fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 265 مشترک است و جایگاه 6 126 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 371 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 265 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 09 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 6 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.40% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.72% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 340 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 244 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 10 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 265
مشترکین
-124 ساعت
-127 روز
+630 روز
آرشیو پست ها
🔖 በተአዱድ ወጣቶችን እመክራለሁ ይሉናል ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ! =

~ መልእክት ለሴቶችቁርአን ለመቅራት እራስን መሸፈን ሸርጥ አይደለም። ሱጁደ ቲላዋም እንደዚሁ ነው።[ፈታወል ዑሠይሚን (1/420)] ~ የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/Salafiat46

አዲስ ለሚያገቡ ወጣቶች ምክር የእናትህ ምግብ በደንብ አድርገህ አጣጥም ! የተቃጠለ የሚስትህ ምግብ ከመሞከርህ በፊት እያለ ነዉ ....ህእ¡

ወደ ኋላ እንመለሳለን.....መልካም ቆይታ...🫵

∙ ፍቅር በመረዳዳት እና በአክብሮት የተመሠረተ ነዉ። እነዚህ ሁለቱ ነገሮች ከሌሉበት ይህ ፍቅር ከባድ እና አስቸጋሪ  ይሆናል። √ t.me/https_Asselefya1

" አንድ ወንድም ምን ሲል ሰማሁት፦ አሁን ላይ አንዳንድ ሴቶች ራሳቸዉን እየሰቀሉ እና የበላይ ሁኜ ቤቱ ካልመራሁ እኔ ባልኩት ካልሄድክ እያሉ የተቸገርን አለ እ!? የምር አንዳድ ሴቶች እረፉ !! ቦታችሁ እወቁ የሚስት ቦታ ብቻ ያዙ የባል ቦታ ካልያዝኩ እያላችሁ ባሎችን አታስቸግሩ ! ራሳችሁንም ከፍ ከፍ አታድርጉ እንዴ ማን ሁናችሁ ነዉ ከቶ ከአፈር ተፈጥረን ወደ አፈር እንደምንመለስ ለምን እንረሳለን እ!? ተዉ ስንት ራሳቸዉ ዝቅ አድርገዉ የሚኖሩ እህቶችን በእናንተ ሰበብ ስም አታስጠፉ ከስህተታችሁ ታረሙ‼️ =

አላህ ሆይ ለወንድሞቻችን መልካም ሚስቶች ስጣቸዉ ካሉበት ሁኔታ ወደ ተሻለ ደረጃ የምትቀይራቸዉ በዲናቸዉም በዱኒያቸዉም ስኬታማ የምታደረግ እንስት ወፍቃቸዉ። "ከቶ እንደ ወንድ የዋህ አለ ደግ ሚስት አላህ ከጠዉ !! አሁን ላይ መልካም መሳይ አስስት የሆኑ ሴቶች ባላሰቡበት ሁኔታ ወደ ህይወታቸዉ ጥልቅ እያሉ ብጥብጥ ያደረጉብን ወንድሞቻችን ያዉ በዝምታ ስለሚያልፉት ነዉ እንጅ! ያረብ ከመልካሟ ግጠማቸዉ ! =

ማንም ፍቅርህን አይቀይረዉም  ማንም ሰዉ ልቤ ዉስጥ ያለህን ቦታ አያገኘዉም። 🌸አባዬ🌸 = t.me/https_Asselefya1

" ባል ሆይ እወቅ፦ ለሚስትህ ወጭ ማዉጣትህ ሌላ ነገር ነዉ ስጦታ መስጠትህ ደግሞ ሌላ ነገር ነዉ። ለሚስትህ ስጦታ ለመስጠት ጣር ማንኛዉንም ትንሽም ቢሆን ....!

ዛሬ ለሴቶች ነዉ ? አብሽሩ ለወንዶችም ይመጣ ይሆናል ¿ በሉ ደግ አምሹልኝ

🎉 ሚስቴ ስታከብረኝ አከብራታለሁ ይሄ አኽላቅ ነዉ? አይደለም ! አኽላቅ እሷ ስትደርስብህ አንተ ስታከብራት ነዉ የዚህ ጊዜ አንተ ሙሀመድ ነህ! ይለናል ! ምን ይመስላችኋል ኣ ¿ =

ሴት ልጅ በቀን 70 ጊዜ ብታጠፋም አንተ ይቅር ልትላት ይገባል እያለ ነዉ "ትስማማላችሁ ወንዶችዬ ኣ !? =

ትላንት የሚባል ነገር የለም እህቴ ምክኒያቱም አለፈ በቃ ያለፈው ጊዜ እንዲያስተምርሽ እንጂ ወደ ኃላ እንዲጎትትሽ አትፍቀጂለት አወ ወደፊት እንጅ ወደኋላ አትመለሽ ሰው ምን ይለኛለ አትበይ https://t.me/LetusfearAllah/7649

"ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ።" ~ ቁርኣንና ሐዲሥን ተከትለው አላህ ከዐርሹ በላይ ነው የሚሉ ሙስሊሞችን ከተራ እስከ ዑለማእ በጅምላ ከኢስላም የሚያስወጣ አካል ስለ ማ K *
"ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ።" ~ ቁርኣንና ሐዲሥን ተከትለው አላህ ከዐርሹ በላይ ነው የሚሉ ሙስሊሞችን ከተራ እስከ ዑለማእ በጅምላ ከኢስላም የሚያስወጣ አካል ስለ ማ K * ፈር መዘዝ ሲያወራ ማየት ስላቅ ነው። ሺርክ ላይ ጎዝጉዞ ተቀምጦ ሌሎችን በዚህ ጥፋት የሚከስ የሱፊያ ኸዋ ~ሪጅ ጭፍራ ነው አሕ - ባሽ። አዎ በተመሳሳይ ጊዜ የሙርጂአንም የኸዋሪ -ጅንም አቋም የሚያራምዱ ናቸው። ከአሽ ዐሪያ ኢርጃእን ወስደዋል። ከረዋፊድ የሙታንና የመቃብር አምልኮን ወስደዋል። በሲፋት ላይ የጀህሚያን አቋም ወስደዋል። በዚህ ሁሉ ጥፋት ውስጥ ሆነውም ታዲያ የሚያከ - f ሩትም እነሱ ናቸው። "የሌ .ባ አይነደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ።" = የቴሌግራም ቻናል http://t.me//IbnuMunewor http://t.me//IbnuMunewor

የበታችነት ስሜት እንድሰማሺ ከሚያደርጉሽ ሰዎች ጋር አትዋይ ራቂ ! =

ክርክሩን ትተነዋል  ከወደደን ጋር እንዘልቃለን  ለታመነን እንታመናለን  ላከበረን  ለኛ መልካም ዉለታን  ለዋለልን ደግነት ነዉ።  በኛ ላይ  ለከፋ በጥላቻ   እኛ ላይ ለተነሳ  ደግሞ ከነ መፈጠሩ በመርሳት ዋጋዉን   እናወራርዳለን። =