fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 273 مشترک است و جایگاه 6 111 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 367 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 273 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 04 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -23 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -6 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.53% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.67% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 359 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 237 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 273
مشترکین
-624 ساعت
+157 روز
-2330 روز
آرشیو پست ها
~የውበትሽ ማማር፣ የስምሽ መግነን የመልካም ስራሽን ብዛት አያረጋግጥም። ብዙ መታወቅ፣ ብዙ መደነቅ፣ እልፍ አዕላፍ ተከታይ ማግኘት ምንዳ አይጨምርም። ሸይጧንም ዝና እና ብዙ ተከታይ አለው። እህቴዋ! ገላሽን እየተሸፈንሽ የልብሽን ቀሚስ አታሳጥሪው። ጌታሽ ብቻ የሚመለከተውን የልብሽን ንፅህና ችላ አትበይው። እቴ ከመጣሽበት መንገድ የበለጠ ለመጓዝ የመረጥሽው መንገድ ወሳኝ ነውና መንገድሽን ለዪ። ባንቺ ላይ ተስፋ ቆርጫለሁ የሚል ጌታ የለሽምና ምንም ቢሆን ምን ከጌታሽ አትሽሺ። ከእርሱም እዝነት ተስፋ አትቁረጪ።

ለሁላችንም ጠቃሚ ነጥብ አይብቧት👍 እጂህ ይባረክ አኹና አቡ ሱፍያን☘

ሐራም የሆኑ ምስሎችን በማየት ለተፈተነ ጠያቂ ወንድሜ የተሰጠች መልስ! كتبه الفقير إلى عفو مولاه، المقر بذنبه وخطاياه… ✍ أبو سفيان 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧- |•|t.me/AbuSufiyan_Albenan

«ጅዳ» ወይም «መካ»  የጀመአ ስራ የሰማችሁ  ሹክ በሉኝ  ያ ጀመአ፦ በዚች መስመር አቀብሉኝ ↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

ጭቅጭቅ ያለበት ግሩፕ ጆይን ብሎ መግባት ከገቡም በኋላ ውጤት የሌለው ጭቅጭቅ እየተከታተሉ መቀመጥ ብልጠት ሳይሆን ጅልነት ነው። በተለይ ለሴቶች እንዲህ ያለ ግሩፕ መክፈትም መሳተፍ ክብርን ማጣት እና ሀያእ አለመኖርን የሚያሳይ ነው። አላህ ጥሩ ልቦና ይስጠን = @IbnuMuhammedzeyn

Repost from Ibnu Muhammedzeyn
ሶላት ለምንድን ነው ከንቅልፍ የሚበልጠው? መልስ!!! እንቅልፍ ሞት ነው ሶላት ደግሞ ህይወት ስለሆነ ስለዚህ ሶላት ከንቅልፍ ይበልጣል እንቅልፍ ለነፍስያ መታዘዝ ሲሆን ሶላት ደግሞ ለአላህ መታዘዝ ስለሆነ ስለዚህ ሶላት ከእንቅልፍ ይበልጣል!!! እንቅልፍ አካላውይ ረፍት ሲሆን ሶላት ደግሞ ሩሀውይ(መንፈሳውይ) ረፍት ነው። ስለዚህ ሶላት ከእንቅልፍ ይበልጣል!!! ሙእሚንም ይሆን ካፊር በእንቅልፍ ይጋራሉ ሶላትን ግን ሙእሚን እንጅ አይሰግዳትም ስለዚህ ሶላት ከእንቅልፍ ይበልጣል!!! የፈጅርን ሶላት ምን ያማረች አደረጋት ግዴታዋ በአላህ ዚማ ላይ ታደርጋሀለች ሱናዋ ደግሞ ከዱኒያ እና በውስጧ ካለው ይበልጣል። አላህ የሱቢሂ ሶላትን ያግራልን https://telegram.me/IbnuMuhammedzeyn ✍ወንድማችሁ ኢብኑ ሙሀመድዘይን

√ ከጎናችን ያሉ ምርጥ ሰዎች ግን ታድለዉ በተለይ ፈገግ የሚያደርጉ ነገሮች ሼር አድርገዉልን ልክ ገብተን ስናየዉ ካለንበት የድካም የድብርት ስሜታችን የሚያጠፉ! እናንተ ምርጦች ኑሩልን 🤝 =

