Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 351 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 646 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 354 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 351 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 22 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -133، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 38.76%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.78% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 562 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 691 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 34.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 351
المشتركون
-324 ساعات
-387 أيام
-13330 أيام
أرشيف المشاركات
14 349
ባንተ የፖለቲካ ጨዋታ ያለ እድሜያቸው የተቀበሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች እንዲሁም ቤታቸው ፈርሶ በየ ሜዳው የሚያድሩ ወገኖች ደምና እንባ ያንተን ፍጻሜ ማቅረብ ከተሳነውማ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ የለም ማለት ነው።
14 349
በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ አዲስ አገር የማዋለድ ሕልሙ ተፈጻሚ መሆን የሚችለው ክልሎችን በጠመንጃ አፈሙዝ በየተራ ማዳከም ሲቻል ነው" ተብሎ በታቀደው መሠረት... በአንድ አመራር ላይ የተፈጸመን ግድያ እንደ ሰበብ በመጠቀም አማራ ክልልን የማውደም መርሐ-ግብር በይፋ ተጀምሯል።
እናም ይህ የብልጽግና ቅዠት ይሳካል አይሳካም የሚለውን ወደ ፊት አብረን የምናየው ይሆናል።
14 349
ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች መሀል ሜዳ ላይ የፈጸሙት ግድያ በገለልተኛ አካል ከመጣራቱ በፊት በመላው አማራ ክልል ላይ ጦርነት ታውጇል። "አማራ ነኝ" የሚሉ ዜጎችን ሁሉ በጽንፈኝነት ፈርጆ የመደምሰስና የማፈስ ዘመቻም ተጀምሯል።
እናም እንላለን...
ግርማ የሽጥላን ከኋላ ከኋላ እየተከተልን ባለመጠበቃችንና አረመኔያዊ ዘመቻችሁን ባለመደገፋችን የሚመጣውን ቅጣት በጸጋ እንቀበለዋለን እንጂ እንዲህ ያለ ተልካሻ ሤራ ተጠንስሶ የሕዝባችን ደም ሲፈስስና ክልላችን ሲፈራርስ ዝም ብለን ልንመለከት አንችልም።
14 349
በሁለቱ ክልል አመራሮች መሀከል የሚታየውን ድንፋታ እና እርጋታ ስትመለከት አቶ ግርማ የሽጥላ የኦሮሚያ እንጂ የአማራ ብልጽግና አመራር አይመስልህም። ለማንኛውም ይሄንኑ ስክነት አጠናክሮ በማስቀጠል የተፈጸመውን ግድያ ተጠቅመው ሌላ መጠነ ሰፊ ግድያ ለመፈጸም ያሰቡ ሃይሎችን ሕልም ማክሸፍ ይገባናል።
14 349
በመጀመሪያ ደረጃ በአቶ ግርማ የሽጥላ ሕልፈት የተሰማኝን ኀዘን መግለጽ እፈልጋለሁ። ለቤተሰቦቹም መጽናናትን እመኛለሁ።
ከዚህ ባለፈ ግን በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በተወረወረው ቦንብ ዙሪያ በቂ ማጣራት ሳይደረግ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አንደበት "የቀን ጅቦች ናቸው የወረወሩት" ተብሎ በተነገረው መሠረት ምንም የማያውቁ ወገኖች ላይ የማሳደድ ሥራ እንደተሠራው ሁሉ... ዛሬም ግድያው በተፈጸመ ቅጽበት ያለምንም ምርመራ "ጽንፈኞች" የሚል ተመሳሳይ ፍረጃ ውስጥ በመዘፈቅ የፖለቲካ ቁማር ማሰናዳት ተገቢ አይደለም እላለሁ። መላው የአማራ ሕዝብም አንድነቱንና ሕብረቱን አጠናክሮ ክልሉንና እራሱን መጠበቅ ይገባዋል እላለሁ።
14 349
በጦርነቱ ወቅት በድሮን እና ጄት የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ የብልጥግና አመራሮች ምን ብለው ቢራገሙ ጥሩ ነው?
"ኢሳያስ አፈወርቄ ልጅ አይውጣልህ" 😂🤣
14 349
የመጨረሻ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር እዚህ ምሥል ላይ "ሰላም" ተጽፎ ሊታይህ አይችልም። ይሄ ምሥል የሚያስተላልፈው መልዕክት "በሌላ አሰላለፍ ንጹሐንን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተናል" የሚል ነው።
14 349
"እንደ በሻሻ ሆናለች የተባለችው" የመቀሌ ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትሯን ለመቀበል ሸብ ረብ ስትል ብትከርምም ጠሚው ግን "ችግኜን ውሃ የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ" ብሏቸው ቀርቷል። በሌላ መልኩ ግን የአማራ ክልሉ ፕሬዝዳንት "ባሕር ዳር ሂድ አትበሉኝ እንጂ የመቀሌው ጉዙ አያሳስብም" በሚል አቋም ከአደም ፋራህ ጋር ወደ መቀሌ ተጉዟል። በዚህ አጋጣሚም ደካማውን ፕሬዝዳንት አግተው ቢያስቀሩልን ወሮታ የምንከፍል ይሆናል። 😁
14 349
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን!
https://www.youtube.com/live/LEMAux733fk?feature=share
14 349
ተስፋዬ ኃይለማሪያምን አፍኖ ሕጻን መሱድን በመከታተል ላይ የሚገኘው ሥርዓት እማማ ዝናሽን ገቢ ያላደረጋቸው የመኖሪያ አድራሻቸው ጠፍቶት መሆን አለበት።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
