው" የመቀሌ ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትሯን ለመቀበል ሸብ ረብ ስትል ብትከርምም ጠሚው ግን "ችግኜን ውሃ የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ" ብሏቸው ቀርቷል። በሌላ መልኩ ግን የአማራ ክልሉ ፕሬዝዳንት "ባሕር ዳር ሂድ አትበሉኝ እንጂ የመቀሌው ጉዙ አያሳስብም" በሚል አቋም ከአደም ፋራህ ጋር ወደ መቀሌ ተጉዟል። በዚህ አጋጣሚም ደካማውን ፕሬዝዳንት አግተው ቢያስቀሩልን ወሮታ የምንከፍል ይሆናል። 😁

ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/LEMAux733fk?feature=share
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/LEMAux733fk?feature=share

photo content

🦛🦛
🦛🦛

photo content

ተስፋዬ ኃይለማሪያምን አፍኖ ሕጻን መሱድን በመከታተል ላይ የሚገኘው ሥርዓት እማማ ዝናሽን ገቢ ያላደረጋቸው የመኖሪያ አድራሻቸው ጠፍቶት መሆን አለበት።
+1
ተስፋዬ ኃይለማሪያምን አፍኖ ሕጻን መሱድን በመከታተል ላይ የሚገኘው ሥርዓት እማማ ዝናሽን ገቢ ያላደረጋቸው የመኖሪያ አድራሻቸው ጠፍቶት መሆን አለበት።

photo content

Tesfaye Hailemariam (ባሻዬ) "በምትጽፋቸው ቀልዶች መሳቂያ አድርገኸናል" ተብሎ ወደ ጠባቡ ወሕኒ ተወስዷል። 😁
Tesfaye Hailemariam (ባሻዬ) "በምትጽፋቸው ቀልዶች መሳቂያ አድርገኸናል" ተብሎ ወደ ጠባቡ ወሕኒ ተወስዷል። 😁