ጎል ኢትዮጵያ / ሚኪያስ ፀጋዬ
رفتن به کانال در Telegram
በአለም አቀፍ ደረጃ ስለ ስፖርት የተወሩ አዳዲስ መረጃዎች እንዲሁም የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ ይቀርብበታል።
نمایش بیشتر1 586
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
-4230 روز
آرشیو پست ها
1 586
በስተመጨረሻም ስፔን በአምፐሏ እናም የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ሮድሪ አማካኝነት የዓለም ዋንጫውን ከፍ አድርጋለች 👏
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
🚨 𝐇𝐄𝐑𝐄 𝐖𝐄 𝐆𝐎! አርሰናል የትሮሳርድ ተተኪ ክሪስቶስ ዞሊስ ን ከክለብ ብሩጅ በ €𝟒𝟎𝐌 አስፈርሟል 🔴⚪️🇬🇷
Agreement in place for €40m fee as Tzolis only wanted to join Arsenal despite proposals from several clubs this month 🔐🫱🏻🫲🏼
Club Brugge approved the sale as Arsenal paid asking price.
Tzolis will replace Leandro Trossard but Arsenal will also sign another winger this summer — Morgan Rogers top of the list.
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
በነገራችሁ ላይ እግርኳስ መዝናኛ ነው ። ሜሲን እየተመለከትክ ደግሞ አለመዝናናት አይቻልም ኳሷ ራሱ እግሩ ላይ ትሻፍዳለች Period !!!
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
የመጨረሻው እንደሆነ የገለፀው የዓለም ዋንጫው ያለ ዋንጫ በእንባ ተጠናቋል 🥺
ይሁንና ግን ይህ የእሱን ደረጃ ፈቀቅ አያደርገውም absolute class 🔥
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
+1
🚨🇨🇦 ይፋዊ | ካናዳ ደቡብ አፍሪካን 1ለ0 በማሸነፍ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ 16ቱን ተቀላቅላለች 🤯✅
በቀጣይ ዙር ኔዘርላንድስ 🇳🇱 አልያም ሞሮኮ 🇲🇦 አሸናፊውን ትገጥማለች !
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በሳዑዲ አዲስ ታሪክ ፅፏል
አልናስር የሳዑዲ ፕሮ ሊግ አሸናፊ ሁኗል ...
የ2025/26 የሳዑዲ ፕሮ ሊግ የውድድር ዓመት እጅግ አስገራሚ በሆነ አጠናቀቅ ፍጻሜውን አግኝቷል። መላው ዓለም አይኑን በጣለበት በዚሁ ታሪካዊ ምሽት፣ ሊጉን በሁለት ነጥቦች ልዩነት እየመራ የመጨረሻውን ሳምንት ፍልሚያ የጀመረው አል ናስር፣ በአል አወል ፓርክ ስታዲየም አል ዳማክን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት በመርታት ነው ሻምፒዮንነቱን ያረጋገጠው። ሳዲዮ ማኔ ፣ ኪንግስሊ ኮማን እናም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ግቦቹን አስቆጥረዋል ።
አል ናስርን በአንድ ነጥብ ልዩነት እየተከተለ ተአምር ሲጠብቅ የነበረው አል ሂላል፣ ከሜዳው ውጪ አል ፈይሃን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ቢያሸንፍም፣ የአል ናስር ማሸነፍ ዋንጫውን እንዲያጣ አድርጎታል።
cr7 በእግርኳስ ህይወቱ 37ተኛ ዋንጫውን መሳም ችሏል ። በፖርቹጋል ፣ እንግሊዝ ፣ ስፔን ፣ ጣሊያን እናም ሳዑዲ ሊግ የነገሰ : በእግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛው የግብ አስቆጣሪም ነው ... 6ተኛው ን ዓለም ዋንጫ በመካፈል ባለክብረወሰንም ጭምር ።
ብዙሃን የሚመሰክሩለት .... ከሁሉም በላይ ታላቅ የሆነ ተጫዋች ! 🐐ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ዶሳንቶስ አቪዬሮ ዘ ጎት !!
በሚኪያስ ፀጋዬ
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
+1
መድፈኛው ከ20 ዓመታት በኋላ ለሻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ ደረሰ
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል አትሌቲኮ ማድሪድን 1 ለ 0 አሸንፏል።
የአርሰናል ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቡካዮ ሳካ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ወደ ስፔን አቅንቶ የመጀመሪያውን ዙር ጨዋታ 1 አቻ አጠናቅቆ የተመለሰው አርሰናል፥ በድምር ውጤት 2 ለ 1 በማሸነፍ ወደ ፍጻሜው አልፏል።
በዚህም አርሰናል ከ20 ዓመታት በኋላ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚ ሆኗል። በፍጻሜው ከባየርን ሙኒክ እና ፒኤስጂ አሸናፊ ጋር ይፋለማል።
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
+1
ፒኤስጂ እና አትሌቲኮ ማድሪድ በሻምፒዮንስ ሊጉ የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
አበቃለት የተባለው ዎልቭስ እያንሰራራ ነው !!!
በ ሮብ ኤድዋርድስ አሰልጣኝነት ስር የመጀመሪያውን 7ጨዋታዎች መሸነፋቸውን ተከትሎ ይህ ሰው የዎልቭስን ስንብት አቀረበው ተብሎ ነበር ። ይሁንና ግን አሁን ላይ ዎልቭስ በተከታታይ 5ጨዋታዎች አልተሸነፈም ። በሊጉ የመጀመሪያ የውድድር ዓመት ድሉን ዌስትሃም ላይ እንዲሁም ደግሞ በኤፌካፑ 6 ለ 1 ሺውስበሪን ማሸነፉ አይዘነጋም። እንዲሁም በሁለት ጨዋታዎች ግብ ሳይቆጠርበት መውጣት ችሏል ። 👏
@mikoethio
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
Repost from ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal
ቪላ በቪላፓርክ ተሸንፏል !!!
በሜዳው ያደረጋቸው 11 ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው የኡናይ ኤምሪው ክለብ አስቶንቪላ በስተመጨረሻም በኤቨርተን አንድ ለባዶ ተሸንፏል ። በቪላፓርክ ያከናወነውን ጨዋታ ቢያሸንፍ ኑሮ ከሊጉ መሪ አርሰናል በአራት ነጥቦች ብቻ በመበለጥ ሁለተኛ ላይ የሚቀመጥበትን እድል ነው ያበላሸው ።
@mikoethio
#ዳጉ_ጆርናል
1 586
የቀድሞው የሪያል ማድሪድ እና ሊቨርፑል ተጫዋች አልቫሮ አርቤሎአ በጊዜያዊነት ክለቡን የሚያሰለጥን ይሆናል ። አንጋፋው የክለቡ የቀድሞ ተጫዋች የወጣት ቡድኑን ከ 2020 አንስቶ በማሰልጠን ቆይቷል ።
1 586
🚨 ሰበር ፡ ኮኖር ብራድሌይ በቀሪው የሊቨርፑል የውድድር ዘመን ከሜዳ እንደሚርቅ ተነግሯል። 😥💔
ከባድ የጉልበት ጉዳት ደርሶበታል እና ቀዶ ጥገና ይደረግለታል.
(በ:ፖል ጆይስ)
#ዳጉ_ጆርናል