«የሆነ ዘመን አጥንቴ ውልቅልቁ ወጥቶ ስጋዬ ከአፈር ተዋህዶ ማንነቴ ተበታትኖ እኔም መረሳቴ የማይቀር ነው።!! "ደግሞ ሩቅ እኮ አይደለም ቅርብ ነው በአብዛኛው ከዛሬ መቶ አመት ወዲህ ነው የሚሆነው።
+1
«የሆነ ዘመን አጥንቴ ውልቅልቁ ወጥቶ ስጋዬ ከአፈር ተዋህዶ ማንነቴ ተበታትኖ እኔም መረሳቴ የማይቀር ነው።!! "ደግሞ ሩቅ እኮ አይደለም ቅርብ ነው በአብዛኛው ከዛሬ መቶ አመት ወዲህ ነው የሚሆነው።!! "ይህንን ሳስበው ግን እኔም የዱንያ እንዳልሆንኩ ዱንያም የኔ እንዳልሆነች አስባለሁ።ይህን የማስበው ግን የሆነች ነገር ሥትመጣ ነው አሏህ ሆይ መጨረሻችንን አሳምርልን።

~ ለምንወዳቸውና ለሚወዱን ሰዎች ብቻ ሳይሆን ማጣት ላይ፣መለያየት ላይ፣ ናፍቆት ላይ ፈገግ!ገዳይ ላይ፣ጨካኝ ላይ ፈገግ! የውስጥ ህመምን ለማሳቀቅ ፈገግ! ውድቀታችንን የሚፈልግ ላይ ፈገግ! ህልሞቻችንን ቅዠት ብሎ በሚሳለቅ ላይ ፈገግ!የትም አትደርሱም በሚሉን ላይ ፈገግ! ነፃ እንወጣለን ስንላቸው እንደ እብድ በሚቆጥሩን ላይ ፈገግ! በሚንቁን ሰዎች ላይ ፈገግ! ፈገግታ ትርጉሙ ጥልቅ ነው። አንዳንዴ ከንግግር የበለጠ ፈገግታ የሚያሸብረው አለ።ምንም ቢሆን ምን እንደምንም እንደ ፍልስጢን ሰዎች ፈገግ በሉ። አንዳንድ በረካ የሆኑ ፈገግታዎች አሉ ፈገግ ማለትን የሚያስታውሱ። |•|t.me/AbuSufiyan_Albenan

ንፅህናሽን ስትጠብቂ ... ሽንት ቤት ስትገቢ፦ 1. በግራ እግርሽ ግቢ። 2. አዑዙ ቢላሂ ... በይ። 3. እየተፀዳዳሽ አታውሪ፣ 4. ስልክሽን ይዘሽ አትግቢ። 5. ስትወጪ ቀኝሽ ይቀደም። 6. ስትወጪ ‘ጙፍራነክ’ በይ። 7. መንገድ ላይ እንዳትፀዳጂ። 8. ወደ ቂብላ አትዙሪ። 9. ጀርባሽንም አትስጪ። 10. ግንባታ ካለው ችግር የለውም። 11. ከሽንት በደንብ ተጥራሪ። 12. በቀኝ እጅሽ አትታጠቢ። ~ 13. በቀኝ እጅሽ አትናፈጪ። 14. ልጆችሽን በልጅነታቸው አስገርዢ። 15. መገረዝ የኢስላም ሱና ነው። ~ የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

ከሳኡድ ወደ ኢትዮ ልጅ መላክ የምትፈልጉ በቦት እናግሩኝ በዚህ 15 ቀን ዉስጥ ወደ ሀገር የሚገባ ስላለ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

አማናንን መጣስ የ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ ብርቅዬ ተማሪዎች ውስጥ አንዱ የሆነው 🎙ወንድም ሰዒድ አቡ ዑበይዳህ =

🌐የወንጀል ተፅእኖና ውጤቱአጭር የኢብኑ ኡሰይሚን ምክር قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله اعلم أن للمعاصي آثارا على الأخلاق وعلى الأعمال، قال الله تعالى: "فلما زاغوا أزاغ الله قلوبهم"، فقوله تعالى: "فلما زاغوا" هذا عمل سيئ نتيجته: "أزاغ الله قلوبهم" فالأعمال السيئة لها آثار وخيمة؛ ولهذا يجب على الإنسان إذا صدرت منه السيئة أن يبادر بالتوبة، حتى لا تبقى هذه الجرثومة في قلبه فتؤثر عليه. (شرح فتح رب البرية / ص17) :

ወይኔ በጣም ይቅርታ ብዙ ስራ ፈልጉ ብየ የለጠፍኩት ቦት ለካ መስሬ የዘጋሁት ነበረ አሁን ሰከፍት ብዙ የፃፋችሁልኝ ያየሁት በዛ ብዙ ስለማልገባ በዚህኛዉ ቦታ አቀብሉኝ እሺ ጀዛኩሙሏህ ኸይር ባለመመለሴ በጣም ይቅርታ ያወ መስሩ እየተጠቀምኩበት አልነበረም እና ነዉ። @Ass_Selefyaa1bot

~ የራሱን ሀላፊነት መሸከም ያልቻለ የሌሎች ሀላፊነት መሸከም አይችልም። So ቅድሚያ ራሳችሁ ቻሉ። የራሷ የቤቷ የልብሷ ፀዳት የማትጠብቅ ዝርክርክ ሴት እንዴት ባል አግብታ እሱን አስደስታ ትኖራለች ብላችሁ ታስባላችሁ ? ብቻዋ ሁና ራሷ መሆን ያቃታት ተጨማሪ ሰዉ ሲመጣማ አስቡት......! ከዛ እርግዝና ከዛ ልጅ ይመጣል መደካከሙ ይጨማምራል ....አስባችሁታል..... ግን ቀድማ የራሷ ሀላፊነት የምትወጣ ሌላም አካል ቢጨመር አየመቅታት ልምዱ አላ። እና የነፍሳችሁ ሀቅ በአግባቡ መወጣትን ተለማመዱ እሺ ! =

﴿فَضْلًا مِنْ رَبِّكَ ذَلِكَ هُوَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ ﴾ =

ኢላሂ! ~ ወንጀል የሚያስምር፤አዲስ ሕይወት የሚያስጀምር፤ጠባይ የሚያሳምር፤የነፍስያና የሸይጣንን ተንኮል መና የሚያስቀር፤ ከመልካሞችና ከተወዳጆችህ ጋር የሚያስተሳስር፤ከክፉዎች እና ካንተ ጠላቶች የሚያቃቅር፤ተውበት ለግሰን! አፅናን! =t.me/AbuSufiyan_Albenan

በገዛ እጃቸዉ ያጡን ሰዎች የኛ ማንነት የሚያቁት ርቀን ሄደን እኛ ስንረሳቸዉ እና የኛ ቦታ የሚተካ ሰዉ ሲያጡ ነዉ። ምንም ማድረግ አይቻል። ማጣት የማትፈልጉትን ሰዉ ከማጣታችሁ በፊት ጥንቃቄ አድርጉ በንግግራችሁ በተግባራችሁ......! ከሄደ በኋላ ተመልሶ አይመጣም.....! 🌸💎🌸

نورٌ للقلب || الشيخ: عبدالرزاق البدر

ሁን ለናትህ<=====>መከታ እውቀትን<=====>ፈላጊ በትንሽ<=====>ተብቃቂ ለጓደኛህ<=====>ታማኝ ለዲንህ<=====>ተቆርቋሪ በችግር ግዜ<=====>ታጋሽ በትግል ግዜ<=====>ብርቱ ለሱኒዎች<=====>ምቹ ለሙብተዲዎች<=====>እሬት ለድሆች<=====>አሳቢ ለተቸገረ<=====>ረጅ ግዴታህን<=====>ተወጭ መብትህን<=====>ተጠቃሚ ወላጆችህን<=====>ታዛዥ ትልቅህን<=======>አክባሪ ለትንሽህ<=======>አዛኝ ጌታህን<=====>አመስጋኝ ሁን ✍ኢብኑ ሙሀመድዘይን